ለዐቃብያነ ሕግ የስብዕና ግንባታ እና የሙያ ብቃት ለማጎልበት ስልጠና ተሰጠ
--------------------------------------
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክተር ከጀስቲክስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ለ100 ለተቋሙ ለዐቃብያነ ሕግ ስብዕና ግንባታ እና የሙያ ብቃት ማጎልበቻ ዙሪያ ለ2 ተከታታይ ቀናት በአዳማ ከተማ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የስልጠና መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሕግ ጉዳዮች ዘርፍ ም/ል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ተሰፋዬ ደባ እንደተናገሩት ተቋሙ በበጀት ዓመቱ 10 የለውጥ አጀንዳዎችን በመቅረፅ ተቋማዊ ለውጥን ለመፍጠር ከሚሰሩ ዘርፈ ብዙ ስራዎች መካከል የባለሙያዎች እና አመራሮች ሙያዊ ብቃት ማጎልበት መሆኑን ጠቁመው ተቋሙ ለ"ሕግ፣ ለፍትህ እና ለርትዕ!" የቆመ የሕዝብ አገልጋይ ተቋም እንዲሆን የተቋም ግንባታ እና ሙያዊ ብቃት ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
አቶ ተስፋዬ አክለውም ስልጠናው ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት ተአማኒነት ያለው፣ ቀልጣፋ፣ ውጤታማ ለማድረግ እንዲሁም የዐቃብያን ሕግ እና አመራሮች ተገቢ የሆነ የተሟላ ስብዕና፣ ሙያ ብቃት፣ ሥነ- ምግባር ፣ የስራ ተነሳሽነት እንዲኖራቸው የዐቃቤ ሕግ ስብዕና ከፍ ለማድረግ እና ፕሮፌሽናሊዝምን ለማስፈን የስልጠናው ዋና አላማ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ኃለፊው አያይዘውም ሰልጣኞች በሚኖራቸው የስልጠና ቆይታ የዐቃቤ ሕግ ማንነትና ምንነት፣ስብዕና፣ ባህሪ፣ የዐቃቤ ሕግ ስነ-ምግባር፣ ነፃነትና ገለልተኝነት ፣ በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ የዐቃቤ ሕግ ሚና እና ሰብዓዊ መብትን በማስከበር ሂደት የዐቃቤ ሕግ ሚና የሚሉትን ወሰኝ ሙያዊ ጉዳዮችን መሰራት ያደረገ ስልጠና ሲሆን በስልጠናውም ጠቃሚ ውይይት እንደሚደረግ ተጠቋሟል።
በመጨረሻም የተቋሙን ባለሙያዎች ሙያዊ ብቃት እና ስነ- ምግባር ተላብሰው እንዲሰሩ የሰብዕና ግንባታ ስልጠና በቀጣይነት ተጠናክሮ እንደሚሰጥ የንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ እንዳልካቸው ወርቁ በበኩለቸው ገልጸዋል።
--------------------------------------
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክተር ከጀስቲክስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ለ100 ለተቋሙ ለዐቃብያነ ሕግ ስብዕና ግንባታ እና የሙያ ብቃት ማጎልበቻ ዙሪያ ለ2 ተከታታይ ቀናት በአዳማ ከተማ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የስልጠና መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሕግ ጉዳዮች ዘርፍ ም/ል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ተሰፋዬ ደባ እንደተናገሩት ተቋሙ በበጀት ዓመቱ 10 የለውጥ አጀንዳዎችን በመቅረፅ ተቋማዊ ለውጥን ለመፍጠር ከሚሰሩ ዘርፈ ብዙ ስራዎች መካከል የባለሙያዎች እና አመራሮች ሙያዊ ብቃት ማጎልበት መሆኑን ጠቁመው ተቋሙ ለ"ሕግ፣ ለፍትህ እና ለርትዕ!" የቆመ የሕዝብ አገልጋይ ተቋም እንዲሆን የተቋም ግንባታ እና ሙያዊ ብቃት ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
አቶ ተስፋዬ አክለውም ስልጠናው ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት ተአማኒነት ያለው፣ ቀልጣፋ፣ ውጤታማ ለማድረግ እንዲሁም የዐቃብያን ሕግ እና አመራሮች ተገቢ የሆነ የተሟላ ስብዕና፣ ሙያ ብቃት፣ ሥነ- ምግባር ፣ የስራ ተነሳሽነት እንዲኖራቸው የዐቃቤ ሕግ ስብዕና ከፍ ለማድረግ እና ፕሮፌሽናሊዝምን ለማስፈን የስልጠናው ዋና አላማ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ኃለፊው አያይዘውም ሰልጣኞች በሚኖራቸው የስልጠና ቆይታ የዐቃቤ ሕግ ማንነትና ምንነት፣ስብዕና፣ ባህሪ፣ የዐቃቤ ሕግ ስነ-ምግባር፣ ነፃነትና ገለልተኝነት ፣ በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ የዐቃቤ ሕግ ሚና እና ሰብዓዊ መብትን በማስከበር ሂደት የዐቃቤ ሕግ ሚና የሚሉትን ወሰኝ ሙያዊ ጉዳዮችን መሰራት ያደረገ ስልጠና ሲሆን በስልጠናውም ጠቃሚ ውይይት እንደሚደረግ ተጠቋሟል።
በመጨረሻም የተቋሙን ባለሙያዎች ሙያዊ ብቃት እና ስነ- ምግባር ተላብሰው እንዲሰሩ የሰብዕና ግንባታ ስልጠና በቀጣይነት ተጠናክሮ እንደሚሰጥ የንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ እንዳልካቸው ወርቁ በበኩለቸው ገልጸዋል።
