ሕገ-ወጥ ደረሰኝ መጠቀም የሚያስከትለው ቅጣት
💥💥💥💥💥💥💥💥
ደረሰኝ በዕቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመሥርቶ ከሻጩ/ አቅራቢው ለገዥው የሚሰጥና ግብይት ስለመፈፀሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊት ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
ደረሰኝ የሚሰጠው ጠቀሜታ ሰፋ ያለ ቢሆንም በዋነኛነት በተለያዩ አካላት መካከል የሚፈፀመውን ግብይት ግልጽና በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ለማድረግ የሚሰጠው ጠቀሜታ በጣም የጐላ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ውጤት የሚያሳየው የሂሳብ መዝገብ ተቀባይነት ባላቸው የሂሳብ አያያዝ መርሆዎች ላይ ተመሥርቶ ቢዘጋጅም እንኳ ለምዝገባው መሠረት የሚሆኑት ደረሰኞች አጥጋቢ ካልሆኑ በሂሳብ ውጤቱ ተጠቃሚ በሆነው አካል ላይ ሊያስከትል የሚችለው ኪሳራ ቀላል አይደለም፡፡
ይህን ኪሳራ ለመቀነስ እና የህግ ተገዢነትን ለማሳደግ የታክስ አስተዳደር ስርዓቱ የራሱ የሆነ ህግ እና ደንብ አለው በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የተጭበረበሩ ደረሰኞችን ያዘጋጀ፣ ያተመ፣ የሸጠ ወይም ያሰራጨ ወይም የታክስ ዕዳውን ለመቀነስ ወይም ተመላሽ ለመጠየቅ የተጭበረበሩ ደረሰኞችን የተጠቀመ እንደሆነ ብር 100ሺ እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን፣ ለማዘጋጀት/ለማተም የሚያገለግል ማሽን፣ መሳሪያ፣ ወይም ሶፍትዌር የያዘ፣ የሸጠ፣ ያከራየ ወይም በሌላ መንገድ ያቀረበ ማንኛውም ሰው ብር 200ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ10-15 ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን የያዘ፣ ያስቀመጠ፣ ለሽያጭ ያመቻቸ ወይም ሀሰተኛ ደረሰኞች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገ ሰው ከ3-5 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ እስከ ብር 200ሺ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
#ለበለጠ መረጃ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ይመልከቱ
አዋጁ በ ማግኘት ይችላሉ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
💥💥💥💥💥💥💥💥
ደረሰኝ በዕቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመሥርቶ ከሻጩ/ አቅራቢው ለገዥው የሚሰጥና ግብይት ስለመፈፀሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊት ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
ደረሰኝ የሚሰጠው ጠቀሜታ ሰፋ ያለ ቢሆንም በዋነኛነት በተለያዩ አካላት መካከል የሚፈፀመውን ግብይት ግልጽና በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ለማድረግ የሚሰጠው ጠቀሜታ በጣም የጐላ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ውጤት የሚያሳየው የሂሳብ መዝገብ ተቀባይነት ባላቸው የሂሳብ አያያዝ መርሆዎች ላይ ተመሥርቶ ቢዘጋጅም እንኳ ለምዝገባው መሠረት የሚሆኑት ደረሰኞች አጥጋቢ ካልሆኑ በሂሳብ ውጤቱ ተጠቃሚ በሆነው አካል ላይ ሊያስከትል የሚችለው ኪሳራ ቀላል አይደለም፡፡
ይህን ኪሳራ ለመቀነስ እና የህግ ተገዢነትን ለማሳደግ የታክስ አስተዳደር ስርዓቱ የራሱ የሆነ ህግ እና ደንብ አለው በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የተጭበረበሩ ደረሰኞችን ያዘጋጀ፣ ያተመ፣ የሸጠ ወይም ያሰራጨ ወይም የታክስ ዕዳውን ለመቀነስ ወይም ተመላሽ ለመጠየቅ የተጭበረበሩ ደረሰኞችን የተጠቀመ እንደሆነ ብር 100ሺ እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን፣ ለማዘጋጀት/ለማተም የሚያገለግል ማሽን፣ መሳሪያ፣ ወይም ሶፍትዌር የያዘ፣ የሸጠ፣ ያከራየ ወይም በሌላ መንገድ ያቀረበ ማንኛውም ሰው ብር 200ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ10-15 ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን የያዘ፣ ያስቀመጠ፣ ለሽያጭ ያመቻቸ ወይም ሀሰተኛ ደረሰኞች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገ ሰው ከ3-5 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ እስከ ብር 200ሺ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
#ለበለጠ መረጃ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ይመልከቱ
አዋጁ በ ማግኘት ይችላሉ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሕገ-ወጥ ደረሰኝ መጠቀም የሚያስከትለው ቅጣት
