Gone Wiz z. Wind:
hey selam nw, exitn betemelekete mn adis nger ale?
hey selam nw, exitn betemelekete mn adis nger ale?
የሥራ_ውል_ለማቋረጥ_ስለሚሰጥ_ማስጠንቀቂያ
አዋጅ 1156/2011
በ አዋጁ አንቀጽ 28 በተመለከቱት ምክንያቶች የሥራ ውል ሲቋረጥ አሠሪው ውሉ ለሚቋረጥበት ሠራተኛ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ለመስጠት ይገደዳል:: የማስጠንቀቂያው አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ በራሱ በኩል አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ እንዲችል ነው፡፡
የማስጠንቀቂያው ጊዜ የአገልግሎት ዘመን: የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያት: እንዲሁም ውሉ የሚቆይበት ጊዜ መሰረት በማድረግ ከአንድ ወር እስከ ሦስት ወር ድረስ ይረዝማል፡፡ የአሰጣጥ ስርዓቱ በጽሑፍ ሆኖ አጥጋቢ ምክንያት ከሌለ በቀር ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያ ያለመስጠት ውጤት በአንቀጽ 40 ከተመለከተው ክፍያ (ማለትም ከስንብት ከፍያ) በተጨማሪ ለሠራተኛው በማስጠንቀቂያ ጊዜ ሊከፈለው ይገባ የነበረውን ደመወዝ መክፈል እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ 44 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
የማስጠንቀቂያ ጊዜን በተመለከተ እንደ ሠራተኛው የአገልግሎት ዘመን የሚለያይ ሲሆን በዚሁ መሠረት የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና፡ አንድ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ አንድ ወር: ከአንድ ዓመት እስከ ዘጠኝ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ ሁለት ወር : ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ሦስት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ የሥራ ውል በቅነሳ ምክንያት ሲቋረጥ የአገልግሎት ዘመን እና የውሉ የቆይታ ጊዜ ግምት ውስጥ ሳይገባ ለሁሉም ሠራተኛ የሁለት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ አንቀፅ 35
የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ እንደመሆኑ የአሰጣጥ ስርዓቱ አመቺና ቀላል ሊሆን ይገባል፡፡ ከዚህ አንጻር ማስጠንቀቂያው ውሉ የሚቋረጥባቸውን ምክንያቶችና ውሉ የሚቋረጥበትን ቀን በመግለጽ በጽሑፍ ተዘጋጅቶ ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት ያለበት ሲሆን ሠራተኛው በአካል ካልተገኘ ወይም ለመቀበል ፍቃደኛ ካልሆነ ለ10 ተከታታይ ቀናት ግልጽ በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ መለጠፍ ይኖርበታል፡፡ አንቀፅ 34
#የሥራ_ውል_በማስጠንቀቂያ_የሚቋረጥባቸው_ምክንያቶች_በአንቀጽ_28_ስር_ተዘርዝረዋል፡፡
እነሱም
1) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤
2) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ
3) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር ሠራተኛው ወደ አዲሱ ቦታ ተዛውሮ ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤
4) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል ሆኖ ሲገኝ፡፡
5) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች በከፊልም ሆነ በሙሉ በቀጥታና ለዘለቄታው የሚያስቆም የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ሲከሰት፤
6) አሠሪው በሚያመርታቸው ምርቶች ወይም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤
7) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ የአሠራር ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ሲባል የሚደረግ የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ውሣኔ ናቸዉ።
ከህግ አገልግሎት /legal service ተገኘ
https://telegram.me/lawsocieties
አዋጅ 1156/2011
በ አዋጁ አንቀጽ 28 በተመለከቱት ምክንያቶች የሥራ ውል ሲቋረጥ አሠሪው ውሉ ለሚቋረጥበት ሠራተኛ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ለመስጠት ይገደዳል:: የማስጠንቀቂያው አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ በራሱ በኩል አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ እንዲችል ነው፡፡
የማስጠንቀቂያው ጊዜ የአገልግሎት ዘመን: የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያት: እንዲሁም ውሉ የሚቆይበት ጊዜ መሰረት በማድረግ ከአንድ ወር እስከ ሦስት ወር ድረስ ይረዝማል፡፡ የአሰጣጥ ስርዓቱ በጽሑፍ ሆኖ አጥጋቢ ምክንያት ከሌለ በቀር ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያ ያለመስጠት ውጤት በአንቀጽ 40 ከተመለከተው ክፍያ (ማለትም ከስንብት ከፍያ) በተጨማሪ ለሠራተኛው በማስጠንቀቂያ ጊዜ ሊከፈለው ይገባ የነበረውን ደመወዝ መክፈል እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ 44 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
የማስጠንቀቂያ ጊዜን በተመለከተ እንደ ሠራተኛው የአገልግሎት ዘመን የሚለያይ ሲሆን በዚሁ መሠረት የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና፡ አንድ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ አንድ ወር: ከአንድ ዓመት እስከ ዘጠኝ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛ ሁለት ወር : ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ሦስት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ የሥራ ውል በቅነሳ ምክንያት ሲቋረጥ የአገልግሎት ዘመን እና የውሉ የቆይታ ጊዜ ግምት ውስጥ ሳይገባ ለሁሉም ሠራተኛ የሁለት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ይሰጠዋል፡፡ አንቀፅ 35
የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ አስፈላጊነት ሠራተኛው የሥራ ውሉ እንደሚቋረጥ አውቆ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ እንደመሆኑ የአሰጣጥ ስርዓቱ አመቺና ቀላል ሊሆን ይገባል፡፡ ከዚህ አንጻር ማስጠንቀቂያው ውሉ የሚቋረጥባቸውን ምክንያቶችና ውሉ የሚቋረጥበትን ቀን በመግለጽ በጽሑፍ ተዘጋጅቶ ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት ያለበት ሲሆን ሠራተኛው በአካል ካልተገኘ ወይም ለመቀበል ፍቃደኛ ካልሆነ ለ10 ተከታታይ ቀናት ግልጽ በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ መለጠፍ ይኖርበታል፡፡ አንቀፅ 34
#የሥራ_ውል_በማስጠንቀቂያ_የሚቋረጥባቸው_ምክንያቶች_በአንቀጽ_28_ስር_ተዘርዝረዋል፡፡
እነሱም
1) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤
2) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ
3) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር ሠራተኛው ወደ አዲሱ ቦታ ተዛውሮ ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤
4) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል ሆኖ ሲገኝ፡፡
5) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች በከፊልም ሆነ በሙሉ በቀጥታና ለዘለቄታው የሚያስቆም የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ሲከሰት፤
6) አሠሪው በሚያመርታቸው ምርቶች ወይም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤
7) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ የአሠራር ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ሲባል የሚደረግ የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ውሣኔ ናቸዉ።
ከህግ አገልግሎት /legal service ተገኘ
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍1
ስለ ኣስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ትንሽ ነጥብ ለማንሳት ያክል፡
የስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ብዙ ዓይነት ነው። ኣንዱ ከሰላም ና መረጋጋት የሚያውክ ብጥብጥ ጦርነት ወዘተ ሲኖር የሚታወጅ public orderን ለማስጠበቅ የሚታወጅ ሲሆን። በFDRE ህገመንግስት መሰረት ለ Federal መንግስት የተሰጠ ስልጣን ነው።ሌላው ground ደግሞ የ ህዝቡ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ደህንነት በተፈጥሮ ኣደጋ ወይም በወረርሽኝ በሽታዎች ወዘተ ምክንያት ኣደጋ ላይ ሲወድቅ ። ይህ ለፌደራል መንግስት ና ለክልሎች በጋራ የተሰጠ ስልጣን ነው። እዚ ላይ የሚነሳው ጥያቄ ሁለቱም መንግስታት (የ ፌደራል ና የክልል ) በጉዳዩ ላይ ኣስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ያወጡ እንደሆኑ የህገቹ ተፈፃሚነት እንዴት ይሆናል የሚል ነው።ኣንዳንድ ሀገሮች ጉዳዩን ለመፍታት በሕገመንግስታቸው ያስቀመጡት conflict of law rule ኣላቸው።ለምሳሌ Federal supermacy clause ኣንዱ ነው።የሁለቱም መንግስታት ህግ የተጋጩ እንደሆነ ወይም በክልሎች ወጥቶ የነበሩ ህጎች በ ፌደረሉ ህግ ከተሸፈኑ የፌደራል መንግስት ሕግ የክልሎቹ ተክቶ ተፈፃሚ ይሆናል። ይህ እንዲሆን ግን የፌደራል ኣዋጁ ራሱ ሕገመንግስታዊ መሆን ኣለበት። በሌሎች ሕገመንግስቶች የምናገኘው ሌላው መንገድ ደግሞ ጉዳዩ በፖለቲካ ውይይት ና ሂደት በስምምነት እንዲፈታ ክፍት ኣድርጎ መተው ነው። የእኛ ህገመንግስት የተከተለው approach ሁለተኛው ነው። ህገመንግስቱ የ constitutional supermacy እንጂ የ Federal supermacy ኣላስቀመጠም። የክልል ና የ ፌደራል መንግስታት በተሰጣቸው ስልጣን ልክ ተከባብሮ ና ተባብሮ የመስራት ሕገመንግስታዊ ግዴታ ኣለባቸው።የፌደራል መንግስት የክልሎች ስልጣን ማክበር ኣለበት።የክልል መንግስታትም የፌደራል መንግስት ስልጣን ማክበር ኣለባቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ሁለቱም መንግስታት በጋራ የሚሰሩት ስራ ከሆነ ወይም ሁለቱን ሚና ለመጫወት ስልጣኑ ና ፍላጉት ያላቸው ከሆነ፣ የጋራ ፎሮም ወይም ሌላ የሚይስማማ መንገድ በመፍጠር እየተስማሙ ና እየተናበቡ በትብብር ና በመከባበር መንፈስ ስራቸው መስራት ይችላሉ።ኣንዱ የሚችለው ሰርቶ ስራው ከኣቅሙ በላይ ሲሆን ሌላው እንዲያግዘው ሊጠይቅ ይችላል። የህዝቡ ችግር ከመቅረፍ ኣንፃር የተሸላው የትኛው ነው? ለህዝቡ ቅርብ ና ተደራሽ የሆነውስ የትኛው ነው ወዘተ በሚል የስራ ክፍፍል ለማድረግ ሊስማሙ ይችላሉ። ወይ ደግሞ ሁለቱም በሚያወጥዋቸው ህጎች የእርሰበርስ መናበብ ሊፈጥሩ ይችላሉ። በቀጥታ የሚነጋገሩበት የጋራ ፎሮም ባይፈጥሩም በሚያወጥዋቸው ህጎች tacitly ሊስማሙ ይችላሉ።ይህ ሲሆን በስምምነት የሚፈፀም ነው የሚሆነው። ከዚ ኣንፃር ከነገው የ HPR ምን ይጠበቃል። እንደኔ፣
ከነገው ኣስቾኳይ ግዜ ኣዋጅ የሚጠበቀው፡
1. ከክልሎች በጋራ ና በትብብር የሚሰራ የኮሮና ቫይረስ የመከለከል ና መቆጠጠር ኣስተባባሩ ኮሚቴ ማቋቋም። ኮሚቴው ከክክሎች ጋር የ መረጃ ልውውጥ የሚያካይድ ና ክልሎች በሚጠይቁት ጥያቄ መሰርርት የ ሎጂስቲክስ supply የሚያቀርብ ና የሚያስተባብር ይሆናል።
2. በሁሉም ክልሎች ተግባረራዊ እንዲደረጉ የሚፈለጉ ጥቅል የ ኮሮና መከላከል ስታንዳርዶች ማስቀመመጥ። በሌላ ኣባባል፣ ሁሉም የሚያስማሙ የ WHO guidelineዎች ወደ ጥቅል የህግ ማእቀፍ መቀየር።
3. የተቀመጡ ስታንዳርዶች ክልሎች የself determination መብታቸው ና ነፃነታቸው በጠበቀ መልኩ በራሳቸው ኣኳሃን የመወሰን ና የማስፈፀም ህገመንግስታዊ መብታቸው የተጠበቀ መሆኑ በግልፅ ቛንቃ መግለፅ። Anti commandering clause.
3. ቫይሮሱን ለመከላከል ና ለመቆጣጠር የሚያስችል በቅድምያ ለክልሎች የሚሰጥ በጀት መመደብ
4. ቫይረሱን መከለከል ና መቆጣጠር የቻለ ክልል የሚሰጠው positive incentive ማስቀመጥ። በፌደራል መንግስት የሚሰጥ Award grant or performance grant ማስቀመጥ።
5.ቫይሮስን መከለከል ያልቻለ ና የህዝቡን ጤንነት ኣደጋ ላይ የጣለ ክልል ከፌደራል መንግስት የሚያጣው ነገር -negative incentive ማስቀመጥ።
ባለፈው ሳምንት ጓደኛየ Endalk G. Negash ለ VOA የሰጠው ቃለመጠይቅ ኣዳምጬዋለህ።በጣም ኣሪፍ ቃለመጠይቅ ነበር። ያነሰሀቸው ብዙ ነጥቦች ተስማምቶኛል። ከconcurrent power የሚመነጭ ግጭት ለመፍታት ኣስመልክቶ በሰጠሀው የመፍትሄ ሓሳብ ላይ ግን ኣልስማማም። Federal supermacy ውጤታማ የሚሆነው የፖለቲካ climateቱ ጤናማ ቢሆን ነበር። የክልል ና የፌደራል መንግታት የፖለቲካ ልዪነት ና ውጥረት ባይኖራቸው ጉዳዩ ትዝ የሚለው ስለማይኖር ችግር ኣይፈጥርም ነበር።ኣሁን ግን የፌደራል መንግስት ና የክልል መንግስት በዓይነቁራኛ የሚጠባበቁበት ግዜ ነው። በዚ ግዜ ሊሰራ የሚችለው በሕገመንግስቱ የተቀመጠው mutual respect clause መሰረት በማድረግ በመከባበር ና በትብብር መስራት ነው። With regards!
via gebreabzgi / w
lecturer at Mekele University
https://telegram.me/lawsocieties
የስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ብዙ ዓይነት ነው። ኣንዱ ከሰላም ና መረጋጋት የሚያውክ ብጥብጥ ጦርነት ወዘተ ሲኖር የሚታወጅ public orderን ለማስጠበቅ የሚታወጅ ሲሆን። በFDRE ህገመንግስት መሰረት ለ Federal መንግስት የተሰጠ ስልጣን ነው።ሌላው ground ደግሞ የ ህዝቡ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ደህንነት በተፈጥሮ ኣደጋ ወይም በወረርሽኝ በሽታዎች ወዘተ ምክንያት ኣደጋ ላይ ሲወድቅ ። ይህ ለፌደራል መንግስት ና ለክልሎች በጋራ የተሰጠ ስልጣን ነው። እዚ ላይ የሚነሳው ጥያቄ ሁለቱም መንግስታት (የ ፌደራል ና የክልል ) በጉዳዩ ላይ ኣስቸኳይ ግዜ ኣዋጅ ያወጡ እንደሆኑ የህገቹ ተፈፃሚነት እንዴት ይሆናል የሚል ነው።ኣንዳንድ ሀገሮች ጉዳዩን ለመፍታት በሕገመንግስታቸው ያስቀመጡት conflict of law rule ኣላቸው።ለምሳሌ Federal supermacy clause ኣንዱ ነው።የሁለቱም መንግስታት ህግ የተጋጩ እንደሆነ ወይም በክልሎች ወጥቶ የነበሩ ህጎች በ ፌደረሉ ህግ ከተሸፈኑ የፌደራል መንግስት ሕግ የክልሎቹ ተክቶ ተፈፃሚ ይሆናል። ይህ እንዲሆን ግን የፌደራል ኣዋጁ ራሱ ሕገመንግስታዊ መሆን ኣለበት። በሌሎች ሕገመንግስቶች የምናገኘው ሌላው መንገድ ደግሞ ጉዳዩ በፖለቲካ ውይይት ና ሂደት በስምምነት እንዲፈታ ክፍት ኣድርጎ መተው ነው። የእኛ ህገመንግስት የተከተለው approach ሁለተኛው ነው። ህገመንግስቱ የ constitutional supermacy እንጂ የ Federal supermacy ኣላስቀመጠም። የክልል ና የ ፌደራል መንግስታት በተሰጣቸው ስልጣን ልክ ተከባብሮ ና ተባብሮ የመስራት ሕገመንግስታዊ ግዴታ ኣለባቸው።የፌደራል መንግስት የክልሎች ስልጣን ማክበር ኣለበት።የክልል መንግስታትም የፌደራል መንግስት ስልጣን ማክበር ኣለባቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ሁለቱም መንግስታት በጋራ የሚሰሩት ስራ ከሆነ ወይም ሁለቱን ሚና ለመጫወት ስልጣኑ ና ፍላጉት ያላቸው ከሆነ፣ የጋራ ፎሮም ወይም ሌላ የሚይስማማ መንገድ በመፍጠር እየተስማሙ ና እየተናበቡ በትብብር ና በመከባበር መንፈስ ስራቸው መስራት ይችላሉ።ኣንዱ የሚችለው ሰርቶ ስራው ከኣቅሙ በላይ ሲሆን ሌላው እንዲያግዘው ሊጠይቅ ይችላል። የህዝቡ ችግር ከመቅረፍ ኣንፃር የተሸላው የትኛው ነው? ለህዝቡ ቅርብ ና ተደራሽ የሆነውስ የትኛው ነው ወዘተ በሚል የስራ ክፍፍል ለማድረግ ሊስማሙ ይችላሉ። ወይ ደግሞ ሁለቱም በሚያወጥዋቸው ህጎች የእርሰበርስ መናበብ ሊፈጥሩ ይችላሉ። በቀጥታ የሚነጋገሩበት የጋራ ፎሮም ባይፈጥሩም በሚያወጥዋቸው ህጎች tacitly ሊስማሙ ይችላሉ።ይህ ሲሆን በስምምነት የሚፈፀም ነው የሚሆነው። ከዚ ኣንፃር ከነገው የ HPR ምን ይጠበቃል። እንደኔ፣
ከነገው ኣስቾኳይ ግዜ ኣዋጅ የሚጠበቀው፡
1. ከክልሎች በጋራ ና በትብብር የሚሰራ የኮሮና ቫይረስ የመከለከል ና መቆጠጠር ኣስተባባሩ ኮሚቴ ማቋቋም። ኮሚቴው ከክክሎች ጋር የ መረጃ ልውውጥ የሚያካይድ ና ክልሎች በሚጠይቁት ጥያቄ መሰርርት የ ሎጂስቲክስ supply የሚያቀርብ ና የሚያስተባብር ይሆናል።
2. በሁሉም ክልሎች ተግባረራዊ እንዲደረጉ የሚፈለጉ ጥቅል የ ኮሮና መከላከል ስታንዳርዶች ማስቀመመጥ። በሌላ ኣባባል፣ ሁሉም የሚያስማሙ የ WHO guidelineዎች ወደ ጥቅል የህግ ማእቀፍ መቀየር።
3. የተቀመጡ ስታንዳርዶች ክልሎች የself determination መብታቸው ና ነፃነታቸው በጠበቀ መልኩ በራሳቸው ኣኳሃን የመወሰን ና የማስፈፀም ህገመንግስታዊ መብታቸው የተጠበቀ መሆኑ በግልፅ ቛንቃ መግለፅ። Anti commandering clause.
3. ቫይሮሱን ለመከላከል ና ለመቆጣጠር የሚያስችል በቅድምያ ለክልሎች የሚሰጥ በጀት መመደብ
4. ቫይረሱን መከለከል ና መቆጣጠር የቻለ ክልል የሚሰጠው positive incentive ማስቀመጥ። በፌደራል መንግስት የሚሰጥ Award grant or performance grant ማስቀመጥ።
5.ቫይሮስን መከለከል ያልቻለ ና የህዝቡን ጤንነት ኣደጋ ላይ የጣለ ክልል ከፌደራል መንግስት የሚያጣው ነገር -negative incentive ማስቀመጥ።
ባለፈው ሳምንት ጓደኛየ Endalk G. Negash ለ VOA የሰጠው ቃለመጠይቅ ኣዳምጬዋለህ።በጣም ኣሪፍ ቃለመጠይቅ ነበር። ያነሰሀቸው ብዙ ነጥቦች ተስማምቶኛል። ከconcurrent power የሚመነጭ ግጭት ለመፍታት ኣስመልክቶ በሰጠሀው የመፍትሄ ሓሳብ ላይ ግን ኣልስማማም። Federal supermacy ውጤታማ የሚሆነው የፖለቲካ climateቱ ጤናማ ቢሆን ነበር። የክልል ና የፌደራል መንግታት የፖለቲካ ልዪነት ና ውጥረት ባይኖራቸው ጉዳዩ ትዝ የሚለው ስለማይኖር ችግር ኣይፈጥርም ነበር።ኣሁን ግን የፌደራል መንግስት ና የክልል መንግስት በዓይነቁራኛ የሚጠባበቁበት ግዜ ነው። በዚ ግዜ ሊሰራ የሚችለው በሕገመንግስቱ የተቀመጠው mutual respect clause መሰረት በማድረግ በመከባበር ና በትብብር መስራት ነው። With regards!
via gebreabzgi / w
lecturer at Mekele University
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
🔴በኮሮና እዳንያዝ የሚከላከል ባህላዊ መዳኒት🔴
2ፍንካች ነጭ ሽንኩርት 2ዝንጅብል
1/4 ቀይ ሽንኩርት መውቀጥ
8ፍሬ ጥቁር አዝሙድ ሳይፈጭ
8ፍሬ ድንብላል ሳይፈጭ
1የሾርባ ማንኪያ ነጭ አዝሙድ ሳይፈጭ
1ሎሚ ጭማቂ በማደባለቅ በ አንድ ሊትር ውሃ መበጥበጥ እና 🔴ለ1ቀን ማሣደር ከዚያም አንድ ሊትሩን በአንድ ቀን መጠጣት
ለሚቀጥለውም ቀን በዚሁ መልክ ማዘጋጀት 🔴ለ3ቀን መጠጣት ህመሙ እንዳይዘን ይከላከላል።
ብለው በውስጥ መስመር ላኩልን ያገሬ ሰዎች እባካችሁ እንሞክረው እና እራሳችንን እንከላከል።🔴
@lawsocieties
https://telegram.me/lawsocieties
2ፍንካች ነጭ ሽንኩርት 2ዝንጅብል
1/4 ቀይ ሽንኩርት መውቀጥ
8ፍሬ ጥቁር አዝሙድ ሳይፈጭ
8ፍሬ ድንብላል ሳይፈጭ
1የሾርባ ማንኪያ ነጭ አዝሙድ ሳይፈጭ
1ሎሚ ጭማቂ በማደባለቅ በ አንድ ሊትር ውሃ መበጥበጥ እና 🔴ለ1ቀን ማሣደር ከዚያም አንድ ሊትሩን በአንድ ቀን መጠጣት
ለሚቀጥለውም ቀን በዚሁ መልክ ማዘጋጀት 🔴ለ3ቀን መጠጣት ህመሙ እንዳይዘን ይከላከላል።
ብለው በውስጥ መስመር ላኩልን ያገሬ ሰዎች እባካችሁ እንሞክረው እና እራሳችንን እንከላከል።🔴
@lawsocieties
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የትግራይ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
* ማሳሰቢያ: ይህ ፅሁፍ ከሳምንት በፊት የተፃፈ ነው። ለመስተዳድሩ Benefit of doubt ለመስጠት 15 ቀኗ ትለፍ በሚል ሳይለጠፍ ቆይቷል።
መሪ ድርጅቱ እንደሆነ ሁሌም ፖሊስ ስቴት (police-state) ለመፍጠር የተቀባበለ ይመስለኛል። በተለይ ግራ የተጋባ ሰሞን፣ የግለሰብ ፖለቲካ የነገሰ ሰሞን እና የሐሳብ ድርቅ ሲመታው አይጣል ነው። ሁሌም የታየ ነው። ፍርሃት እና ሥጋት ያፋፋዋል፣ መዳኛውም ነው። ስለዚህ እሷን መጀን ብሎ ያለችዋን ፍርሃት ማጉላት እና ማለብ አቋራጩ መንገድ ይመስለዋል። ልንወረር ነው ከሰመች እና ኮሮና መጣልን። የሚያሳዝነው አሁን አሁን መድህን ከርዕዮተ–አለም ይልቅ ከስቴድየም ማግኘት ጀምሯል።
የሚገርመኝ አክቲቭ/ንቁ ነኝ የሚለው ልሂቅ ነው፤ ለመጠየቅ ሳይሆን ለማመን የተቀባበለው ማለቴ ነው። የማይናቅ ቁጥር ያለው ዝም ያለ ልሂቅ እንዳለ ሳይረሳ። ሶሻል ሚዲያም ከድሮው የስብሰባ አገዛዝ የተለየ አይደለም። በሆነ አክቲቪስት/ምሁር በኩል ሃሳቡን ያሰርጋል ድርጅቱ፣ ልሂቁ የራሱ ሃሳብ እንዲመስለው ይደረጋል፣ ከዛ ደግፎ ይከራከራል። በዛ ላይ ቀድሞ በደንብ የተሰራው የፌደራል V. ትግራይ "ግብግብ" ለአስቸኳይ አዋጅ ተቀባይነት ጠቅሟል። ፌደራሉ የማይረባ እና ሃላፊነት የጎደለው ነው የሚለውን (አይሆንም ማለቴ አይደለም) ለማስረገጥ ትግራይ ቀድማ እርምጃ መውሰድ አለባት ይልሃል። በዛ ላይ ኮሮና ነው፣ አስበው። (አለምን ያንቀጠቀጠ፣ ያውም ጂ7ቶችን፣ ስለዚህ እኛን ካገኘንማ ይጨርሰናል 😊 አዎን አውስትራሊያ እሳት ቃጠሎ ጎድቷታል፣ ውይ እኛ ጋር ቢመጣ ደግሞ አለቀልን፣ የእሳት አደጋ መኪና አለን? 😃 ) ሆይ ሆይ ሆይ ሆይ ...
እስኪ ጉዳዩ የአመፅና ብጥብጥ ነው እንበል። መቼ ነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚታወጀው? ሶስት፣ አራት አመት በፊት ስንሰልቀው ስንወቅጠው ነበር እና አላሰለችህም። ብጥብጡ ከተለመደው የፖሊስ እና ፀጥታ ኃይል እና አሰራር በላይ ሲሆን ነው። አለቀ። ታድያ ኮሮና በአገራችን ብሎም በትግራይ እንደዛ አይነት ደረጃ ላይ ደርሷል ወይ ብለን መጠየቅ ነው። ስንት ቆሰለ፣ ሞተ፣ ፖሊስን ጨምሮ ትላለህ ለብጥብጥ። ኮሮናም የራሱ አውድ/ኮንቴክስት አለው። መንግስት ቴስት አድርጎ ያመጣው ማስረጃ አለ? እሱን የምታረጋግጥበት ገለልተኛ መንገድ መፈለጉን እንርሳው። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጅ ካለበት ደግሞ ከላይ በጠየቅነው ማስረጃ ላይ የተመሰረተ ሆኖ ምን ምን ስልጣንን ያካተተ ይሁን? በአገርም በክልልም ስርጭቱ ምን ያህል ነው? በእግዜር በአገር 29 ሆኖ 2 ተርፈዋል። (አንተ ዱቅ ብለህ በኮሮና ቻናል፣ ማለትም ሲኤንኤን ኒውዮርክ የአስቸኳይ ጊዜ ይታወጅ አይታወጅ የሚል ክርክር ታያለህ፣ የኛ ሚዲያም ራሱ ሲኤንኤን ሆኗል) የተያዙ ሰዎች ቁጥር፣ የሞቱ ሰዎች ቁጥር፣ መተላለፊያ መንገድ ወዘተ ታይቶ መንግሥት ለዛ ሲባል ይሄ ይሄ ስልጣን ይኑረው ይባላል። ይሄ ይሄ አያስፈልግም ምክንያቱም ከመረጃው ጋር ወይ ከቁጥሮች ጋር አይሄድም ይባላል። ለምሳሌ አንድም የተያዘ ሰው መኖሩን አልሰማንም አላየንም። ምርመራ ትናንት ተጀመረ ተባለ፣ ለምን ከዚያ በኋላ ስለ አዋጅ አንነጋገርም ነበር? ራንደም ምርመራ ማድረግ ይቻላልኮ፣ ሳምፕል ፖፑሌሽን ሳይዝ ወስደህ። ከዛ ባለው ስጋት መሰረት አስቸኳይ ጊዜ ይወራል፣ ከተስማማህበት ደግሞ ስለሚገባው ስልጣን ይወራል። ስልጣኑም በዛው በስጋቱ መሰረት ይወሰናል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የክልሉ ድንበር (entry point) ላይ ብቻ ሊያተኩር ይችላል፣ በኔ እምነት ከዛ ማለፍ የለበትም ነበር። ወይ "እንደ አሁኑ" ከተማ ገጠር ሊሆን ይችላል፣ ክላስተር ለይተን ማድረግም ይቻላል፣ ሙሉ በሙሉ ቤት ቅር ሊሆንም ይችላል (አሁን እራሱ እየፎከረ ነው ሊቀመንበሩ)። የትኛው ደረጃ እንደ ታወጀ እየው እስኪ በትግራይ? ሱቅህ ውስጥ ገብቶ ፍሪጅ ያሽግልሃል። በየቀኑም ስልጣኑም እየጨመረ ነው። እንዴት? በምን መሰረት? እንደ ህፃን ሓንጉጉ ስለተባለ ፈርተን እናውጃለን? እርምጃችን ከቻይና ጋር ተመሳስሎ፣ በበሽታ የተያዘ ሰው እንኳን የለንም።
እንበልና የአብይ መንግስት ሲዳማ ላይ ወይ ሶማሌ ላይ አስቸኳይ ጊዜ ቢያውጅ እንዴት ነበር የምትከራከረው? የኢፌዴሪ ህገመንግስት ምነው ተረሳ፣ ከአድማስ ባሻገር ብቻ ነው የሚታየን? አሁን ደሞ ሌሎች ክልሎች (ማለቴ ገዥ ፓርቲዎች) የትግራይን ፈለግ እየተከተሉ ነው 😔 በነበረው ትርክት ከሄድን ይሄን እድል ተጠቅሞ አስቸኳይ ጊዜ ያውጃል ብለን ምንጠብቀው ዶር አብይ ነበር እኮ 😃
ወደ መሬት ስንወርድ ደሞ እዚ ሰፈር ይታወጅ የሚለው፣ የሚያውጀው፣ የሚፈፅመው ሁሉም ደሞዝተኛ ነው። እሱ ምን አለበት? ቤት ተዘግቶብህ፣ ቢዝነስ ቆሞብህ፣ መኪና ቆሞብህ፣ ሥራ ከነደሞዙ ቆሞብህ አላየህም። ያውም የኪራይ ስራ። በዛ ኪራይ–ቤት ሰርቶ ባገኘው የመኖርያ ቤቱን ኪራይ ከፍሎ ስንት ቤተሰብ የሚያስተዳድረው ስንት ነው? አውቶቡስ፣ ሚኒባስ ስንት ነው? ደግሞ ያንን የደደቢት ብድር የሚከፍለውስ? የባንክ ብድር ያለበት? የንግድ ፈቃድ ልዩነት (ቁርስ ቤት ብሎ ቡና አብሮ የሚሸጡ፣ ቁርስና ኮፊ ሐውስ የሚል፣ ኮፊ ሐውስ ብሎ ቁርስም ሲሸጡ የነበሩ) አስገራሚ የኑሮ ደረጃ ልዩነት ፈጥሯል። የገጠሩን ህዝብ ተወው፣ ድሮስ ሁሉም ለራሱ ፖለቲካ ሲል ያነሳዋል እንጂ ማን ትዝ ብሎት? ህዝብ እዬዬ እያለ ነው። ከማማህ ላይ ውረድ እና እየው፣ ስማው። ተከራከርለት። ልክ የፌዴራሉን መንግስት እና ፓርቲ እንደምትጠይቀው እና እንደምትሞግተው የራስህንም ክልል መንግስት እና ፓርቲ ጠይቅ። ሞግት።
* ይህ ፅሁፍ ኮሮናን "ዝም ብሎ በሽታ ነው፣ አያሰጋም እያለ ነው" ብለህ አትውሰደው። አታምታታ። ይህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጉዳይ ነው።
* ኮሮናን ለመከላከል እጃችንን ቶሎ ቶሎ እንታጠብ፣ ንክኪ እናስወግድ። ሰው በዛ ባለበት ቦታ አፍና አፍንጫችን ላይ መሸፈኛ እናድርግ።
via ሀሰን ሙሀመድ
https://telegram.me/lawsocieties
* ማሳሰቢያ: ይህ ፅሁፍ ከሳምንት በፊት የተፃፈ ነው። ለመስተዳድሩ Benefit of doubt ለመስጠት 15 ቀኗ ትለፍ በሚል ሳይለጠፍ ቆይቷል።
መሪ ድርጅቱ እንደሆነ ሁሌም ፖሊስ ስቴት (police-state) ለመፍጠር የተቀባበለ ይመስለኛል። በተለይ ግራ የተጋባ ሰሞን፣ የግለሰብ ፖለቲካ የነገሰ ሰሞን እና የሐሳብ ድርቅ ሲመታው አይጣል ነው። ሁሌም የታየ ነው። ፍርሃት እና ሥጋት ያፋፋዋል፣ መዳኛውም ነው። ስለዚህ እሷን መጀን ብሎ ያለችዋን ፍርሃት ማጉላት እና ማለብ አቋራጩ መንገድ ይመስለዋል። ልንወረር ነው ከሰመች እና ኮሮና መጣልን። የሚያሳዝነው አሁን አሁን መድህን ከርዕዮተ–አለም ይልቅ ከስቴድየም ማግኘት ጀምሯል።
የሚገርመኝ አክቲቭ/ንቁ ነኝ የሚለው ልሂቅ ነው፤ ለመጠየቅ ሳይሆን ለማመን የተቀባበለው ማለቴ ነው። የማይናቅ ቁጥር ያለው ዝም ያለ ልሂቅ እንዳለ ሳይረሳ። ሶሻል ሚዲያም ከድሮው የስብሰባ አገዛዝ የተለየ አይደለም። በሆነ አክቲቪስት/ምሁር በኩል ሃሳቡን ያሰርጋል ድርጅቱ፣ ልሂቁ የራሱ ሃሳብ እንዲመስለው ይደረጋል፣ ከዛ ደግፎ ይከራከራል። በዛ ላይ ቀድሞ በደንብ የተሰራው የፌደራል V. ትግራይ "ግብግብ" ለአስቸኳይ አዋጅ ተቀባይነት ጠቅሟል። ፌደራሉ የማይረባ እና ሃላፊነት የጎደለው ነው የሚለውን (አይሆንም ማለቴ አይደለም) ለማስረገጥ ትግራይ ቀድማ እርምጃ መውሰድ አለባት ይልሃል። በዛ ላይ ኮሮና ነው፣ አስበው። (አለምን ያንቀጠቀጠ፣ ያውም ጂ7ቶችን፣ ስለዚህ እኛን ካገኘንማ ይጨርሰናል 😊 አዎን አውስትራሊያ እሳት ቃጠሎ ጎድቷታል፣ ውይ እኛ ጋር ቢመጣ ደግሞ አለቀልን፣ የእሳት አደጋ መኪና አለን? 😃 ) ሆይ ሆይ ሆይ ሆይ ...
እስኪ ጉዳዩ የአመፅና ብጥብጥ ነው እንበል። መቼ ነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚታወጀው? ሶስት፣ አራት አመት በፊት ስንሰልቀው ስንወቅጠው ነበር እና አላሰለችህም። ብጥብጡ ከተለመደው የፖሊስ እና ፀጥታ ኃይል እና አሰራር በላይ ሲሆን ነው። አለቀ። ታድያ ኮሮና በአገራችን ብሎም በትግራይ እንደዛ አይነት ደረጃ ላይ ደርሷል ወይ ብለን መጠየቅ ነው። ስንት ቆሰለ፣ ሞተ፣ ፖሊስን ጨምሮ ትላለህ ለብጥብጥ። ኮሮናም የራሱ አውድ/ኮንቴክስት አለው። መንግስት ቴስት አድርጎ ያመጣው ማስረጃ አለ? እሱን የምታረጋግጥበት ገለልተኛ መንገድ መፈለጉን እንርሳው። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጅ ካለበት ደግሞ ከላይ በጠየቅነው ማስረጃ ላይ የተመሰረተ ሆኖ ምን ምን ስልጣንን ያካተተ ይሁን? በአገርም በክልልም ስርጭቱ ምን ያህል ነው? በእግዜር በአገር 29 ሆኖ 2 ተርፈዋል። (አንተ ዱቅ ብለህ በኮሮና ቻናል፣ ማለትም ሲኤንኤን ኒውዮርክ የአስቸኳይ ጊዜ ይታወጅ አይታወጅ የሚል ክርክር ታያለህ፣ የኛ ሚዲያም ራሱ ሲኤንኤን ሆኗል) የተያዙ ሰዎች ቁጥር፣ የሞቱ ሰዎች ቁጥር፣ መተላለፊያ መንገድ ወዘተ ታይቶ መንግሥት ለዛ ሲባል ይሄ ይሄ ስልጣን ይኑረው ይባላል። ይሄ ይሄ አያስፈልግም ምክንያቱም ከመረጃው ጋር ወይ ከቁጥሮች ጋር አይሄድም ይባላል። ለምሳሌ አንድም የተያዘ ሰው መኖሩን አልሰማንም አላየንም። ምርመራ ትናንት ተጀመረ ተባለ፣ ለምን ከዚያ በኋላ ስለ አዋጅ አንነጋገርም ነበር? ራንደም ምርመራ ማድረግ ይቻላልኮ፣ ሳምፕል ፖፑሌሽን ሳይዝ ወስደህ። ከዛ ባለው ስጋት መሰረት አስቸኳይ ጊዜ ይወራል፣ ከተስማማህበት ደግሞ ስለሚገባው ስልጣን ይወራል። ስልጣኑም በዛው በስጋቱ መሰረት ይወሰናል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የክልሉ ድንበር (entry point) ላይ ብቻ ሊያተኩር ይችላል፣ በኔ እምነት ከዛ ማለፍ የለበትም ነበር። ወይ "እንደ አሁኑ" ከተማ ገጠር ሊሆን ይችላል፣ ክላስተር ለይተን ማድረግም ይቻላል፣ ሙሉ በሙሉ ቤት ቅር ሊሆንም ይችላል (አሁን እራሱ እየፎከረ ነው ሊቀመንበሩ)። የትኛው ደረጃ እንደ ታወጀ እየው እስኪ በትግራይ? ሱቅህ ውስጥ ገብቶ ፍሪጅ ያሽግልሃል። በየቀኑም ስልጣኑም እየጨመረ ነው። እንዴት? በምን መሰረት? እንደ ህፃን ሓንጉጉ ስለተባለ ፈርተን እናውጃለን? እርምጃችን ከቻይና ጋር ተመሳስሎ፣ በበሽታ የተያዘ ሰው እንኳን የለንም።
እንበልና የአብይ መንግስት ሲዳማ ላይ ወይ ሶማሌ ላይ አስቸኳይ ጊዜ ቢያውጅ እንዴት ነበር የምትከራከረው? የኢፌዴሪ ህገመንግስት ምነው ተረሳ፣ ከአድማስ ባሻገር ብቻ ነው የሚታየን? አሁን ደሞ ሌሎች ክልሎች (ማለቴ ገዥ ፓርቲዎች) የትግራይን ፈለግ እየተከተሉ ነው 😔 በነበረው ትርክት ከሄድን ይሄን እድል ተጠቅሞ አስቸኳይ ጊዜ ያውጃል ብለን ምንጠብቀው ዶር አብይ ነበር እኮ 😃
ወደ መሬት ስንወርድ ደሞ እዚ ሰፈር ይታወጅ የሚለው፣ የሚያውጀው፣ የሚፈፅመው ሁሉም ደሞዝተኛ ነው። እሱ ምን አለበት? ቤት ተዘግቶብህ፣ ቢዝነስ ቆሞብህ፣ መኪና ቆሞብህ፣ ሥራ ከነደሞዙ ቆሞብህ አላየህም። ያውም የኪራይ ስራ። በዛ ኪራይ–ቤት ሰርቶ ባገኘው የመኖርያ ቤቱን ኪራይ ከፍሎ ስንት ቤተሰብ የሚያስተዳድረው ስንት ነው? አውቶቡስ፣ ሚኒባስ ስንት ነው? ደግሞ ያንን የደደቢት ብድር የሚከፍለውስ? የባንክ ብድር ያለበት? የንግድ ፈቃድ ልዩነት (ቁርስ ቤት ብሎ ቡና አብሮ የሚሸጡ፣ ቁርስና ኮፊ ሐውስ የሚል፣ ኮፊ ሐውስ ብሎ ቁርስም ሲሸጡ የነበሩ) አስገራሚ የኑሮ ደረጃ ልዩነት ፈጥሯል። የገጠሩን ህዝብ ተወው፣ ድሮስ ሁሉም ለራሱ ፖለቲካ ሲል ያነሳዋል እንጂ ማን ትዝ ብሎት? ህዝብ እዬዬ እያለ ነው። ከማማህ ላይ ውረድ እና እየው፣ ስማው። ተከራከርለት። ልክ የፌዴራሉን መንግስት እና ፓርቲ እንደምትጠይቀው እና እንደምትሞግተው የራስህንም ክልል መንግስት እና ፓርቲ ጠይቅ። ሞግት።
* ይህ ፅሁፍ ኮሮናን "ዝም ብሎ በሽታ ነው፣ አያሰጋም እያለ ነው" ብለህ አትውሰደው። አታምታታ። ይህ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጉዳይ ነው።
* ኮሮናን ለመከላከል እጃችንን ቶሎ ቶሎ እንታጠብ፣ ንክኪ እናስወግድ። ሰው በዛ ባለበት ቦታ አፍና አፍንጫችን ላይ መሸፈኛ እናድርግ።
via ሀሰን ሙሀመድ
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Mathias:
Hyyy ale.. do u have info about exit exam of zis year.. pleas share if any
Hyyy ale.. do u have info about exit exam of zis year.. pleas share if any
አለሕግAleHig ️
የትግራይ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ * ማሳሰቢያ: ይህ ፅሁፍ ከሳምንት በፊት የተፃፈ ነው። ለመስተዳድሩ Benefit of doubt ለመስጠት 15 ቀኗ ትለፍ በሚል ሳይለጠፍ ቆይቷል። መሪ ድርጅቱ እንደሆነ ሁሌም ፖሊስ ስቴት (police-state) ለመፍጠር የተቀባበለ ይመስለኛል። በተለይ ግራ የተጋባ ሰሞን፣ የግለሰብ ፖለቲካ የነገሰ ሰሞን እና የሐሳብ ድርቅ ሲመታው አይጣል ነው። ሁሌም የታየ ነው። ፍርሃት…
Ansaredin Juwhar:
Ye tgray weys ye ager new miyaweraw gra yegebaw glxinet yegodelew werea iko teposto yalew wstu sle ager new gn titlu gn sle tgray emergency declaration new mnamn ylalu eski negeru mndnew
Ye tgray weys ye ager new miyaweraw gra yegebaw glxinet yegodelew werea iko teposto yalew wstu sle ager new gn titlu gn sle tgray emergency declaration new mnamn ylalu eski negeru mndnew
👍1
FSC decided files.pdf
5 MB
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በከፊል ዝግ ሆነው በቆዩባቸው ጊዜያት የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ከመጋቢት 11- 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ችሎቶች በቀረቡ መዝገቦች ላይ የተሰጡ ውሳኔዎች የሚገልጽ መረጃ እንዲህ ቀርቧል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
በችሎቶች የተሰጡ ውሳኔዎች Table.pdf
160.7 KB
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽንን ለመከላከል በከፊል ዝግ ሆነው በቆዩባቸው ጊዜያት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከመጋቢት 11 - 28/2012 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ችሎቶች በቀረቡ መዝገቦች ላይ የተሰጡ ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
Emanuel T Future Lawyer:
Hello Ale Family
I am Eskendir From Gambela University School of Law.
I am in need of Sound Lecture on Law of Person, Family law and on Succession. Please send me.
Stay Home Stay Safe!
Thank You!
Please if u have ,dont post it , just send me through my chat.. because time is not for seeking such kinda help.
Hello Ale Family
I am Eskendir From Gambela University School of Law.
I am in need of Sound Lecture on Law of Person, Family law and on Succession. Please send me.
Stay Home Stay Safe!
Thank You!
Please if u have ,dont post it , just send me through my chat.. because time is not for seeking such kinda help.
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማስፈፀሚያ ደንብ ይፋ ሆነ
https://telegram.me/lawsocieties
https://telegram.me/lawsocieties
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ማስፈፀሚያ ደንብ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ይፋ አደረገ።
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው አዋጅ ትናንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅጽደቁ ይታወቃል።
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዋጁን ማስፈፀሚያ ደንብ አጠቃላይ ይዘት በሚመለከት ዛሬ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 93 ንኡስ ቁጥር 4 መሰረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብ ማውጣት እንዳለበት ይደነግጋል።
በዚህም መሰረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣውን ማስፈፀሚያ ደንብ አጠቃላይ ዝርዝር በሚመለከት ወይዘሮ አዳነች አብራርትዋል።
ማስፈፀሚያ ደንቡ አጠቃላይ አራት ዋና ዋና ከፍሎች ያሉት ሲሆን ይሄውም ክልከላን የሚያስቀምጥ፣ ግደታዎችን የሚጥል፣ የአስፈፃሚ አካላትን ክንውን እንዲሁም ልዩ ለዩ ድንጋጌዎችን የያዘ ነው።
ክልከላን በሚመለከት ማንኛውም ሃይማኖታዊ ይሁን ፖለቲካዊ ስብሰባዎች፣ እድር፣ ደቦ፣ እቁብና ሌሎችም ከ4 ሰው በላይ ስብሰባዎች ክልክል ናቸው።
ከአራት ሰዎችም ቢሆኑ ሁለት የአዋቂ ሰው እርምጃ የጠበቀ መሆን እንዳለበት አቃቤ ህጓ አብራርተዋል።
ቀብርና ሌሎች አስፈላጊ ጉዳዮች ሲኖሩ ግን እየታዩ ሊፈቀዱ የሚችሉበት አሰራር መኖሩን ጠቁመዋል።
ታራሚዎች ከጠበቆቻቸው ጋር አስፈላጊው ጥንቃቄ ተደርጎ እንዲገናኙ የሚፈቀድ ቢሆንም ጥየቃ ለሚሄዱ ሰዎች የማይፈቀድ መሆኑ ተገልጿል።
በፖሊስ የተያዙ እስረኞችንም ስንቅ ከማቀበል በስተቀር መገናኘት የተከለከለ መሆኑን አስረድትዋል።
በድንበር አካባቢ ከካርጎ፣ የደረቅና ፈሳሽ ጭነት አገልግሎቶች በስተቀር ሌሎች እንቅስቃሴዎች ዝግ ተደርገዋል።
የቤት ተከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ካልወጡ በስተቀር ማስውጣትና ኪራይም መጨመር በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተከልክሏል።
ሰራተኞችን መቀነስና የስራ ቅጥር ውል ማቋረጥም መከልከሉን ወይዘሮ አዳነች አብራርትዋል።
በዚህ ደንብ መሰረት ተማሪዎችና መምህራን በኦን ላይን ካልሆነ በአካል እንዲገናኙ አይፈቀድም።
ስፖርታዊ ጨዋታዎች፣ የህፃናትም ይሁን የሌሎች መጫወቻ ስፍራዎች እንዲሁም የእጅ መጨባበጥ ሰላምታ የተከለከለ መሆኑን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በትራንስፖርት ዘርፍም አገር አቋራጭ ካለው ወንበር ከ50 በመቶ በላይ ተሳፋሪ መጫን የተከለከለ ነው፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ይፋ አደረገ።
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው አዋጅ ትናንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅጽደቁ ይታወቃል።
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዋጁን ማስፈፀሚያ ደንብ አጠቃላይ ይዘት በሚመለከት ዛሬ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 93 ንኡስ ቁጥር 4 መሰረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብ ማውጣት እንዳለበት ይደነግጋል።
በዚህም መሰረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣውን ማስፈፀሚያ ደንብ አጠቃላይ ዝርዝር በሚመለከት ወይዘሮ አዳነች አብራርትዋል።
ማስፈፀሚያ ደንቡ አጠቃላይ አራት ዋና ዋና ከፍሎች ያሉት ሲሆን ይሄውም ክልከላን የሚያስቀምጥ፣ ግደታዎችን የሚጥል፣ የአስፈፃሚ አካላትን ክንውን እንዲሁም ልዩ ለዩ ድንጋጌዎችን የያዘ ነው።
ክልከላን በሚመለከት ማንኛውም ሃይማኖታዊ ይሁን ፖለቲካዊ ስብሰባዎች፣ እድር፣ ደቦ፣ እቁብና ሌሎችም ከ4 ሰው በላይ ስብሰባዎች ክልክል ናቸው።
ከአራት ሰዎችም ቢሆኑ ሁለት የአዋቂ ሰው እርምጃ የጠበቀ መሆን እንዳለበት አቃቤ ህጓ አብራርተዋል።
ቀብርና ሌሎች አስፈላጊ ጉዳዮች ሲኖሩ ግን እየታዩ ሊፈቀዱ የሚችሉበት አሰራር መኖሩን ጠቁመዋል።
ታራሚዎች ከጠበቆቻቸው ጋር አስፈላጊው ጥንቃቄ ተደርጎ እንዲገናኙ የሚፈቀድ ቢሆንም ጥየቃ ለሚሄዱ ሰዎች የማይፈቀድ መሆኑ ተገልጿል።
በፖሊስ የተያዙ እስረኞችንም ስንቅ ከማቀበል በስተቀር መገናኘት የተከለከለ መሆኑን አስረድትዋል።
በድንበር አካባቢ ከካርጎ፣ የደረቅና ፈሳሽ ጭነት አገልግሎቶች በስተቀር ሌሎች እንቅስቃሴዎች ዝግ ተደርገዋል።
የቤት ተከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ካልወጡ በስተቀር ማስውጣትና ኪራይም መጨመር በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተከልክሏል።
ሰራተኞችን መቀነስና የስራ ቅጥር ውል ማቋረጥም መከልከሉን ወይዘሮ አዳነች አብራርትዋል።
በዚህ ደንብ መሰረት ተማሪዎችና መምህራን በኦን ላይን ካልሆነ በአካል እንዲገናኙ አይፈቀድም።
ስፖርታዊ ጨዋታዎች፣ የህፃናትም ይሁን የሌሎች መጫወቻ ስፍራዎች እንዲሁም የእጅ መጨባበጥ ሰላምታ የተከለከለ መሆኑን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በትራንስፖርት ዘርፍም አገር አቋራጭ ካለው ወንበር ከ50 በመቶ በላይ ተሳፋሪ መጫን የተከለከለ ነው፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#DrAbiyAhemed
April 11, 2020
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሰረት የተጣሉ ግዴታዎች ይፋ ሆነዋል!
የኮሮናቫይረስ ቨወረርሽኝ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 3/2012 ማስፈፀሚያ ደንብ ዛሬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አጽድቋል። በዚሁ ደንብ መሰረትም የተጣሉ ግዴታዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው።
1. ማንኛውም ኮቪድ-19 እንዳለበት የተጠረጠረ ሰው ወይም ወደ ሀገር የሚገባ አለማቀፍ መንገደኛ ኳራንታይን የመደረግና የኮቪድ-19 ምርመራ የማድረግ ግዴታ አለበት፤
2. ወደ ሀገር የገባ አለማቀፍ መንገደኛ ኳራንታይን በሚደረግበት ጊዜ የራሱን ወጪ የመሸፈን ሀላፊነት ያለበት ሲሆን፣ መንገደኛው የመክፈል አቅም የሌለው ከሆነ መንግስት ለዚሁ አላማ ባዘጋጀው ቦታ እንዲቆይ ይደረጋል፣
3. በኮቪድ-19 መያዙ የተረጋገጠ ማንኛውም ሰው መንግስት በሚያዘጋጀው ለይቶ ማቆያ ክፍል የመቆየት ግዴታ አለበት፤
4. በጉዞ ወቅት ኮቪድ-19 አለበት ተብሎ የሚጠረጠር መንገደኛ ሲኖር የማጓጓዣ አንቀሳቃሹ በአቅራቢያው ላለው ወይም ለሚያርፍበት የመግቢያና መውጫ ኬላ ሀላፊ ወይም የኮቪድ19 ምርመራ ለሚያደርግ ቡድን የማሳወቅ ሀላፊነት አለበት፤
5. የኮቪድ-19 ያለበት ወይም አለበት ተብሎ የሚጠረጠር ሰው ሰለመኖሩ የሚያውቅ ማንኛውም ሰው ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወይም ለፖሊስ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፣
6. የባንክ አገልግሎት በሚሰጥባቸው አካባቢዎች፣ በገበያዎች፣ በትራንስፖርት መሳፈሪያ ቦታዎች፣ በትራንስፖርት ውስጥ፣ በሱቆች፣ በመድሀኒት መሸጫ አካባቢዎች፣ ህዝባዊ አገልግሎት በሚሰጥባቸው ቦታዎችና ሌሎች ህዝብ በሚበዛባቸው መሰል አካባቢዎች የሚገኝ ማንኛውም ሰው አፍና አፍንጫው ላይ መሸፈኛ የማድረግ ግዴታ አለበት፤
7 በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 6 የተመለከተው የአፍና አፍንጫ መሸፈን ግዴታ ለዚሁ አላማ ተብሎ በፋብሪካ በተሰራ፣ በቤት ውስጥ ከተለያዩ ጨርቃጨርቆች በተዘጋጀ ወይም በማናቸውም አይነት ልብሶች ሊፈጸም ይችላል፡፡
8. ማንኛውም አገልግሎት የመንግስትም ሆነ የግል አገልግሎት ሰጪ ተቋም አገልግሎቱን ለማግኘት ወደ ተቋሙ ለሚመጡ ተገልጋዮች ቫይረሱን ለመከላከል የሚያስችሉ የንፅህና መጠበቂያ ቁሶችን ማዘጋጀትና ተገልጋዮች አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረጋቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት አለበት፣
9. ማናቸውም አገልግሎት የሚሰጡ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋማቱ የሚሄዱ ተገልጋዮች ሁለት የአዋቂ እርምጃ ተራርቀው የሚቆሙበትን ቦታ ምልክት የማድረግ ሀላፊነት አለባቸው፤
10.የመንግስት የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችና የግል የሚዲያ ተቋማት ኮቪድ-19ኝና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚያስተላልፏቸው መረጃዎች፣ የዜና ትንተናዎች ወይም ፕሮግራሞች ሳይጋነኑ ወይም ሳይቃለሉ ተገቢው መረጃ ወደ ሕዝቡ የማድረስ እና አላግባብ የሆነ ድንጋጤና ሽብርን የማይፈጥሩ መሆን አለባቸው፣
11.ማንኛውም በፌዴራልም ሆነ በክልል የሚገኙ የመንግሥትም ሆነ የግል ተቋማት በተቋሙ ስር ለሚገኙ ሰራተኞች ስለቫይረሱ አስፈላጊውን መረጃ የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የማድረስ፣ በመግቢያና መውጫ በሮችና ሌሎች አስፈላጊ ቦታዎች ላይ ቢያንስ እጅ ለመታጠብ የሚያስችል ውሃና ሳሙና ማዘጋጀት ፣ በተቻለ መጠን ሌሎች የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የሚረዱ የጥንቃቄ ቁሳቁሶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
12.ማንኛውም በፌዴራልም ሆነ በክልል የሚገኙ የመንግሥትም ሆነ የግል ተቋማት በተቋሙ ስር የሚገኙ ሰራተኞች በአንድ ክፍል ውስጥ፣ በአንድ መስሪያ ቦታ ወይም በአንድ ትራንስፖርት ውስጥ ተጨናንቀውና አካላዊ ርቀትን ለመጠበቅ በማያስችል መልኩ እንዳይሰሩ ለማድረግ አስፈላጊውን ፈረቃ ማመቻቸት፤ ሰራተኞቹ ቤታቸው ሆነው የሚሰሩበትን ሁኔታ ወይም እረፍት በመውሰድ ስራ ቦታ እንዳይመጡ የማመቻቸት ሀላፊነት አለበት፤
13.ማንኘውም የፌዴራልም ሆነ የክልል የመንግስት ተቋምና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 መሰረት የሚተዳደሩ ሰራተኞችን የሚስተዳድር የግል ድርጅት ሰራተኞቹ ወደ ስራ ቦታ ለመሄድ ትራንስፖርት መጠቀም አስፈላጊ ከሆነ በስራ ላይ ለሚገኙ ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት የማመቻቸት ሀላፊነት አለበት፤
14.ፖሊስ ኮሚሽን ወይም ማረሚያ ቤት ተጠርጣሪዎች ከጠበቆቻቸው ጋር የሚገናኙበትን ሁኔታ የማመቻቸት ሀላፊነት አለበት፤
15 ማንኛውም የቤት፣ የሆቴል፣ የአፓርታማ፣ የተሽከርካሪ፣ የአዳራሽ ወይም የማንኛውም ንብረት ባለቤት መንግስት የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ለሚያደርገው ጥረት አስፈላጊ የሆነ ንብረቱን ለዚህ አላማ አገልግሎት ላይ እንዲውል በሚኒስትሮች ኮሚቴ ወይም ኮሚቴው ውክልና በሰጠው የመንግስት አካል ሲወሰንና ሲጠየቅ ንብረቱን ለእለት ከእለት ፍጆታው የሚጠቀምበት ካልሆነ በሰተቀር ውሳኔውን ተግባራዊ የማድረግ ግዴታ አለበት፤
16.ማንኛውም አምራች ወይም አገልግሎት ሰጪ ድርጅት፣ የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ለሚያደርገው ጥረት አስፈላጊ የሆነ አግለግሎት እንዲሰጥ፣ አገልግሎቱን እንዲያሰፋ፣ ምርት እንዲያመርት፣ የሚያመርተውን ምርት መጠን እንዲጨምር፣ አዲስ ምርት አይነት እንዲያመርት ወይም ምርቱን መንግስት በሚወስነው ተመጣጣኝ ዋጋ ለመንግስት፣ ለሾማቾች ወይም ለህብረት ስራ ማህበራት እንዲሸጥ በሚኒስትሮች ኮሚቴ ወይም ኮሚቴው ውክልና በሰጠው የመንግስት አካል የሚሰጠውን ትዕዛዝ ተግባራዊ ማድረግ አለበት።
17.ሆቴሎች ለደንበኞቻቸው አገልግሎት በሚሰጡበት ጊዜ የእጅ መታጠቢያ ውሀና ሳሙና የማቅረብ ሀላፊነት ያለባቸው ሲሆን፣ የሆቴሉ ተጠቃሚዎችም እጃቸውን መታጠባቸውንና አስፈላጊውን ንፅህና አጠባበቅ ስርአት ተግባራዊ ማድረጋቸውን የማረጋገጥ እንዲሁም ደንበኞች ከተጠቀሙ በኋላ የተገለገሉባቸውን ጠረጴዛዎች፣ ወንበሮችና ሌሎች እቃዎች የማከም ግዴታ አለባቸው፣
18.ማንኛውም በስራ ላይ ያለ፣ ጡረታ የወጣ ወይም በትምህርት ላይ ያለ የጤና ወይም የሌላ ሙያ ባለቤት ወይም ማንኛውም ዜጋ የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት አስተዋፅዖ እንዲያደርግ በመንግስት ጥሪ ሲደረግለት የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
April 11, 2020
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሰረት የተጣሉ ግዴታዎች ይፋ ሆነዋል!
