አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.88K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
መጋቢት 16፣ 2013

ከ62 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሻሽሎ እንደ አዲስ የተዘጋጀው የንግድ ህግ በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀደቀ፡፡

ንግድና ከንግድ ጋር የተያዙ ህጎች ከዚህ ቀደም በተለያዩ አዋጆች ተበታትነው የተደነገጉ ነበሩ የተባለ ሲሆን አሁን ህጎቹ በአንድ ተሰባስበው በአዲሱ ሕግ በመድብል መልክ ተዘጋጅቷል፡፡

ህጉን ለማፅደቅ የሚያስችለውን የውሳኔ ሐሳብ ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ መሰረት አባተ እንዳሉ አዲሱ የንግድ ህግ ከአለም የንግድ ህጎችን አሰራሮች ጋር እንዲጣጣም ተደርጓል፡፡

በተጨማሪም ኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያደረገች ባለችው ጥረትና እንቅፋት የነበሩ ድንጋጌዎች ከህጉ እንዲፋቁ መደረጉም ተነግሯል፡፡

የቀደመው የንግድ ህግ በ1952 ዓ/ም ጀምሮ ስራ ላይ ከዋለ በኋላ ለንግድ እንቅስቃሴው መቀላጠፍና ለአፈፃፀም አመቺ እንዲሆን ያስችላሉ የተባሉ ጥናቶች ላለፉት 34 አመታት ሲካሄድ የቆየ መሆኑንም ወ/ሮ መሰረት አስታውሰዋል፡፡

ህጋዊ ሰውነት ያላቸው የአስተዳደር አካላትን የሃይማኖት ተቋማት፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና የህብረት ስራ ማህበራት በሽርክና የንግድ ማህበራት ውስጥ ባለድርሻ ሆነው ቢሳተፉ እንደ ነጋዴ ተቆጥረው ህጉ በእነዚህም ላይ የሚሰራ እንዲሆን መደንገጉንም ተናግረዋል፡፡

የተበታተነና ውስብስብ ችግር ነበረበት የተባሉ የንግድ ህጎችን በአንድ መመደብ የያዘው አዲሱና ዛሬ የታቀደው የንግድ ህግ ኢትዮጵያን ለንግድ ህግ ምቹ እንድትሆን ያደርጋል ተብሎ ተስፋ ጥሎበታል፡፡

የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባው ኢትዮጵያና ኡጋንዳ በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ ለመስጠት የደረሱትን የስምምነት ሰነድም አፅድቋል፡፡

የፌዴራል የጥብቅና አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን ደግሞ በዝርዝር እንዲታይ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ንግድ_ህግ #ሕዝብ_እንደራሴዎ_ችምክር_ቤት
ከሸገር ወሬዎች፣
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
March 25, 2021
አጭር መረጃ ስለተሻሻለው የንግድ ህግ ፦

By : Haileyesus Seyume

ላለፉት 62 ዓመታት ያህል በስራ ላይ የነበረው የንግድ ህግ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተሻሽለ ፀድቋል።

- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሌሎች አዋጆች በተለየ እስከ 3 ወር ጊዜ ተወስዶ ተወያይቶ ነው ዛሬ ያፀደቀው

- 825 አንቀፆች ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል፤

- የተሻሻለው አዋጅ ወቅቱን እና ቴክኖሎጂን ታሳቢ ያደረገ ነው ፤ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ተሳፍቶ ለምታደርገው ጥረት የሚያቀል ነው።

- ማንኛውም ሰው ወደ ንግድ ስርዓት ለመግባት ይቸገርበት የነበረውን ረጅም አሰራር የሚያሳጥር ነው።

- የተሻሻለው ህግ የሚመለከተው የንግድ ስራን ብቻ ሲሆን የባንክ እና ሂሳብ ጉዳይ የሚመለከተው ከነበረው የንግድ አወጅ እንዲወጣ ተደርጎ ለብቻው እንዲታይ ተደርጓል።

- ማንኛውም ግለሰብ እና ድርጅት ባለው ካፒታል በንግድ ስርዓቱ ውስጥ ለመሳተፍ በፈለገበት ወቅት ሃሳቡን አቅርቦ በፈለገው ሞያ ላይ መሳተፍ ይችላል፤ ነገር በህግ የተከለከሉትን አይመለከትም።

- ማኛውም ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች በህብረት ስራ ማህበራት መስርተው በንግድ ላይ መሳተፍ ይችሉ ነበር ነገር ግን በግለሰብ ደረጃ ማህበር መመስረት አይቻልም ይህ እንዲቀር ተደርጎ ማንኛውም ግለሰብ ብቻውን ሆኖ የንግድ ህብረት ስራ ማህበር መስርቶ በንግድ ውስጥ እንዲንቀሳቀስ መብት ይሰጣል።

- የውጭ ባለሃብቶች በሀገር ውስጥ በተለያዩ የስራ መስኮች እንዲሰማሩ የሚያመቻችበት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።

- ከዚህ ቀደም ትናንሽ የሚባሉ ስራዎች (1ና 2 ሰው ተሳትፎ የሚሰራባቸው) በንግድ ስርዓት ውስጥ እንዲየልፉ ይገደዳሉ በዚህም ከትንሽ ተነስተው ወደ ትልቅ ደረጃ ለመድረስ የሚየስቡ ነጋዴዎች በስርዓቱ ምክንያት ከስራው ሲወጡ ነበር ይህን ለመቅረፍ በአዲሱ አዋጅ ትናንሽ ስራዎች ነጋዴ ተብለው እንዳይመዘገቡ እና ያለ ንግድ ፍቃድ ስራቸውን እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነው ፤ በአዋጁ ላይ አንድ ወይም ሁለት ብሎ በቁጥር ተቀምጧል።
ለምሳሌ ፦
- እርሻ እና ከብት ማርባት
- የደን ልማት
- የእደጥበብ ስራዎችም በነጋዴ የሚለው ውስጥ እንዳይካተቱ ተደርገዋል።

ነገር ግን ካፒታል ያላቸው ወይም ተጨማሪ ስራቸውን ለመስራት የሚያስችል ከሆነ በዚህ ውስጥ አይስተናገዱም ፥ ካፒታላቸው ምን ያህል ነው የሚለው በቀጣይ በሚወጣ ዝርዝር የህግ አዋጅ የሚካተት ነው።

- ዛሬ ተሻሽሎ የፀደቀው አዋጅ ለ30 ዓመታት ስራ ላይ ይውላል ተብሎ የሚጠበቅ አዋጅ ነው።
via tikvahethiopia

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
March 25, 2021
Lawyer II
Ethiopian Postal Service

General information about Ethiopian Post The origin of postal services dates back to the middle Ages and was developed from the medieval system of royal messengers whom employed to carry government documents from one place to another. Ethiopian Postal Service invites qualified and experienced applicants for the various positions. Ethiopian Airlines is invites job seekers for appointment. Ethiopian Postal Service is currently located at Addis Ababa. Quick Details about Ethiopian Postal Service
• Name of the Organization:Ethiopian Postal Service
• Founded: 125 years of Service
• Operation Start Date: 1886 E.C
• Organization Ownership: Government of Ethiopia
• Head Office: Addis Ababa
• Organization Size: 10,001+ employees
• Official Website:www.ethiopostal.com Join us on Telegram Stay in Touch & Follow us on our Social Media Platforms to Get Latest Updates for Latest Opportunities. Facebook Page The interested applicants can apply before the closing date of application. For more information please read the full article.
NB: Whenever you are looking for job in Ethiopia, just remember www.harmeejobs.com. We hope that harmeejobs.com will help you find your dream job quickly and easily. Ethiopian Postal Service Job Vacancy 2021 Job Vacancy Summary
• Name of the organization: Ethiopian Postal Service
• Organization Type: Government.
• Employment Type: Full Time.
• Educational Qualification:- Bachelor’s degree in law
• Salary Offer As per Company Scale
• Level:-11
• Benefit:- 780.00 Birr Transport Allowance
• place of work:- Addis Ababa • Experience:- Total Years Experience 02 .
• Closing Date: April 1, 2021