💥💥💥💥💥💥💥💥
ደረሰኝ በዕቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመሥርቶ ከሻጩ/ አቅራቢው ለገዥው የሚሰጥና ግብይት ስለመፈፀሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊት ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
ደረሰኝ የሚሰጠው ጠቀሜታ ሰፋ ያለ ቢሆንም በዋነኛነት በተለያዩ አካላት መካከል የሚፈፀመውን ግብይት ግልጽና በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ለማድረግ የሚሰጠው ጠቀሜታ በጣም የጐላ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ውጤት የሚያሳየው የሂሳብ መዝገብ ተቀባይነት ባላቸው የሂሳብ አያያዝ መርሆዎች ላይ ተመሥርቶ ቢዘጋጅም እንኳ ለምዝገባው መሠረት የሚሆኑት ደረሰኞች አጥጋቢ ካልሆኑ በሂሳብ ውጤቱ ተጠቃሚ በሆነው አካል ላይ ሊያስከትል የሚችለው ኪሳራ ቀላል አይደለም፡፡
ይህን ኪሳራ ለመቀነስ እና የህግ ተገዢነትን ለማሳደግ የታክስ አስተዳደር ስርዓቱ የራሱ የሆነ ህግ እና ደንብ አለው በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የተጭበረበሩ ደረሰኞችን ያዘጋጀ፣ ያተመ፣ የሸጠ ወይም ያሰራጨ ወይም የታክስ ዕዳውን ለመቀነስ ወይም ተመላሽ ለመጠየቅ የተጭበረበሩ ደረሰኞችን የተጠቀመ እንደሆነ ብር 100ሺ እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን፣ ለማዘጋጀት/ለማተም የሚያገለግል ማሽን፣ መሳሪያ፣ ወይም ሶፍትዌር የያዘ፣ የሸጠ፣ ያከራየ ወይም በሌላ መንገድ ያቀረበ ማንኛውም ሰው ብር 200ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ10-15 ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን የያዘ፣ ያስቀመጠ፣ ለሽያጭ ያመቻቸ ወይም ሀሰተኛ ደረሰኞች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገ ሰው ከ3-5 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ እስከ ብር 200ሺ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
#ለበለጠ መረጃ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ይመልከቱ።
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
💥💥💥💥💥💥💥💥
ደረሰኝ በዕቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመሥርቶ ከሻጩ/ አቅራቢው ለገዥው የሚሰጥና ግብይት ስለመፈፀሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊት ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
ደረሰኝ የሚሰጠው ጠቀሜታ ሰፋ ያለ ቢሆንም በዋነኛነት በተለያዩ አካላት መካከል የሚፈፀመውን ግብይት ግልጽና በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ለማድረግ የሚሰጠው ጠቀሜታ በጣም የጐላ ነው፡፡ ከሁሉም በላይ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ውጤት የሚያሳየው የሂሳብ መዝገብ ተቀባይነት ባላቸው የሂሳብ አያያዝ መርሆዎች ላይ ተመሥርቶ ቢዘጋጅም እንኳ ለምዝገባው መሠረት የሚሆኑት ደረሰኞች አጥጋቢ ካልሆኑ በሂሳብ ውጤቱ ተጠቃሚ በሆነው አካል ላይ ሊያስከትል የሚችለው ኪሳራ ቀላል አይደለም፡፡
ይህን ኪሳራ ለመቀነስ እና የህግ ተገዢነትን ለማሳደግ የታክስ አስተዳደር ስርዓቱ የራሱ የሆነ ህግ እና ደንብ አለው በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የተጭበረበሩ ደረሰኞችን ያዘጋጀ፣ ያተመ፣ የሸጠ ወይም ያሰራጨ ወይም የታክስ ዕዳውን ለመቀነስ ወይም ተመላሽ ለመጠየቅ የተጭበረበሩ ደረሰኞችን የተጠቀመ እንደሆነ ብር 100ሺ እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን፣ ለማዘጋጀት/ለማተም የሚያገለግል ማሽን፣ መሳሪያ፣ ወይም ሶፍትዌር የያዘ፣ የሸጠ፣ ያከራየ ወይም በሌላ መንገድ ያቀረበ ማንኛውም ሰው ብር 200ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ10-15 ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ሀሰተኛ ደረሰኞችን የያዘ፣ ያስቀመጠ፣ ለሽያጭ ያመቻቸ ወይም ሀሰተኛ ደረሰኞች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገ ሰው ከ3-5 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ እስከ ብር 200ሺ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፤
#ለበለጠ መረጃ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ይመልከቱ።
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties