#Exit Exam በሰላም እንድትጨርሱ እየተመኘን፤ ድል የምታደርጉት ፈተና ይሁንላችሁ ለተፈታኞች በሙሉ‼️
የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam ) ከዛሬ ጀምሮ መውሰድ ይጀምራሉ።
በኮቪድ ምክንያት የትምህርት ተቋማት ከተዘጉ በኋላ ወደ 2013 የተዛወረው ፈተና ቀጥሎም በሀገሪቱ በተፈጠረው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ዳግም ሊራዘም ችሏል።
በዚህ ምክንያት በትግራይ ክልል ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም በትግራይ የሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፈተናውን አይወስዱም።
በአስፈታኝ ዩኒቨርሲቲዎች ለማስፈተን አመቺ ሁኔታዎች ከሌሉ በአጭር ጊዜ የድጋሚ ፈተና በልዩ ሁኔታ በማዘጋጀት እንዲፈተኑ ይደረጋል ተብሏል።
የፍትሕ እና የሕግ ምርምርና ሥልጠና ኢኒስትቲውት ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ፈተናው ከታህሳስ 13-16 ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲሰጥ መወሰኑ ይታወሳል።
https://t.me/lawsocieties
የህግ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam ) ከዛሬ ጀምሮ መውሰድ ይጀምራሉ።
በኮቪድ ምክንያት የትምህርት ተቋማት ከተዘጉ በኋላ ወደ 2013 የተዛወረው ፈተና ቀጥሎም በሀገሪቱ በተፈጠረው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ዳግም ሊራዘም ችሏል።
በዚህ ምክንያት በትግራይ ክልል ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም በትግራይ የሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፈተናውን አይወስዱም።
በአስፈታኝ ዩኒቨርሲቲዎች ለማስፈተን አመቺ ሁኔታዎች ከሌሉ በአጭር ጊዜ የድጋሚ ፈተና በልዩ ሁኔታ በማዘጋጀት እንዲፈተኑ ይደረጋል ተብሏል።
የፍትሕ እና የሕግ ምርምርና ሥልጠና ኢኒስትቲውት ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ፈተናው ከታህሳስ 13-16 ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲሰጥ መወሰኑ ይታወሳል።
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Advisor at Kibish Construction
Kibish Construction
Addis Ababa (+1 other)
ETB 1,592–ETB 26,539 a
Full–time
Job Requirements Educational & Experience Background Bachelor’s degree from an accredited government college or university only in law or any other relevant field. The individual who has a master's degree will definitely be preferred. Minimum of 4 years relevant experience Essential Skills and Abilities To ensure success in this field as a legal advisor, you should possess excellent analytical, researching and drafting skills. Strong interpersonal and communication skills and the ability to take good decisions based on judgment are absolutely essential. He/she should be able to function without anybody's supervision and should be able to deal appropriately with the confidential information. He/she should be an excellent team player with the ability to prioritize work, especially when some deadlines need to be met. He/she should be keep himself/herself updated with all the legal laws and should be able to apply them in the given situation
https://jobwebethiopia.com/jobs/legal-advisor-kibish-construction/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Kibish Construction
Addis Ababa (+1 other)
ETB 1,592–ETB 26,539 a
Full–time
Job Requirements Educational & Experience Background Bachelor’s degree from an accredited government college or university only in law or any other relevant field. The individual who has a master's degree will definitely be preferred. Minimum of 4 years relevant experience Essential Skills and Abilities To ensure success in this field as a legal advisor, you should possess excellent analytical, researching and drafting skills. Strong interpersonal and communication skills and the ability to take good decisions based on judgment are absolutely essential. He/she should be able to function without anybody's supervision and should be able to deal appropriately with the confidential information. He/she should be an excellent team player with the ability to prioritize work, especially when some deadlines need to be met. He/she should be keep himself/herself updated with all the legal laws and should be able to apply them in the given situation
https://jobwebethiopia.com/jobs/legal-advisor-kibish-construction/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
JobWeb Ethiopia
Legal Advisor at Kibish Construction - JobWeb Ethiopia
Job Description Our company KIBISH CONSTRUCTION is a progressing first class General Contractor (GC-1) chartered in Ethiopia to provide services in civil work projects, mainly road construction and maintenance, building construction, infrastructure, airfield…
Legal Officer at Awash Bank
Addis Ababa
Apply on JobWeb Ethiopia
ETB 1,592–ETB 26,539 a month Full–time
Description Awash Bank Vacancy Announcement Position: Legal Officer Job Summary: The job holder prepares a variety of legal documentation; Reviews legal documentation prepared for the Bank or arising from the work of the Bank; Provides legal advice to regional manager and staff in all areas of the Bank’s activities and proffering solutions to legal problems, constraints, risks, options, consequences, and approaches. Place of Work: North West Region - Bahir Dar Town - Term of Employment Permanent - Skills Requirement: Knowledge of computer operation is mandatory - Knowledge (For Relationship Manager Interest-Free Banking): Knowledge of IFB Products and Services and Shari’ah Law is required. Knowledge of service marketing is also required for applicable positions. - Salary & Benefits: As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package. Qualifications/Skills Qualification & Experience: • L.L.B Degree in Laws plus a minimum of 3 years of work experience. Education Level : Law Degree Experience : 3-5 years
https://jobwebethiopia.com/jobs/legal-officer-awash-bank/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Addis Ababa
Apply on JobWeb Ethiopia
ETB 1,592–ETB 26,539 a month Full–time
Description Awash Bank Vacancy Announcement Position: Legal Officer Job Summary: The job holder prepares a variety of legal documentation; Reviews legal documentation prepared for the Bank or arising from the work of the Bank; Provides legal advice to regional manager and staff in all areas of the Bank’s activities and proffering solutions to legal problems, constraints, risks, options, consequences, and approaches. Place of Work: North West Region - Bahir Dar Town - Term of Employment Permanent - Skills Requirement: Knowledge of computer operation is mandatory - Knowledge (For Relationship Manager Interest-Free Banking): Knowledge of IFB Products and Services and Shari’ah Law is required. Knowledge of service marketing is also required for applicable positions. - Salary & Benefits: As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package. Qualifications/Skills Qualification & Experience: • L.L.B Degree in Laws plus a minimum of 3 years of work experience. Education Level : Law Degree Experience : 3-5 years
https://jobwebethiopia.com/jobs/legal-officer-awash-bank/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
JobWeb Ethiopia
Legal Officer at Awash Bank - JobWeb Ethiopia
Description Awash Bank Vacancy Announcement Position: Legal Officer Job Summary: The job holder prepares a variety of legal documentation; Reviews legal documentation prepared for the Bank or arising from the work of the Bank; Provides legal advice to regional…
Legal Officer II
Ethio Life and General Insurance S.C
Addis Ababa (+1 other)
Apply on GeezJobs
Full–time
Ethio Life and General Insurance S.C would like to invite qualified applicants to the following vacant post. Position: Legal Officer II Qualification: LLB Degree in Law from a recognized University/College Experience: • A minimum of 3 years of relevant work experience in the jobs of the proceeding grade • Experience in the Insurance industry will be preferable Additional Quantities and Abilities: • Ability to plan, standardize, execute & administer own activities • Ability to plan Negotiate, Analysis & Communicate • Highly oriented in customer service • Good Computer application Skill • Excellent Interpersonal & Communication skill Required No. 1 (One) Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits package Place of Work: At Addis Ababa, Head Office
https://www.geezjobs.com/job-detail/8897/legal-officer-ii?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Ethio Life and General Insurance S.C
Addis Ababa (+1 other)
Apply on GeezJobs
Full–time
Ethio Life and General Insurance S.C would like to invite qualified applicants to the following vacant post. Position: Legal Officer II Qualification: LLB Degree in Law from a recognized University/College Experience: • A minimum of 3 years of relevant work experience in the jobs of the proceeding grade • Experience in the Insurance industry will be preferable Additional Quantities and Abilities: • Ability to plan, standardize, execute & administer own activities • Ability to plan Negotiate, Analysis & Communicate • Highly oriented in customer service • Good Computer application Skill • Excellent Interpersonal & Communication skill Required No. 1 (One) Salary and Benefits: As per the company salary scale and benefits package Place of Work: At Addis Ababa, Head Office
https://www.geezjobs.com/job-detail/8897/legal-officer-ii?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Geezjobs
legal officer ii job at Ethio Life and General Insurance S.C | GeezJobs
View job detail for legal officer ii job at Ethio Life and General Insurance S.C and apply on Geezjobs
የይቅርታ እና ምህረት ምንነትና በመካከላቸዉ ያለዉ ልዩነት!
---------------------------------------
የወንጀል ፍትህ ሥርዓትን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ እንዲቻል በፖሊሲና በህግ ማዕቀፍ ውስጥ አማራጭ የመፍትሔ እርምጃ መርሆዎች መኖር እንዳለባቸው አገራት ይስማማሉ፡፡ በዚህም መሰረት ተጠርጣሪውን/ፍርደኛውን በእስር ቤት ለማቆየት የሚያስችሉ ምክንያቶች ቢኖሩም መንግስት ጥፋተኛው ማረሚያ ቤት ከሚቆይ ይልቅ ሕብረተሰቡን ቢቀላቀል የተሻለ የማህበራዊና ፖለቲካዊ ጠቀሜታ ያበረክታል ብሎ በሚያስብበት ጊዜ እንዲሁም ሰላምና መረጋጋትን የሚያደፈርሱ ሁኔታዎች በሚፈጠሩበት ወቅት እነዚህን ሁኔታዎች ለማረጋጋትና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማምጣት ከእስር ውጪ ያሉ አማራጮችን ተግባራዊ የማድረግ አቅጣጫን ይከተላል፡፡
ይቅርታ እና ምህረትም በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ በስፋት የሚታወቁ ከእነዚህ አማራጮች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በዚህ አጭር ገለፃ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የይቅርታ ቦርድ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዘለቃ ዳሎል በሰጡን ማብራሪያ ላይ ተንተርሰን ስለ ይቅርታና ምህረት ምንነታቸው እና ልዩነታቸውን እንመለከታለን፡፡መልካም ንባብ!
ሀ)ይቅርታና ምህረት ምንነት፡-
ይቅርታ
ይቅርታ በአገራት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርዓት ውስጥ በስፋት የሚታወቅና የበኩሉ ወሳኝ ጠቀሜታ ያለው ከወንጀል ሕግ ዓላማ መተግበሪያ ስልቶች ዉስጥ አንዱ ነዉ፡፡ ትርጓሜዉንም አንድ ሰው ከፈፀመው ወንጀል ወይም ከተፈረደበት የወንጀል ጥፋተኝነትና ቅጣት በሙሉ ወይም በከፊል ነፃ የሚሆንበት መንግሥታዊ ውሣኔ እንደሆነ በተለያዩ ጽሁፎች ውስጥ እናገኛለን፡፡ የኦክስፎርድ አድቨንስድ ለርነር ዲክሽነሪ ይቅርታን “an official decision not to punish somebody for a crime” በማለት ይገልፀዋል፡፡ ግርድፍ የአማርኛ ትርጉሙም “ይቅርታ አንድን ግለሰብ ከወንጀል ቅጣት ነፃ የሚያደርግ የመንግስት ውሰኔ ነው” እንደ ማለት ነው፡፡ የመንግስት ዉሳኔ ሲባል በተለይ የህግ አስፈጻሚ አካል ዉሳኔ መሆኑን ከነባራዊው የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሁኔታዎች መረደት ይቻላል፡፡
በዚህም እሳቤ በአገራችን የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ-ሥርዓትን ለመምራት በወጣው አዋጅ ቁጥር 840/2006 ይቅርታ “የቅጣት ፍርድ በሙሉ ወይም በከፊል ቀሪ እንዲሆን ወይም የቅጣት ፍርዱ አፈፃፀምና ዓይነት ቀለል ተደርጐ እንዲፈፀም ማድረግ ነው” በሚል ተተርጉሟል፡፡ የቅጣት ፍርድ ማለት ደግሞ በወንጀል ጉዳይ ዋና ቅጣትን፣ ተጨማሪ ቅጣትን ወይም የክልከላና የጥንቃቄ እርምጃን በተመለከተ በፍርድ ቤት የተሰጠ የመጨራሻ ውሳኔ እንደሆነ አዋጁ ይገልፃል፡፡
ምህረት
ምህረት በበርካታ የዓለም አገራት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ የሚያገለግል ፅንሰ ሐሳብ ነው፡፡ በተለያዩ ፀሀፍቶች ከተሰጠው ትርጉም በመነሳት ምህረት ሕገ መንግስታዊ አግባብ ያለው ሆኖ ከፍተኛ ሥልጣን ባለው የመንግስት አካል በአብዛኛው ለፖለቲካ ወንጀል ፈፃሚዎች (ለምሳሌ፡- በሕገ መንግሰትና በሕገመንግታዊ ስርዓት ላይ ለተፈፀሙ ወንጀሎች፣ የሀገር መክደት፣ የአመፅ ወንጀሎችን እና በሀገርና በመንግስት ላይ አመፅ ማነሣሣትና መሰል ድርጊቶችን ለፈፀሙና በሕግ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ወደ ሰላማዊ ኑሯቸው ተመልሰው የመንግስትን ሕግ እና ሥርዓት ለማክበር ግዴታ ለሚገቡ ወይም ሊገቡ ይችላሉ ተብለው ለሚታሰቡ ጥቂት ወይም ለሁሉም ወንጀለኞች መንግስት ያለፈውን ጥፋታቸውን ሙሉ በሙሉ የሚሰርይበት (እንዳልተሰራ የሚቆጥርበት) አግባብ ነው፡፡
በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የታወጀው የምህረት አሰጣጠና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1089/2010 “ምህረት” ማለት የወንጀል ምርመራ ከመጀመሩ በፊት፣ ከተጀመረ በኋላ፣ የክስ ሂደት ላይ እያለ ወይም የወንጀል ቅጣት ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በተመሳሳይ ወንጀል የተጠረጠሩ ወይም የቅጣት ውሳኔ ያገኙ ሰዎችን ያለምንም ገደብ ወይም በአንዳንድ ገደቦች ወይም ግዴታዎች ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ ማድረግ ነው በማለት ተርጉሞታል፡፡
ለ) የይቅርታና ምህረት ልዩነት፡-
ይቅርታ በወንጀል ጉዳይ በፍርድ ቤት የመጨራሻ ውሣኔ የተወሰነ ዋና ቅጣት፣ ተጨማሪ ቅጣት ወይም፣ የጥንቃቄና ጥበቃ እርምጃ/ቅጣት በሙሉ ወይም በከፊል ነፃ ለማድረግ በይቅርታ ቦርድ አማካኝነት በሚቀርብ የውሣኔ ሃሣብ መነሻ በኢፌዴሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 71/1 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በኘሬዝዳንት የሚወሰን ውሳኔ ሲሆን በክርክር ላይ ያሉ ጉዳዮች ለይቅርታ የሚቀርቡበት አግባብ የለም፡፡ በሌላ በኩል በአዋጅ ቁጥር 840/2006 መሰረት ይቅርታ በግል መጠየቅ የሚቻል ሲሆን (ታራሚው፣ ጠበቃው ወይም ወኪሉ አንቀፅ 15/2/) ይቅርታ ለመጠየቅ የፈለገበትን ምክንያትና የተለያዩ ደጋፊ ማስረጃዎችን የማቅረብ ግዴታም ይኖርበታል፡፡ በአንቀጽ 15/2 መሰረት በመንግስት የሚጠየቅ ይቅርታ ሆነ በታራሚው ቤተሰቦች፣ ጠበቃ ወይም ወኪል የሚጠየቅ ይቅርታ ዋጋ የሚኖረው ታራሚው ሲስማማ/ሲፈርም ነው፡፡
ይህንን በተመለከተ የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 840/2006 አንቀጽ 15 (3) በስሙ የይቅርታ ጥያቄ የቀረበለት ታራሚ በይቅርታ ጥያቄው የሚስማማ መሆኑን በመግለጽ በይቅርታ ማመልከቻ ላይ መፈረም አለበት በማለት ይደነግጋል፡፡ እንዲሁም ይቅርታ ለግለሰብ የሚሰጥ ሲሆን አንድ ሰው ይቅርታ ለመጠየቅ በተከሰሰበት ወንጀል የተፈረደበትና ማረሚያ ቤት የሚገኝ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይቅርታ በቅድመ ሁኔታና ያለቅድመ ሁኔታ ሊሰጥ ይችላል፡፡ በተጨማሪም ይቅርታ የሚሰጠው ታራሚው በፈፀመው ወንጀል የተፀፀተ፣ የታረመ እና አምራች ዜጋ ለመሆን ዝግጁ የሆነ መሆኑን በማረጋገጥ ነው፡፡
ይቅርታ በሙሉ (ከእስር መፍታት) ወይም በከፊል (የእስራት ቅጣት መቀነስ) የሚሰጥ እና የወንጀል ሪከርድን የማይሰርዝ ከመሆኑም በተጨማሪ በቅድመ ሁኔታ ወይም በተሳሳተ መረጃ የተሰጠ ይቅርታ ተሰርዞ ታራሚው የተፈረደበትን ቅጣት ተመልሶ እንዲፈጽም የሚደረግ ሲሆን ከወንጀል ውሳኔው የሚመነጩ የፍትሀብሄር ኃላፍነቶችንም የሚያስቀር አይሆንም፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ምህረትን በተመለከተ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 230 ላይ ምህረት ለአንድ አይነት ወንጀሎች ወይም በአንድ ደረጃ ለሚገኙ ወንጀለኞች ያለምንም ገደብ ወይም በአንዳንድ ገደቦች ወይም ግዴታዎች የሚሰጥ መሆኑን፣ የአሰጣጡም ሁኔታ በህግ እንደተደነገገው ሆኖ ህጉ ዓላማውን፣ የተጠቃሚዎቹን ማንነትና የተፈፃሚነት ወሰን በግልፅ መወሰን እንዳለበት ደንግጓል፡፡
በተጨማሪም ምህረት ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ማናቸውም የወንጀል ክስ እንዳይጀመር ወይም እንዳይቀጥል ያግዳል፣ ምህረት በሚሰጥበት ጉዳይ ቅጣት ተወስኖ እንደሆነ ምህረቱ ቅጣቱንና ቅጣቱ የሚያስከትለውን ማናቸውንም ሌሎች የወንጀል ውጤቶች እንደሚያስቀር እና የጥፋተኝት ውሳኔም እንዳልነበረ ተቆጥሮ ከወንጀለኞቹ መዝገብ ላይ እንደሚሰረዝ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ምህረት ከይቅርታ በተለየ መልኩ ለግለሰብ ጠያቂ ሳይሆን ለቡድኖች ወይም ለተወሰኑ የወንጀል ዓይነቶች በተወሰነ የጊዜ ገደብ የሚሰጥ ነው፡፡ በሌላ በኩል ይቅርታ የወንጀል ሪከርድን የማይሰርዝ ሲሆን ምህረት ግን ወንጀሉ እንዳልተፈፀመ ቆጥሮ የወንጀል መዝገብን ይሰርዛል፡፡ ምህረት ሲሰጥ ቅድመ ሁኔታ የማይኖረውና ከተሰጣም በኋላ የማይሰረዝ ነው፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ምህረት ለመስጠት እንደ ይቅርታ ወንጀለኛው የመጨራሻ ፍርድ ያገኘ እና በማረሚያ ቤት የታሰረ ብ
---------------------------------------
የወንጀል ፍትህ ሥርዓትን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ እንዲቻል በፖሊሲና በህግ ማዕቀፍ ውስጥ አማራጭ የመፍትሔ እርምጃ መርሆዎች መኖር እንዳለባቸው አገራት ይስማማሉ፡፡ በዚህም መሰረት ተጠርጣሪውን/ፍርደኛውን በእስር ቤት ለማቆየት የሚያስችሉ ምክንያቶች ቢኖሩም መንግስት ጥፋተኛው ማረሚያ ቤት ከሚቆይ ይልቅ ሕብረተሰቡን ቢቀላቀል የተሻለ የማህበራዊና ፖለቲካዊ ጠቀሜታ ያበረክታል ብሎ በሚያስብበት ጊዜ እንዲሁም ሰላምና መረጋጋትን የሚያደፈርሱ ሁኔታዎች በሚፈጠሩበት ወቅት እነዚህን ሁኔታዎች ለማረጋጋትና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማምጣት ከእስር ውጪ ያሉ አማራጮችን ተግባራዊ የማድረግ አቅጣጫን ይከተላል፡፡
ይቅርታ እና ምህረትም በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሥርዓት ውስጥ በስፋት የሚታወቁ ከእነዚህ አማራጮች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በዚህ አጭር ገለፃ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የይቅርታ ቦርድ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዘለቃ ዳሎል በሰጡን ማብራሪያ ላይ ተንተርሰን ስለ ይቅርታና ምህረት ምንነታቸው እና ልዩነታቸውን እንመለከታለን፡፡መልካም ንባብ!
ሀ)ይቅርታና ምህረት ምንነት፡-
ይቅርታ
ይቅርታ በአገራት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርዓት ውስጥ በስፋት የሚታወቅና የበኩሉ ወሳኝ ጠቀሜታ ያለው ከወንጀል ሕግ ዓላማ መተግበሪያ ስልቶች ዉስጥ አንዱ ነዉ፡፡ ትርጓሜዉንም አንድ ሰው ከፈፀመው ወንጀል ወይም ከተፈረደበት የወንጀል ጥፋተኝነትና ቅጣት በሙሉ ወይም በከፊል ነፃ የሚሆንበት መንግሥታዊ ውሣኔ እንደሆነ በተለያዩ ጽሁፎች ውስጥ እናገኛለን፡፡ የኦክስፎርድ አድቨንስድ ለርነር ዲክሽነሪ ይቅርታን “an official decision not to punish somebody for a crime” በማለት ይገልፀዋል፡፡ ግርድፍ የአማርኛ ትርጉሙም “ይቅርታ አንድን ግለሰብ ከወንጀል ቅጣት ነፃ የሚያደርግ የመንግስት ውሰኔ ነው” እንደ ማለት ነው፡፡ የመንግስት ዉሳኔ ሲባል በተለይ የህግ አስፈጻሚ አካል ዉሳኔ መሆኑን ከነባራዊው የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሁኔታዎች መረደት ይቻላል፡፡
በዚህም እሳቤ በአገራችን የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ-ሥርዓትን ለመምራት በወጣው አዋጅ ቁጥር 840/2006 ይቅርታ “የቅጣት ፍርድ በሙሉ ወይም በከፊል ቀሪ እንዲሆን ወይም የቅጣት ፍርዱ አፈፃፀምና ዓይነት ቀለል ተደርጐ እንዲፈፀም ማድረግ ነው” በሚል ተተርጉሟል፡፡ የቅጣት ፍርድ ማለት ደግሞ በወንጀል ጉዳይ ዋና ቅጣትን፣ ተጨማሪ ቅጣትን ወይም የክልከላና የጥንቃቄ እርምጃን በተመለከተ በፍርድ ቤት የተሰጠ የመጨራሻ ውሳኔ እንደሆነ አዋጁ ይገልፃል፡፡
ምህረት
ምህረት በበርካታ የዓለም አገራት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ የሚያገለግል ፅንሰ ሐሳብ ነው፡፡ በተለያዩ ፀሀፍቶች ከተሰጠው ትርጉም በመነሳት ምህረት ሕገ መንግስታዊ አግባብ ያለው ሆኖ ከፍተኛ ሥልጣን ባለው የመንግስት አካል በአብዛኛው ለፖለቲካ ወንጀል ፈፃሚዎች (ለምሳሌ፡- በሕገ መንግሰትና በሕገመንግታዊ ስርዓት ላይ ለተፈፀሙ ወንጀሎች፣ የሀገር መክደት፣ የአመፅ ወንጀሎችን እና በሀገርና በመንግስት ላይ አመፅ ማነሣሣትና መሰል ድርጊቶችን ለፈፀሙና በሕግ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ወደ ሰላማዊ ኑሯቸው ተመልሰው የመንግስትን ሕግ እና ሥርዓት ለማክበር ግዴታ ለሚገቡ ወይም ሊገቡ ይችላሉ ተብለው ለሚታሰቡ ጥቂት ወይም ለሁሉም ወንጀለኞች መንግስት ያለፈውን ጥፋታቸውን ሙሉ በሙሉ የሚሰርይበት (እንዳልተሰራ የሚቆጥርበት) አግባብ ነው፡፡
በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የታወጀው የምህረት አሰጣጠና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1089/2010 “ምህረት” ማለት የወንጀል ምርመራ ከመጀመሩ በፊት፣ ከተጀመረ በኋላ፣ የክስ ሂደት ላይ እያለ ወይም የወንጀል ቅጣት ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በተመሳሳይ ወንጀል የተጠረጠሩ ወይም የቅጣት ውሳኔ ያገኙ ሰዎችን ያለምንም ገደብ ወይም በአንዳንድ ገደቦች ወይም ግዴታዎች ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ ማድረግ ነው በማለት ተርጉሞታል፡፡
ለ) የይቅርታና ምህረት ልዩነት፡-
ይቅርታ በወንጀል ጉዳይ በፍርድ ቤት የመጨራሻ ውሣኔ የተወሰነ ዋና ቅጣት፣ ተጨማሪ ቅጣት ወይም፣ የጥንቃቄና ጥበቃ እርምጃ/ቅጣት በሙሉ ወይም በከፊል ነፃ ለማድረግ በይቅርታ ቦርድ አማካኝነት በሚቀርብ የውሣኔ ሃሣብ መነሻ በኢፌዴሪ ህገ-መንግስት አንቀጽ 71/1 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በኘሬዝዳንት የሚወሰን ውሳኔ ሲሆን በክርክር ላይ ያሉ ጉዳዮች ለይቅርታ የሚቀርቡበት አግባብ የለም፡፡ በሌላ በኩል በአዋጅ ቁጥር 840/2006 መሰረት ይቅርታ በግል መጠየቅ የሚቻል ሲሆን (ታራሚው፣ ጠበቃው ወይም ወኪሉ አንቀፅ 15/2/) ይቅርታ ለመጠየቅ የፈለገበትን ምክንያትና የተለያዩ ደጋፊ ማስረጃዎችን የማቅረብ ግዴታም ይኖርበታል፡፡ በአንቀጽ 15/2 መሰረት በመንግስት የሚጠየቅ ይቅርታ ሆነ በታራሚው ቤተሰቦች፣ ጠበቃ ወይም ወኪል የሚጠየቅ ይቅርታ ዋጋ የሚኖረው ታራሚው ሲስማማ/ሲፈርም ነው፡፡
ይህንን በተመለከተ የይቅርታ አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 840/2006 አንቀጽ 15 (3) በስሙ የይቅርታ ጥያቄ የቀረበለት ታራሚ በይቅርታ ጥያቄው የሚስማማ መሆኑን በመግለጽ በይቅርታ ማመልከቻ ላይ መፈረም አለበት በማለት ይደነግጋል፡፡ እንዲሁም ይቅርታ ለግለሰብ የሚሰጥ ሲሆን አንድ ሰው ይቅርታ ለመጠየቅ በተከሰሰበት ወንጀል የተፈረደበትና ማረሚያ ቤት የሚገኝ መሆን ይኖርበታል፡፡ ይቅርታ በቅድመ ሁኔታና ያለቅድመ ሁኔታ ሊሰጥ ይችላል፡፡ በተጨማሪም ይቅርታ የሚሰጠው ታራሚው በፈፀመው ወንጀል የተፀፀተ፣ የታረመ እና አምራች ዜጋ ለመሆን ዝግጁ የሆነ መሆኑን በማረጋገጥ ነው፡፡
ይቅርታ በሙሉ (ከእስር መፍታት) ወይም በከፊል (የእስራት ቅጣት መቀነስ) የሚሰጥ እና የወንጀል ሪከርድን የማይሰርዝ ከመሆኑም በተጨማሪ በቅድመ ሁኔታ ወይም በተሳሳተ መረጃ የተሰጠ ይቅርታ ተሰርዞ ታራሚው የተፈረደበትን ቅጣት ተመልሶ እንዲፈጽም የሚደረግ ሲሆን ከወንጀል ውሳኔው የሚመነጩ የፍትሀብሄር ኃላፍነቶችንም የሚያስቀር አይሆንም፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ምህረትን በተመለከተ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 230 ላይ ምህረት ለአንድ አይነት ወንጀሎች ወይም በአንድ ደረጃ ለሚገኙ ወንጀለኞች ያለምንም ገደብ ወይም በአንዳንድ ገደቦች ወይም ግዴታዎች የሚሰጥ መሆኑን፣ የአሰጣጡም ሁኔታ በህግ እንደተደነገገው ሆኖ ህጉ ዓላማውን፣ የተጠቃሚዎቹን ማንነትና የተፈፃሚነት ወሰን በግልፅ መወሰን እንዳለበት ደንግጓል፡፡
በተጨማሪም ምህረት ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ማናቸውም የወንጀል ክስ እንዳይጀመር ወይም እንዳይቀጥል ያግዳል፣ ምህረት በሚሰጥበት ጉዳይ ቅጣት ተወስኖ እንደሆነ ምህረቱ ቅጣቱንና ቅጣቱ የሚያስከትለውን ማናቸውንም ሌሎች የወንጀል ውጤቶች እንደሚያስቀር እና የጥፋተኝት ውሳኔም እንዳልነበረ ተቆጥሮ ከወንጀለኞቹ መዝገብ ላይ እንደሚሰረዝ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ምህረት ከይቅርታ በተለየ መልኩ ለግለሰብ ጠያቂ ሳይሆን ለቡድኖች ወይም ለተወሰኑ የወንጀል ዓይነቶች በተወሰነ የጊዜ ገደብ የሚሰጥ ነው፡፡ በሌላ በኩል ይቅርታ የወንጀል ሪከርድን የማይሰርዝ ሲሆን ምህረት ግን ወንጀሉ እንዳልተፈፀመ ቆጥሮ የወንጀል መዝገብን ይሰርዛል፡፡ ምህረት ሲሰጥ ቅድመ ሁኔታ የማይኖረውና ከተሰጣም በኋላ የማይሰረዝ ነው፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ምህረት ለመስጠት እንደ ይቅርታ ወንጀለኛው የመጨራሻ ፍርድ ያገኘ እና በማረሚያ ቤት የታሰረ ብ
ቻ መሆን አይጠበቅበትም፡፡ ይልቁኑም ምህረት በተደረጉ ወንጀሎች የተጠረጠረ፣የተከሰሰ፣የተፈረደበትና ማረሚያ ቤት የገባ ወንጀለኛ በሙሉ ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በታወጀው የምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1089/2010 መሰረት ምህረት የሚሰጠው ምህረት ለመስጠት የተፈለጉ የወንጀል ዓይነቶች ወይም ወንጀለኞች ከተለዩ በኋላ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይህንን በተመለከተ አዋጅ ሲወጣ ብቻ ነው፡፡
ይቅርታም ሆነ ምህረት በኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀጽ 28 ለተዘረዘሩ ወንጀሎች አይሰጥም፡፡ እነዚህም የሰው ዘር ማጥፋት፣ ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ መውሰድ፣ በአስገዳጅ ሰውን መሰወር ወይም ኢ- ሰብአዊ የድብደባ ድርጊቶችን መፈፀም ናቸው፡፡ ነገር ግን በእነዚህ ወንጀሎች መነሻ የሞት ፍርድ ተፈርዶ ከሆነ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት የሞት ቅጣቱን ወደ ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት መቀየር እንደሚችሉ ህገ መንግስቱ ደንግጓል፡፡
https://t.me/lawsocieties
ይቅርታም ሆነ ምህረት በኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀጽ 28 ለተዘረዘሩ ወንጀሎች አይሰጥም፡፡ እነዚህም የሰው ዘር ማጥፋት፣ ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ መውሰድ፣ በአስገዳጅ ሰውን መሰወር ወይም ኢ- ሰብአዊ የድብደባ ድርጊቶችን መፈፀም ናቸው፡፡ ነገር ግን በእነዚህ ወንጀሎች መነሻ የሞት ፍርድ ተፈርዶ ከሆነ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት የሞት ቅጣቱን ወደ ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት መቀየር እንደሚችሉ ህገ መንግስቱ ደንግጓል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from Deleted Account
Hi selam new betigiray kilil bemigegnew university yemimaru temariwoch beketay yifetenalu teblo yemserachew zena indet new? Igna zare fetena tefetinenal. Ye axum university temari negn dilla new iyefetenku yalehut
Forwarded from Deleted Account
በቀን 16/4/2013 ዓ.ም ከምሽቱ 1 ሰዓት ላይ x የተባለው ግለሰብ y በተባለው ግለሰብ ላይ ጋዝ እየበራ ያለውን ኩራዝ ይወረውራል፡፡ ጋዙ በልጁ ላይ ከተርከፈከፈ በኃላ ከወገብ በላይ እሳቱ ተቀጣጥሎ ስነድ ልጁ ራሱን ለማዳን ወድያ ወዲ እየሮጠ ሳለ የአከባቢ ሕዝብ ደርሠው ቲሸርቱን በእሳት የተቀጣጠለውን ቀድዶ በማውለቅ በፀጉሩ ላይ ስነድ በነበረው ላይ ውሃ በመጨመርና እሳቱን በማጥፋት ልጁን ከሞት አድኗል፡፡ which criminal law provision is applicable? The issue is real& not the hypothetical.
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን
የፌደራልፖሊስ ኮሚሽን ምልምል ሰልጣኞችን ለማሰልጠን በዝግጅት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡ስለሆነም በአሁኑ ሰዓት ካለው ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ለማህበረሰቡ ተደራሽ በመሆን የተሻለ የሰው ሃይል ለማግኘት ይቻል ዘንድ በሚከተሉ የምልመላ መስፈርቶች መሰረት ምልምል ሰልጣኞችን ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
1. ለህገ -መንግስቱና ሕገ-መንግስቱን መሰረት አድርገው ለወጡ ሕጎች ተገዥና ታማኝ የሆነ ወይም የሆነች፣
2. ከማናቸውም ደባል ሱሶች የፀዳ ወይም የፀዳች፣
3. ከሚኖርበት ቀበሌ አስተዳደር የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል ወይም የሚትችል፣
4. በብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እንዲሁም በሃይማኖት እኩልነት የሚያምን ወይም የሚታምን፤
5. መልካም ስነ-ምግባር ያለው ወይም ያላት ፤
6. ለፖሊስነት የሚያበቃ ሙሉ ጤናማ መሆኑ ወይም መሆኗ በህክምና የተረጋገጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ወይም የሚትችል፤
7. ዕድሜው ወይም ዕድሜዋ ከ18 እስከ 25 ዓመት ያላነሰና ያልበለጠ፤
8. ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባልነት ገለልተኝ የሆነ ወይም የሆነች፤
9. ቢያንስ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ወይም ያጠናቀቀች፤
10. ቁመት ለወንድ 1.65 ሜትር በላይ የሆነ፣ለሴት 1.60 ሜትር በላይ የሆነች፤
11. ዜግነት ኢትዮጵያዊ የሆነ ወይም የሆነች፤
12. የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 720/2004 እና ደንብ ቁጥር 268/2005 በሚያዘው መሠረት የ7 ዓመት የሥራ ውል ግዴታ በመግባት ሥልጠናው ሲጠናቀቅ በየትኛውም የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ተቋም የሥራ አካባቢ ተመድቦ ወይም ተመድባ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ፣ የሆነች፤
13. ከአሁን በፊት በወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ ወይም ተከሳ ያልተቀጣች እንዲሁም የወንጀል ክስ የሌለበት ወይም የሌለባት፤
14. ከአሁን በፊት በማንኛውም የፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት ተቋም ሥልጠና ያልወሰደ ወይም ያልወሰደች፤በአባልነት ተቀጥሮ የማያውቅ ወይም የማታውቅ ወይም ያላገለገለ፤ያላገለገለች፤
15. ያላገባ እና ያልወለደ ወይም ያላገባችና ያልወለደች፤
16. የቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣የሶማሌ፤የአፋር እና የጋምቤላ ክልል ተመልማዮች የ10ኛ ክፍል ያጠናቀቁ ዕጩ ተመልማዮች በማይገኙበት ጊዜ ለብሔሩ ወይም የክልሉ ተወላጅ 6ኛ እና ከዚያ በላይ ክፍል ያጠናቀቀና በመማር ላይ ያለ ኮታውን ለማሟላት መመልመል ይችላል፡፡
ማሳሰቢያ:-
ማንኛውም ዕጩ ተመልማይ በምዝገባ ወቅት ከላይ ከተገለፁት መመዘኛዎች በተጨማሪ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
1. የ8ኛ ክፍል ፈተና ወስዶ ያለፈበትን ወይም ወስዳ ያለፈችበትን ካርድ ዋናውንና የማይመለስ 1 ፎቶኮፒ፣ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቁትን እና በተራ ቁጥር 16 ላይ ለተጠቀሱት ክልሎች ብሔርና ለክልሉ ተወላጆች ከ6ኛ ክፍል በላይ የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ 1 ፎቶኮፒ፣
2. የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያ ካርድ ይዞ መቅረብና መመዝገብ ይጠበቅበታል፡፡
3. የተመልማዩን ማንነት አጠቃላይ ሁኔታ ለመገንዘብ እንዲያስችል ታስቦ በሥልጠና ማዕከሉ አማካይነት የተዘጋጀውን ፎርም ከምዝገባ ጣቢያው በመቀበል የመጨረሻ አመት ካጠናቀቀበት ወይም ካጠናቀቀችበት ትምህርት ቤት፣ከመኖሪያ ቀበሌና ከአካባቢው ፖሊስ ጽፈት ቤቶች ቀርቦ ወይም ቀርባ የማስሞላትና በተጠቀሰው ቀነ-ገደብ መሠረት ለምልመላ ጣቢያው አስቀድሞ ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
4. ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፡፡
5. ማንኛውም ምልምል ከ500 ብር በላይ ወርቅ፣የተለያዩ ስለታማ ነገሮችን፣ምግብ ነክ ነገሮች እና ከሁለት ቅያሪ ልብስ በላይ ይዞ መግባት የተከለከለ ነው፡፡
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚታሟሉ ዕጩ ተመልማዮች ከጥር 1 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ባላቹበት አካባቢ በአካል ቀርባችሁ እንዲትመዘገቡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያሳስባል።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን
የፌደራልፖሊስ ኮሚሽን ምልምል ሰልጣኞችን ለማሰልጠን በዝግጅት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡ስለሆነም በአሁኑ ሰዓት ካለው ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ለማህበረሰቡ ተደራሽ በመሆን የተሻለ የሰው ሃይል ለማግኘት ይቻል ዘንድ በሚከተሉ የምልመላ መስፈርቶች መሰረት ምልምል ሰልጣኞችን ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
1. ለህገ -መንግስቱና ሕገ-መንግስቱን መሰረት አድርገው ለወጡ ሕጎች ተገዥና ታማኝ የሆነ ወይም የሆነች፣
2. ከማናቸውም ደባል ሱሶች የፀዳ ወይም የፀዳች፣
3. ከሚኖርበት ቀበሌ አስተዳደር የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል ወይም የሚትችል፣
4. በብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እንዲሁም በሃይማኖት እኩልነት የሚያምን ወይም የሚታምን፤
5. መልካም ስነ-ምግባር ያለው ወይም ያላት ፤
6. ለፖሊስነት የሚያበቃ ሙሉ ጤናማ መሆኑ ወይም መሆኗ በህክምና የተረጋገጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ወይም የሚትችል፤
7. ዕድሜው ወይም ዕድሜዋ ከ18 እስከ 25 ዓመት ያላነሰና ያልበለጠ፤
8. ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባልነት ገለልተኝ የሆነ ወይም የሆነች፤
9. ቢያንስ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ወይም ያጠናቀቀች፤
10. ቁመት ለወንድ 1.65 ሜትር በላይ የሆነ፣ለሴት 1.60 ሜትር በላይ የሆነች፤
11. ዜግነት ኢትዮጵያዊ የሆነ ወይም የሆነች፤
12. የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 720/2004 እና ደንብ ቁጥር 268/2005 በሚያዘው መሠረት የ7 ዓመት የሥራ ውል ግዴታ በመግባት ሥልጠናው ሲጠናቀቅ በየትኛውም የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ተቋም የሥራ አካባቢ ተመድቦ ወይም ተመድባ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ፣ የሆነች፤
13. ከአሁን በፊት በወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ ወይም ተከሳ ያልተቀጣች እንዲሁም የወንጀል ክስ የሌለበት ወይም የሌለባት፤
14. ከአሁን በፊት በማንኛውም የፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት ተቋም ሥልጠና ያልወሰደ ወይም ያልወሰደች፤በአባልነት ተቀጥሮ የማያውቅ ወይም የማታውቅ ወይም ያላገለገለ፤ያላገለገለች፤
15. ያላገባ እና ያልወለደ ወይም ያላገባችና ያልወለደች፤
16. የቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣የሶማሌ፤የአፋር እና የጋምቤላ ክልል ተመልማዮች የ10ኛ ክፍል ያጠናቀቁ ዕጩ ተመልማዮች በማይገኙበት ጊዜ ለብሔሩ ወይም የክልሉ ተወላጅ 6ኛ እና ከዚያ በላይ ክፍል ያጠናቀቀና በመማር ላይ ያለ ኮታውን ለማሟላት መመልመል ይችላል፡፡
ማሳሰቢያ:-
ማንኛውም ዕጩ ተመልማይ በምዝገባ ወቅት ከላይ ከተገለፁት መመዘኛዎች በተጨማሪ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
1. የ8ኛ ክፍል ፈተና ወስዶ ያለፈበትን ወይም ወስዳ ያለፈችበትን ካርድ ዋናውንና የማይመለስ 1 ፎቶኮፒ፣ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቁትን እና በተራ ቁጥር 16 ላይ ለተጠቀሱት ክልሎች ብሔርና ለክልሉ ተወላጆች ከ6ኛ ክፍል በላይ የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ 1 ፎቶኮፒ፣
2. የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያ ካርድ ይዞ መቅረብና መመዝገብ ይጠበቅበታል፡፡
3. የተመልማዩን ማንነት አጠቃላይ ሁኔታ ለመገንዘብ እንዲያስችል ታስቦ በሥልጠና ማዕከሉ አማካይነት የተዘጋጀውን ፎርም ከምዝገባ ጣቢያው በመቀበል የመጨረሻ አመት ካጠናቀቀበት ወይም ካጠናቀቀችበት ትምህርት ቤት፣ከመኖሪያ ቀበሌና ከአካባቢው ፖሊስ ጽፈት ቤቶች ቀርቦ ወይም ቀርባ የማስሞላትና በተጠቀሰው ቀነ-ገደብ መሠረት ለምልመላ ጣቢያው አስቀድሞ ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
4. ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፡፡
5. ማንኛውም ምልምል ከ500 ብር በላይ ወርቅ፣የተለያዩ ስለታማ ነገሮችን፣ምግብ ነክ ነገሮች እና ከሁለት ቅያሪ ልብስ በላይ ይዞ መግባት የተከለከለ ነው፡፡
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚታሟሉ ዕጩ ተመልማዮች ከጥር 1 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ባላቹበት አካባቢ በአካል ቀርባችሁ እንዲትመዘገቡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ያሳስባል።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን
የሰው ኃይል አስተዳደር የሚከተሉትን ተግባሮች ያከናውናል-
የአንድ ድርጅት የሰው ኃይል ፍላጎቶችን ለመቅረፍ ፖሊሲዎችን ፣ ፕሮግራሞችን እና አሰራሮችን ጨምሮ የሰው ሀይል እና የሰራተኛ ግንኙነት ስትራቴጂዎችን ማቀድ ፣ ማዘጋጀት ፣ መተግበር እና መገምገም
የሰው ኃይል ፖሊሲዎች አተረጓጎም ፣ ካሳ እና የጥቅም መርሃግብሮች እና የጋራ ስምምነቶች ላይ ለአሠሪዎችና ለሠራተኞች ምክር መስጠት
በአሠሪዎች ወይም በሠራተኞች ስም የጋራ ስምምነቶችን መደራደር ፣ በሠራተኛ ክርክሮች እና ቅሬታዎች መካከል መግባባትና በሠራተኛ እና በሠራተኛ ግንኙነቶች ላይ ምክር መስጠት
የሙያ ምደባዎችን ፣ የሥራ መግለጫዎችን ፣ የደመወዝ መጠኖችን እና የብቃት ምዘና እርምጃዎችን እና ስርዓቶችን መመርመር እና ማዘጋጀት
የሰራተኛ አሰራሮችን ማቀድ እና ማስተዳደር ፣ አጠቃላይ ካሳ ፣ ስልጠና እና የሙያ ልማት ፣ የሰራተኞች ድጋፍ ፣ የቅጥር ፍትሃዊነት እና አዎንታዊ የድርጊት መርሃ ግብሮች
ፕሮግራሞችን ያቀናብሩ እና የሰው ኃይል መረጃዎችን እና ተዛማጅ የመመዝገቢያ ስርዓቶችን ያቆዩ
የሰራተኞችን ስልጠና ይቅጠሩ እና ይቆጣጠሩ
የሰራተኛ የሥራ አፈፃፀም ምዘና ፕሮግራሞችን ያስተባብሩ
የምርምር ሰራተኛ ጥቅም እና የጤና እና ደህንነት አሰራሮች እና አሁን ባሉ ፖሊሲዎች ላይ ለውጦች ወይም ማሻሻያዎች ይመክራሉ ፡፡
https://t.me/lawsocieties
የአንድ ድርጅት የሰው ኃይል ፍላጎቶችን ለመቅረፍ ፖሊሲዎችን ፣ ፕሮግራሞችን እና አሰራሮችን ጨምሮ የሰው ሀይል እና የሰራተኛ ግንኙነት ስትራቴጂዎችን ማቀድ ፣ ማዘጋጀት ፣ መተግበር እና መገምገም
የሰው ኃይል ፖሊሲዎች አተረጓጎም ፣ ካሳ እና የጥቅም መርሃግብሮች እና የጋራ ስምምነቶች ላይ ለአሠሪዎችና ለሠራተኞች ምክር መስጠት
በአሠሪዎች ወይም በሠራተኞች ስም የጋራ ስምምነቶችን መደራደር ፣ በሠራተኛ ክርክሮች እና ቅሬታዎች መካከል መግባባትና በሠራተኛ እና በሠራተኛ ግንኙነቶች ላይ ምክር መስጠት
የሙያ ምደባዎችን ፣ የሥራ መግለጫዎችን ፣ የደመወዝ መጠኖችን እና የብቃት ምዘና እርምጃዎችን እና ስርዓቶችን መመርመር እና ማዘጋጀት
የሰራተኛ አሰራሮችን ማቀድ እና ማስተዳደር ፣ አጠቃላይ ካሳ ፣ ስልጠና እና የሙያ ልማት ፣ የሰራተኞች ድጋፍ ፣ የቅጥር ፍትሃዊነት እና አዎንታዊ የድርጊት መርሃ ግብሮች
ፕሮግራሞችን ያቀናብሩ እና የሰው ኃይል መረጃዎችን እና ተዛማጅ የመመዝገቢያ ስርዓቶችን ያቆዩ
የሰራተኞችን ስልጠና ይቅጠሩ እና ይቆጣጠሩ
የሰራተኛ የሥራ አፈፃፀም ምዘና ፕሮግራሞችን ያስተባብሩ
የምርምር ሰራተኛ ጥቅም እና የጤና እና ደህንነት አሰራሮች እና አሁን ባሉ ፖሊሲዎች ላይ ለውጦች ወይም ማሻሻያዎች ይመክራሉ ፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Officer at Yotek Construction PLC
Yotek Construction PLC
Addis Ababa (+1 other)
Apply on JobWeb Ethiopia
2 hours agoETB 1,592–ETB 26,539 a monthFull–time
Job Requirements Qualification: LLB degree in Law. Experience: 3 years and above work experience as legal attorney. place of work: Addis ababa head office.
Method of Application
Interested applicants should apply via the following address:
Yotek construction plc,
in front of African union
Email: yotekconplc@gmail.com
For more information: call on 0115573196/0115573198
Make sure that to send us both the original and copy of your CV, Transcript and experiences
Yotek Construction PLC
Addis Ababa (+1 other)
Apply on JobWeb Ethiopia
2 hours agoETB 1,592–ETB 26,539 a monthFull–time
Job Requirements Qualification: LLB degree in Law. Experience: 3 years and above work experience as legal attorney. place of work: Addis ababa head office.
Method of Application
Interested applicants should apply via the following address:
Yotek construction plc,
in front of African union
Email: yotekconplc@gmail.com
For more information: call on 0115573196/0115573198
Make sure that to send us both the original and copy of your CV, Transcript and experiences
Forwarded from Deleted Account
Greeting to all Ethiopian Law Students and ALE Families. I Need Some help to do the following assignment question With great respect.
1. Assume That You Are Employed In The Legal Departement Of Ethiopian Telecommunication Corporation. If a Client Failed To Pay Telephone Service Bills And In Default After Having Recieved Notice.
I) What You Think Will Be Concise Material Facts Of The Case?
II) Prepare the pleading for the case.
2. If a person claim his right as per Art 1149 of the civil code.
I) What do you think the concise material facts of the case?
II) Write the statement of claim. Please mention (indicate) the relevant material provision that you used to solve the case.
I need the paper until next Thursday and I would like to say thanks in advance for your consideration.
1. Assume That You Are Employed In The Legal Departement Of Ethiopian Telecommunication Corporation. If a Client Failed To Pay Telephone Service Bills And In Default After Having Recieved Notice.
I) What You Think Will Be Concise Material Facts Of The Case?
II) Prepare the pleading for the case.
2. If a person claim his right as per Art 1149 of the civil code.
I) What do you think the concise material facts of the case?
II) Write the statement of claim. Please mention (indicate) the relevant material provision that you used to solve the case.
I need the paper until next Thursday and I would like to say thanks in advance for your consideration.