How to apply?
• Read the vacancy announcement carefully. • Check the vacancy details with eligibility.
• Prepare your CV or Application Details.
• Finally, apply as instructed by the authority.
Interested applicants should submit their CVs as prescribed in the employment notification. Along with supporting documents (educational) in-person to Ethiopian Postal Service. or We would like to inform you that you can send PO.Box to 1629 Addis Ababa. Address Head Office For more information:- 011-5-15-77-79 PO.Box to 1629 Addis Ababa Ethiopia

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
March 25, 2021
March 25, 2021
በፈቃድ የተመለከተ ዕቃ ምድብ ማለት የኢፌዴሪ ንግድ ሚኒስቴር በ2012 ዓ.ም ባሳተመው የኢትዮጵያ ንግድ ሥራ ፈቃድ መስጫ መደቦች መመሪያ መሰረት በንግድ ሥራ ፈቃድ መስጫ ላይ የተመለከተ የሥራ መደብ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ አንድ አምራች በፈቃዱ ላይ የተመለከተው ዕቃ ምደብ የምግብ ጨው ማምረት ከሆነ ይህ ባለፈቃድ በፋብሪካው ማምረት የሚችለው የምግብ ጨው ብቻ ሲሆን ባለፈቃዱ በፈቃዱ ላይ አምራች መባል አለበት፡፡ በሌላ አገላለጽ አምራች ተብሎ ባልተገለጸ ፈቃድ እና በፈቃዱ ላይ ያልተገለጸን ዕቃ ምድብ ማምረት ክልክል ነው፡፡

በአዲሱ አዋጅ አንቀጽ 2(20) መሰረት ፋብሪካ/Factory/:- ማለት ፈቃድ የተሰጠው አምራች የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎች የሚያመርትበት ወይም የሚያከማችበት ሥፍራ ሲሆን፤ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸውን ዕቃዎች ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ለገበያ የሚቀርቡበትን ማናቸውንም የአምራቹን የሥራ ቦታ አይጨምርም፡፡ ይህ ማለት ባለፈቃዱ ያመረታቸውን ዕቃዎች ለምሳሌ የምግብ ጨው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍል መጋዘን ወይም ሱቅ በማከማቸት ለተጠቃሚዎች የሚያቀርብበት ቦታ እንደ ፋብሪካ ሊቆጠር አይችልም፡፡ 

በመሆኑም በጸሃፊው እምነት በተሻረው አዋጅ መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክሱ የተጣለው በአምራቹ (Producer) በመሆኑ በጨው መሸጫና መግዥ የዋጋ ግንባታ ላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ የተካተተው በጥሬ ጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ በመሆኑ፤ በተመሳሳይ በአዲሱ አዋጅ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች መካከል በጨው ላይ 25% የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በተፈቀደለት አምራች (Licensed manufacturer) በመሆኑ ታክሱ የሚመለከተው አምራች ፋብሪካዎችን እንጂ፤ ጨው አምራች (Producer) ገበሬዎችን  አይመለከትም፡፡

ከላይ እንደተመለከተው በተሻረው አዋጅ አንቀጽ 6 መሰረት በአገር ውስጥ በሚመረቱ ዕቃዎች ላይ የኤክሳይዝ ታክስ የመክፈል ግዴታ የተጣለው በአምራቹ (by the Producer) በመሆኑ እና በአዋጁ አንቀጽ 5 መሰረት አምራቹ የሚከፍለው የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት የሚሰላው ከማምረቻ ወጪ (cost of production) ዋጋ ላይ በመሆኑ፤ 30% የኤክሳይዝ ታክስ ተካቶ የሚገኘው በአምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ብር 257.95 ላይ እንጂ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 ላይ የኤክሳይዝ ታክስ አልተካተተም፡፡

3. ማጠቃለያ

የቀደም የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ በአዲስ አንዲተካ ከተደረገበት ምክንያቶች መካከል በዋናነት በአዋጅ ቁጥር 1186/2020 መግቢያ/Preamble/ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው በማምረቻ ወጪ ላይ ሲሰላ የነበረውን የኤክሳይዝ ታክስ፤ በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ እንዲተካ ለማድረግ በማሰብ ነው፡፡ በመሆኑ በጸሃፊው እምነት አዲሱ አዋጅ ሲሰራበት የቆየውን የኤክሳይዝ ታክስ ስሌት ከማምረቻ ወጪ ወደ ፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ እንዲተካ ያደረገ በመሆኑ በጨው ላይ የተጣለውን 25% የኤክሳይዝ ታክስ ክፍያ መካተት ያለበት በፋብሪካ የመሸጫ ዋጋ ብር 529.68 እንጂ፤ በጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ላይ ባለመሆኑ፤ ቀደም ሲል በጨው አምራች ገበሬዎች የመሸጫ ዋጋ ላይ ብር 257.95 ተካቶ የነበረው የኤክሳይዝ ታክስ በአዲሱ አዋጅ ተነስቷል፡፡  
አቢሲኒያ

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
March 25, 2021
IMMEDIATE INTERNAL/EXTERNAL

VACANCY ANNOUNCEMENT

Position:    Attorney I

Opening Date:     March 25, 2021

Place of Work:     Central area Branch Offices

 

About the Organization:

 

VisionFund Micro Finance Institution (S.C) is an Institution established according to proclamation No. 40/96 which currently amended to 626/2009 to provide financial services to the productive poor in the rural and urban areas of Ethiopia. VisionFund is currently operating in four of the Regional States of the country.

VisionFund MFI is currently looking for candidates for Attorney I role. The successful candidates will have skills and experience that meet the following requirements:

 

Major Responsibilities

·         Assists the Branch staff in handling all issues related to collateral & the safe custody of all legal documents on real estate mortgage & chattel mortgage;

·         Assists in registering & discharging mortgaged items;

·         Ensures the safe custody of all legal documents on real esate mortgage & chattel mortgage;

·         Draws up draft contracts, agreements, forms, letters of guarantee and other transactional documents, etc. that suit a specified purpose;

·         Examines judgments & court rulings; analyzes their impact on company business & advises supervisor on approaches to be followed;

·         Gathering facts and establishing evidence, conducting investigations, examination analyses of cases and preparation of contracts and claims;

·         Ensures the proper & timely delivery of notices to delinquent clients.

·         Investigates & takes proper legal actions to rectify theft, forgeries & misappropriation of funds & property;

·         Complies & analysis information & statistics that would assist in carrying out court activities & provides legal advice & assistance to the branches in legal matters of limited complexity and gravity & in translation work of legal documents.

·         Looks into and analyzes law sources such as statutes, recorded judicial decisions, legal articles and codes to prepare legal documents such as briefs, pleadings, appeals contracts for review, etc.

 

·         Prepares, cases, pleadings, suits, statements of claims, petitions, defenses, affidavits in the name and on behalf of the institution;

·         Represents the branches before all levels of courts of law including police stations & public authorities;

·         Submits a written report to the branch & HO legal & Recovery Manager on the status of cases filed at court with collections made through court action.

 

Job Requirements:

·         Diploma in law & minimum 2-years relevant experience

·         Local language knowledge, communication skill & computer skill is advantageous.

·         knowledge of civil & commercial codes & analytical skill

 Terms of Employment: Permanent

No. of employee needed  One   

Closing Date:   March 31, 2021

 

How To Apply:

Candidates who fulfil the above requirements can submit the application letter, updated curriculum vitae with names and addresses of up to 3 references and non-returnable copies of credentials in person to: Lideta, Fiche, Kolfe, Adama, Mojo & Kirkos Branches or Central area office Located around Lideta/Addis Ababa.

Women applicants are highly encouraged to apply

Posted: 03.25.2021

Deadline: 03.31.2021

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
March 26, 2021
March 27, 2021
March 27, 2021
March 27, 2021
ሕገ-ወጥ ደረሰኝ መጠቀም የሚያስከትለው ቅጣት
💥💥💥💥💥💥💥💥
ደረሰኝ በዕቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመሥርቶ ከሻጩ/ አቅራቢው ለገዥው የሚሰጥና ግብይት ስለመፈፀሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊት ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
ደረሰኝ የሚሰጠው ጠቀሜታ ሰፋ ያለ ቢሆንም በዋነኛነት በተለያዩ አካላት መካከል የሚፈፀመውን ግብይት ግልጽና በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ለማድረግ የሚሰጠው ጠቀሜታ በጣም የጐላ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ውጤት የሚያሳየው የሂሳብ መዝገብ ተቀባይነት ባላቸው የሂሳብ አያያዝ መርሆዎች ላይ ተመሥርቶ ቢዘጋጅም እንኳ ለምዝገባው መሠረት የሚሆኑት ደረሰኞች አጥጋቢ ካልሆኑ በሂሳብ ውጤቱ ተጠቃሚ በሆነው አካል ላይ ሊያስከትል የሚችለው ኪሳራ ቀላል አይደለም፡፡
ይህን ኪሳራ ለመቀነስ እና የህግ ተገዢነትን ለማሳደግ የታክስ አስተዳደር ስርዓቱ የራሱ የሆነ ህግ እና ደንብ አለው በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የተጭበረበሩ ደረሰኞችን ያዘጋጀ፣ ያተመ፣ የሸጠ ወይም ያሰራጨ ወይም የታክስ ዕዳውን ለመቀነስ ወይም ተመላሽ ለመጠየቅ የተጭበረበሩ ደረሰኞችን የተጠቀመ እንደሆነ ብር 100ሺ እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን፣ ለማዘጋጀት/ለማተም የሚያገለግል ማሽን፣ መሳሪያ፣ ወይም ሶፍትዌር የያዘ፣ የሸጠ፣ ያከራየ ወይም በሌላ መንገድ ያቀረበ ማንኛውም ሰው ብር 200ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ10-15 ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን የያዘ፣ ያስቀመጠ፣ ለሽያጭ ያመቻቸ ወይም ሀሰተኛ ደረሰኞች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገ ሰው ከ3-5 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ እስከ ብር 200ሺ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
#ለበለጠ መረጃ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ይመልከቱ
አዋጁ በ ማግኘት ይችላሉ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
March 27, 2021
March 28, 2021
March 29, 2021
March 29, 2021
March 29, 2021
March 29, 2021
March 30, 2021
March 30, 2021
March 30, 2021
March 30, 2021
March 30, 2021
የ12ኛ ክፍል ፈተና ይፋ ሆነ።

የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል።
🔴ውጤት ለማየት 🔴

http://result.neaea.gov.et

👆👆👆ከላይ ያለውን ሊንክ ነካ (ክሊክ) በማድረግ ይግቡ።


ውጤታቸውን በተለያዬ ምክንያት ማየት ለማይችሉ እህት ወድሞች ቁጥራችሁን text አድርጉልን አይተን ውጤት እናሳውቃለን።
ከእስዎ የሚጠበቀው፤‼️
በመጀመሪያ
1. subscribe @lawsocieties
2. add 10 members in to the group @ALE_lawsocieties

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
March 30, 2021
March 30, 2021
March 31, 2021
April 1, 2021
April 1, 2021
Forwarded from Yonas
April 2, 2021
Forwarded from Awinner Is Adreamer Who Never Give Up
April 3, 2021
240-2008 የገቢ ግብር አዋጅ.docx
511.2 KB
April 4, 2021