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ፍርድ ቤቶች በፀረ-ሙስና ትግሉ ተደራራቢ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተገለጸ
**********************************************************
በአገራችን ሙስናን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት ፍርድ ቤቶች ከሌሎች ተቋማት በተለየ ሁኔታ ተደራራቢ ኃላፊነት ያለባቸው መሆኑን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያር ገለጹ፡፡
ክቡር ፕሬዚዳንቱ ይህን የገለጹት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ17ኛ ጊዜ በአገራችን ደግሞ 16ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን በፍርድ ቤት ደረጃ ለማክበር ታህሳስ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በሐርመኒ ሆቴል ለግማሽ ቀን በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
ፍርድ ቤቶች ከሌሎች ተቋማት በተለየ ሁኔታ በአንድ በኩል በሕግ በተሰጣቸው የዳኝነት ሥልጣን የሙስና ወንጀሎችን የመዳኘት ኃላፊነት ያለባቸው ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ውስጣዊ አገልግሎት አሠጣጣቸው ከሙስናና ብልሹ አሠራር የፀዳ እንዲሆን የመከታተልና ይህንኑ የማረጋገጥ ኃላፊነትም ያለባቸው መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በፍርድ ቤቱ የተከበረው «የትውልድ የሥነምግባር ግንባታን በጠንካራ ዲሲፒሊን በመምራት፣ ሌብነት እና ብልሹ አሠራርን በመታገል የሕዝብ አመኔታን ያተረፈ የዳኝነት ሥርዓት እንገነባለን» በሚል መሪ-ቃል ሲሆን በውይይት መድረኩ ላይ 150 ያህል የፍርድ ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በመድረኩ ላይ «የሙስና መከላከያ ስልቶች እና በሙስና መከላከል ሒደት የፍርድ ቤቶች ሚና» በሚል ርዕስ በፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት በክቡር አቶ ፉአድ ኪያር ማብራሪያ የቀረበ ሲሆን ይህን ተከትሎም የፍርድ ቤቱ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል የ2012 በጀት ዓመት ሪፖርት እና የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ በፍርድ ቤቱ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ኑሀሚን አለሙ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በፍርድ ቤቱ ተዘጋጅቶ ለሕትመት የበቃው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች የሥነምግባር መተዳደሪያ ደንብን የማስመረቂያ ሥነሥርዓትም በመድረኩ ላይ ተከናውኗል፡፡
አራት ክፍሎችና 30 አንቀጾች ያሉት የሥነምግባር መተዳደሪያ ደንብ የሥነምግባር ጥሰት የሚፈጽሙ ሠራተኞችን እና የሥራ ኃላፊዎችን ተጠያቂ በማድረግ ፍርድ ቤቱ የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት የራሱ ድርሻ እንደሚኖረውም በወቅቱ ተገልጿል፡፡
በመድረኩ ላይ ከፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት በተጨማሪ የፍርድ ቤቱ ም/ፕሬዚዳንቶች፣ የየምድብ ችሎቶች ሬጅስትራሮች፣ አስተባባሪ ዳኞች እና የሥነምግባር አውታሮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
**********************************************************
በአገራችን ሙስናን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት ፍርድ ቤቶች ከሌሎች ተቋማት በተለየ ሁኔታ ተደራራቢ ኃላፊነት ያለባቸው መሆኑን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያር ገለጹ፡፡
ክቡር ፕሬዚዳንቱ ይህን የገለጹት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ17ኛ ጊዜ በአገራችን ደግሞ 16ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን በፍርድ ቤት ደረጃ ለማክበር ታህሳስ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በሐርመኒ ሆቴል ለግማሽ ቀን በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
ፍርድ ቤቶች ከሌሎች ተቋማት በተለየ ሁኔታ በአንድ በኩል በሕግ በተሰጣቸው የዳኝነት ሥልጣን የሙስና ወንጀሎችን የመዳኘት ኃላፊነት ያለባቸው ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ውስጣዊ አገልግሎት አሠጣጣቸው ከሙስናና ብልሹ አሠራር የፀዳ እንዲሆን የመከታተልና ይህንኑ የማረጋገጥ ኃላፊነትም ያለባቸው መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በፍርድ ቤቱ የተከበረው «የትውልድ የሥነምግባር ግንባታን በጠንካራ ዲሲፒሊን በመምራት፣ ሌብነት እና ብልሹ አሠራርን በመታገል የሕዝብ አመኔታን ያተረፈ የዳኝነት ሥርዓት እንገነባለን» በሚል መሪ-ቃል ሲሆን በውይይት መድረኩ ላይ 150 ያህል የፍርድ ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በመድረኩ ላይ «የሙስና መከላከያ ስልቶች እና በሙስና መከላከል ሒደት የፍርድ ቤቶች ሚና» በሚል ርዕስ በፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት በክቡር አቶ ፉአድ ኪያር ማብራሪያ የቀረበ ሲሆን ይህን ተከትሎም የፍርድ ቤቱ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል የ2012 በጀት ዓመት ሪፖርት እና የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ በፍርድ ቤቱ የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ኑሀሚን አለሙ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በፍርድ ቤቱ ተዘጋጅቶ ለሕትመት የበቃው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች የሥነምግባር መተዳደሪያ ደንብን የማስመረቂያ ሥነሥርዓትም በመድረኩ ላይ ተከናውኗል፡፡
አራት ክፍሎችና 30 አንቀጾች ያሉት የሥነምግባር መተዳደሪያ ደንብ የሥነምግባር ጥሰት የሚፈጽሙ ሠራተኞችን እና የሥራ ኃላፊዎችን ተጠያቂ በማድረግ ፍርድ ቤቱ የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት የራሱ ድርሻ እንደሚኖረውም በወቅቱ ተገልጿል፡፡
በመድረኩ ላይ ከፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት በተጨማሪ የፍርድ ቤቱ ም/ፕሬዚዳንቶች፣ የየምድብ ችሎቶች ሬጅስትራሮች፣ አስተባባሪ ዳኞች እና የሥነምግባር አውታሮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
proclamation-no-881-2015-corruption-crimes-proclamation.pdf
4.7 MB
proclamation-no-881-2015-corruption-crimes-proclamation.pdf
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Ethiopia - Investment Proclamation No1180_2020 (English).pdf
154.1 KB
Ethiopia - Investment Proclamation No1180_2020 (English).pdf
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የአማራ ክልል ፓሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ "የሕግ የበላይነት ለሀገር ልማት" በሚል ያሳተሙት መጽሐፍ በዛሬው ዕለት በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል እየተመረቀ ይገኛል።
በአርቲስት ተፈሪ ዓለሙ ቅንጭብ የመፅሃፉ ገፅ እንዲሁም በአርቲስት ደበበ እሸቱ ምስክርነት ቀርቧል።
ደራሲው ኮሚሽነር አበረ አዳሙ የህግ በላይነት ይሰፍን ዘንድ በሙያቸው ከመስራት በተጨማሪ ግንዛቤ የሚያሳድግ መፅሃፍ ማዘጋጀት ተገቢ መሆኑን በማመን ማዘጋጀታቸውን ገልፀዋል።
በዲያቆን ዳንኤል ክብረት አጋፋሪነት ሶስት ምሁራን የመፅሃፍ ዳሰሳ አቅርበዋል።
ባለሃብቶች በበኩላቸው ለተለያዩ ትምህርት ቤቶችና ቤተ መፃህፍት ይዳረስ ዘንድ ከ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ የመፅሃፉን ግዥ ለመፈፀም ቃል ገብተዋል።
via ደመቀ ከበደ
በአርቲስት ተፈሪ ዓለሙ ቅንጭብ የመፅሃፉ ገፅ እንዲሁም በአርቲስት ደበበ እሸቱ ምስክርነት ቀርቧል።
ደራሲው ኮሚሽነር አበረ አዳሙ የህግ በላይነት ይሰፍን ዘንድ በሙያቸው ከመስራት በተጨማሪ ግንዛቤ የሚያሳድግ መፅሃፍ ማዘጋጀት ተገቢ መሆኑን በማመን ማዘጋጀታቸውን ገልፀዋል።
በዲያቆን ዳንኤል ክብረት አጋፋሪነት ሶስት ምሁራን የመፅሃፍ ዳሰሳ አቅርበዋል።
ባለሃብቶች በበኩላቸው ለተለያዩ ትምህርት ቤቶችና ቤተ መፃህፍት ይዳረስ ዘንድ ከ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ የመፅሃፉን ግዥ ለመፈፀም ቃል ገብተዋል።
via ደመቀ ከበደ
Notice for A.A Center examinee - Law Exit Exam - 2013.docx
14.9 KB
Share 'Notice for A.A Center examinee - Law Exit Exam - 2013.docx'
🔴new vacancy‼️
Junior Legal Officer
Lion Insurance Company S.C. -Ethiopia
Addis Ababa (+1 other)
Full–time
https://t.me/lawsocieties
Job Requirement • Education level & Qualification : LLA law • Direct work Experience: 0 Year Place Of Work Unit: Addis Ababa How to Apply Salary & Benefits….as per the salary scale & benefit packages of the company. Interested applicants, who full fill the aforementioned requirements can submit non-returnable latter, CV & copies of testimonials accompanied by original documents in person within 05 (Five) consecutive working days from the date of this announcement in reporter newspaper to lion insurance company (S.C) Head office, located at Haile G/slassie Avenue, Lion Insurance Building HR & Facility Management Department 4th floor
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Junior Legal Officer
Lion Insurance Company S.C. -Ethiopia
Addis Ababa (+1 other)
Full–time
https://t.me/lawsocieties
Job Requirement • Education level & Qualification : LLA law • Direct work Experience: 0 Year Place Of Work Unit: Addis Ababa How to Apply Salary & Benefits….as per the salary scale & benefit packages of the company. Interested applicants, who full fill the aforementioned requirements can submit non-returnable latter, CV & copies of testimonials accompanied by original documents in person within 05 (Five) consecutive working days from the date of this announcement in reporter newspaper to lion insurance company (S.C) Head office, located at Haile G/slassie Avenue, Lion Insurance Building HR & Facility Management Department 4th floor
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
🔴new vacancy‼️
LEGAL OFFICER
Bunna Insurance S.C
Addis Ababa
Full–time
https://t.me/lawsocieties
Job Requirement Bachelor of Law, 2 years of relevant experience. Place of Work: Addis Ababa How to Apply Deadline: December 25, 2020 Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter within 5 working days of this announcement. Bunna Insurance S.C, Human Resource Management Division, Tel. 011 1 26 28 61/011 1 26 31 46
https://t.me/lawsocieties
LEGAL OFFICER
Bunna Insurance S.C
Addis Ababa
Full–time
https://t.me/lawsocieties
Job Requirement Bachelor of Law, 2 years of relevant experience. Place of Work: Addis Ababa How to Apply Deadline: December 25, 2020 Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter within 5 working days of this announcement. Bunna Insurance S.C, Human Resource Management Division, Tel. 011 1 26 28 61/011 1 26 31 46
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Federal Supreme Court's weekly TV program is on @fanatelevision as of today starting at 9:00pm. The program is part of the Court's reform objective of enhancing public legal education. Follow and share us your comments on
reformupdateinfo@gmail.com
reformupdateinfo@gmail.com