Attorney at Fal General Contractor
Fal General Contractor
Addis Ababa
Apply
Description Fal General Contractor Vacancy Announcement Position: Attorney Place of Work: Head Office Qualifications/Skills • Education: Diploma/LLB Degree in Law • Experience: 8/6 years relevant work experience in construction company Education Level : Diploma Experience : 5-10 years
Attorney at Fal General Contractor - JobWeb Ethiopia
https://jobwebethiopia.com/jobs/attorney-fal-general-contractor/
Fal General Contractor
Addis Ababa
Apply
Description Fal General Contractor Vacancy Announcement Position: Attorney Place of Work: Head Office Qualifications/Skills • Education: Diploma/LLB Degree in Law • Experience: 8/6 years relevant work experience in construction company Education Level : Diploma Experience : 5-10 years
Attorney at Fal General Contractor - JobWeb Ethiopia
https://jobwebethiopia.com/jobs/attorney-fal-general-contractor/
JobWeb Ethiopia
Attorney at Fal General Contractor - JobWeb Ethiopia
Description Fal General Contractor Vacancy Announcement Position: Attorney Place of Work: Head Office Qualifications/Skills • Education: Diploma/LLB Degree in Law • Experience: 8/6 years relevant work experience in construction company Education Level …
#Suicide #Abrham_Duressa
ዛሬ የደረሰን መረጃ ልባችንን ሰብሮታል
ነገሩ እንዲህ ነው #አብርሃም_ዱሬሳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል ነበር እናም ፈተናውን ማክሰኞ፣ረቡዕ እና ሀሙስ በሰላም ተፈትኖ የመጨረሻው የፈተና ዕለት ማለትም አርብ የመፈተኛ ኮዱን ረስቶ ወደ ስድስት ኪሎ FB ኮሌጅ ይሄዳል ካለ መፈተኛ ኮዱ መግባት ስለማይችል ወደ ቤቱ ሽሮ ሜዳ ተመልሶ የመፈተኛ ኮዱን ይዞ ሲመጣ የመፈተኛ ሰዓት አልፏል ይባላል ፤ ፈተናው 3፡30 የሚጀመር ሲሆን #አብርሃም ግን 3፡40 ይደርሳል። ሱፐርቫይዘሩ መግባት እንደማይችል ሲነግረው ስላረፈደበት ምክንያት ሊያስረዳ ይሞክራል ተማሪ #አብርሃም_ዱሬሳም በተለያየ መንገድ ይማፀናል #አይነ_ስውር መሆኑን ታሳቢ አድርገው እንዲተባበሩት ቢለምንም ፈተናውን እንዲወስድ ግን አልፈቀዱለትም ።
ፈተናውን መፈተን ባለመቻሉ ሲያለቅስ ፥ ሲበሳጭ ይውላል ምሽት ላይ ወደ ቤቱ በመግባት በራሱ ላይ የወሰደው እርምጃ ህይወቱን እንዳሳጣው የቻናላችን ቤተሰብ የሆነ የ#አብርሃም_ዱሬሳ ጓደኛ የነገረን ሲሆን ተማሪ #አብርሃም_ዱሬሳ ፈተናውን ባለመውሰዱ እጅግ ተበሳጭቶ ሲያለቅስ ይውልና ምሽት ላይ ቤቱን ዘግቶ በራሱ ላይ ጋዝ አርከፍክፎ ከፍተኛ ቃጠሎ እንደደረሰበትና በኋላም ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል ተወስዶ ቃጠሎው ከፍተኛ ስለነበር ህይወቱ እንዳለፈ ከጓደኛው ሰምተናል።
📌ጉዳዩን ለማጣራት ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ደውለን ነበር ተማሪው የመጨረሻውን ፈተና እንዳልወሰደና ሲያለቅስም እንደነበረ አረጋግጠውልን ከግቢ ውጭ ስለተፈጠረው ጉዳይ ግን መረጃ እንደሌላቸው ተናግረዋል።
📌ጉዳዩን ለማጣራት ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል ለመደወል እየሞከርን ሲሆን ምላሻቸውን የምናሳውቅ ይሆናል።
#Suicide
🧿የተማሪ አብርሃም ዱሬሳ ጓደኛ ስለ ጉዳዩ ዝርዝር መረጃውን ነግሮናል ያድምጡ
📌ወንድማችን የላከልንን ፎቶ አስፈላጊ መስሎ ስላልተሰማን እኛው ጋር አስቀርተነዋል።
via Amharic tutorial class
ዛሬ የደረሰን መረጃ ልባችንን ሰብሮታል
ነገሩ እንዲህ ነው #አብርሃም_ዱሬሳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል ነበር እናም ፈተናውን ማክሰኞ፣ረቡዕ እና ሀሙስ በሰላም ተፈትኖ የመጨረሻው የፈተና ዕለት ማለትም አርብ የመፈተኛ ኮዱን ረስቶ ወደ ስድስት ኪሎ FB ኮሌጅ ይሄዳል ካለ መፈተኛ ኮዱ መግባት ስለማይችል ወደ ቤቱ ሽሮ ሜዳ ተመልሶ የመፈተኛ ኮዱን ይዞ ሲመጣ የመፈተኛ ሰዓት አልፏል ይባላል ፤ ፈተናው 3፡30 የሚጀመር ሲሆን #አብርሃም ግን 3፡40 ይደርሳል። ሱፐርቫይዘሩ መግባት እንደማይችል ሲነግረው ስላረፈደበት ምክንያት ሊያስረዳ ይሞክራል ተማሪ #አብርሃም_ዱሬሳም በተለያየ መንገድ ይማፀናል #አይነ_ስውር መሆኑን ታሳቢ አድርገው እንዲተባበሩት ቢለምንም ፈተናውን እንዲወስድ ግን አልፈቀዱለትም ።
ፈተናውን መፈተን ባለመቻሉ ሲያለቅስ ፥ ሲበሳጭ ይውላል ምሽት ላይ ወደ ቤቱ በመግባት በራሱ ላይ የወሰደው እርምጃ ህይወቱን እንዳሳጣው የቻናላችን ቤተሰብ የሆነ የ#አብርሃም_ዱሬሳ ጓደኛ የነገረን ሲሆን ተማሪ #አብርሃም_ዱሬሳ ፈተናውን ባለመውሰዱ እጅግ ተበሳጭቶ ሲያለቅስ ይውልና ምሽት ላይ ቤቱን ዘግቶ በራሱ ላይ ጋዝ አርከፍክፎ ከፍተኛ ቃጠሎ እንደደረሰበትና በኋላም ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል ተወስዶ ቃጠሎው ከፍተኛ ስለነበር ህይወቱ እንዳለፈ ከጓደኛው ሰምተናል።
📌ጉዳዩን ለማጣራት ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ደውለን ነበር ተማሪው የመጨረሻውን ፈተና እንዳልወሰደና ሲያለቅስም እንደነበረ አረጋግጠውልን ከግቢ ውጭ ስለተፈጠረው ጉዳይ ግን መረጃ እንደሌላቸው ተናግረዋል።
📌ጉዳዩን ለማጣራት ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል ለመደወል እየሞከርን ሲሆን ምላሻቸውን የምናሳውቅ ይሆናል።
#Suicide
🧿የተማሪ አብርሃም ዱሬሳ ጓደኛ ስለ ጉዳዩ ዝርዝር መረጃውን ነግሮናል ያድምጡ
📌ወንድማችን የላከልንን ፎቶ አስፈላጊ መስሎ ስላልተሰማን እኛው ጋር አስቀርተነዋል።
via Amharic tutorial class