የኮሮናቫይረስ ቨወረርሽኝ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 3/2012 ማስፈፀሚያ ደንብ ዛሬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አጽድቋል። በዚሁ ደንብ መሰረትም የተጣሉ ግዴታዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው።
1. ማንኛውም ኮቪድ-19 እንዳለበት የተጠረጠረ ሰው ወይም ወደ ሀገር የሚገባ አለማቀፍ መንገደኛ ኳራንታይን የመደረግና የኮቪድ-19 ምርመራ የማድረግ ግዴታ አለበት፤
2. ወደ ሀገር የገባ አለማቀፍ መንገደኛ ኳራንታይን በሚደረግበት ጊዜ የራሱን ወጪ የመሸፈን ሀላፊነት ያለበት ሲሆን፣ መንገደኛው የመክፈል አቅም የሌለው ከሆነ መንግስት ለዚሁ አላማ ባዘጋጀው ቦታ እንዲቆይ ይደረጋል፣
3. በኮቪድ-19 መያዙ የተረጋገጠ ማንኛውም ሰው መንግስት በሚያዘጋጀው ለይቶ ማቆያ ክፍል የመቆየት ግዴታ አለበት፤
4. በጉዞ ወቅት ኮቪድ-19 አለበት ተብሎ የሚጠረጠር መንገደኛ ሲኖር የማጓጓዣ አንቀሳቃሹ በአቅራቢያው ላለው ወይም ለሚያርፍበት የመግቢያና መውጫ ኬላ ሀላፊ ወይም የኮቪድ19 ምርመራ ለሚያደርግ ቡድን የማሳወቅ ሀላፊነት አለበት፤
5. የኮቪድ-19 ያለበት ወይም አለበት ተብሎ የሚጠረጠር ሰው ሰለመኖሩ የሚያውቅ ማንኛውም ሰው ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወይም ለፖሊስ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፣
6. የባንክ አገልግሎት በሚሰጥባቸው አካባቢዎች፣ በገበያዎች፣ በትራንስፖርት መሳፈሪያ ቦታዎች፣ በትራንስፖርት ውስጥ፣ በሱቆች፣ በመድሀኒት መሸጫ አካባቢዎች፣ ህዝባዊ አገልግሎት በሚሰጥባቸው ቦታዎችና ሌሎች ህዝብ በሚበዛባቸው መሰል አካባቢዎች የሚገኝ ማንኛውም ሰው አፍና አፍንጫው ላይ መሸፈኛ የማድረግ ግዴታ አለበት፤
7 በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 6 የተመለከተው የአፍና አፍንጫ መሸፈን ግዴታ ለዚሁ አላማ ተብሎ በፋብሪካ በተሰራ፣ በቤት ውስጥ ከተለያዩ ጨርቃጨርቆች በተዘጋጀ ወይም በማናቸውም አይነት ልብሶች ሊፈጸም ይችላል፡፡
8. ማንኛውም አገልግሎት የመንግስትም ሆነ የግል አገልግሎት ሰጪ ተቋም አገልግሎቱን ለማግኘት ወደ ተቋሙ ለሚመጡ ተገልጋዮች ቫይረሱን ለመከላከል የሚያስችሉ የንፅህና መጠበቂያ ቁሶችን ማዘጋጀትና ተገልጋዮች አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረጋቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት አለበት፣
9. ማናቸውም አገልግሎት የሚሰጡ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋማቱ የሚሄዱ ተገልጋዮች ሁለት የአዋቂ እርምጃ ተራርቀው የሚቆሙበትን ቦታ ምልክት የማድረግ ሀላፊነት አለባቸው፤
10.የመንግስት የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችና የግል የሚዲያ ተቋማት ኮቪድ-19ኝና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚያስተላልፏቸው መረጃዎች፣ የዜና ትንተናዎች ወይም ፕሮግራሞች ሳይጋነኑ ወይም ሳይቃለሉ ተገቢው መረጃ ወደ ሕዝቡ የማድረስ እና አላግባብ የሆነ ድንጋጤና ሽብርን የማይፈጥሩ መሆን አለባቸው፣
11.ማንኛውም በፌዴራልም ሆነ በክልል የሚገኙ የመንግሥትም ሆነ የግል ተቋማት በተቋሙ ስር ለሚገኙ ሰራተኞች ስለቫይረሱ አስፈላጊውን መረጃ የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የማድረስ፣ በመግቢያና መውጫ በሮችና ሌሎች አስፈላጊ ቦታዎች ላይ ቢያንስ እጅ ለመታጠብ የሚያስችል ውሃና ሳሙና ማዘጋጀት ፣ በተቻለ መጠን ሌሎች የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የሚረዱ የጥንቃቄ ቁሳቁሶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
12.ማንኛውም በፌዴራልም ሆነ በክልል የሚገኙ የመንግሥትም ሆነ የግል ተቋማት በተቋሙ ስር የሚገኙ ሰራተኞች በአንድ ክፍል ውስጥ፣ በአንድ መስሪያ ቦታ ወይም በአንድ ትራንስፖርት ውስጥ ተጨናንቀውና አካላዊ ርቀትን ለመጠበቅ በማያስችል መልኩ እንዳይሰሩ ለማድረግ አስፈላጊውን ፈረቃ ማመቻቸት፤ ሰራተኞቹ ቤታቸው ሆነው የሚሰሩበትን ሁኔታ ወይም እረፍት በመውሰድ ስራ ቦታ እንዳይመጡ የማመቻቸት ሀላፊነት አለበት፤
13.ማንኘውም የፌዴራልም ሆነ የክልል የመንግስት ተቋምና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 መሰረት የሚተዳደሩ ሰራተኞችን የሚስተዳድር የግል ድርጅት ሰራተኞቹ ወደ ስራ ቦታ ለመሄድ ትራንስፖርት መጠቀም አስፈላጊ ከሆነ በስራ ላይ ለሚገኙ ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት የማመቻቸት ሀላፊነት አለበት፤
14.ፖሊስ ኮሚሽን ወይም ማረሚያ ቤት ተጠርጣሪዎች ከጠበቆቻቸው ጋር የሚገናኙበትን ሁኔታ የማመቻቸት ሀላፊነት አለበት፤
15 ማንኛውም የቤት፣ የሆቴል፣ የአፓርታማ፣ የተሽከርካሪ፣ የአዳራሽ ወይም የማንኛውም ንብረት ባለቤት መንግስት የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ለሚያደርገው ጥረት አስፈላጊ የሆነ ንብረቱን ለዚህ አላማ አገልግሎት ላይ እንዲውል በሚኒስትሮች ኮሚቴ ወይም ኮሚቴው ውክልና በሰጠው የመንግስት አካል ሲወሰንና ሲጠየቅ ንብረቱን ለእለት ከእለት ፍጆታው የሚጠቀምበት ካልሆነ በሰተቀር ውሳኔውን ተግባራዊ የማድረግ ግዴታ አለበት፤
16.ማንኛውም አምራች ወይም አገልግሎት ሰጪ ድርጅት፣ የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ለሚያደርገው ጥረት አስፈላጊ የሆነ አግለግሎት እንዲሰጥ፣ አገልግሎቱን እንዲያሰፋ፣ ምርት እንዲያመርት፣ የሚያመርተውን ምርት መጠን እንዲጨምር፣ አዲስ ምርት አይነት እንዲያመርት ወይም ምርቱን መንግስት በሚወስነው ተመጣጣኝ ዋጋ ለመንግስት፣ ለሾማቾች ወይም ለህብረት ስራ ማህበራት እንዲሸጥ በሚኒስትሮች ኮሚቴ ወይም ኮሚቴው ውክልና በሰጠው የመንግስት አካል የሚሰጠውን ትዕዛዝ ተግባራዊ ማድረግ አለበት።
17.ሆቴሎች ለደንበኞቻቸው አገልግሎት በሚሰጡበት ጊዜ የእጅ መታጠቢያ ውሀና ሳሙና የማቅረብ ሀላፊነት ያለባቸው ሲሆን፣ የሆቴሉ ተጠቃሚዎችም እጃቸውን መታጠባቸውንና አስፈላጊውን ንፅህና አጠባበቅ ስርአት ተግባራዊ ማድረጋቸውን የማረጋገጥ እንዲሁም ደንበኞች ከተጠቀሙ በኋላ የተገለገሉባቸውን ጠረጴዛዎች፣ ወንበሮችና ሌሎች እቃዎች የማከም ግዴታ አለባቸው፣
18.ማንኛውም በስራ ላይ ያለ፣ ጡረታ የወጣ ወይም በትምህርት ላይ ያለ የጤና ወይም የሌላ ሙያ ባለቤት ወይም ማንኛውም ዜጋ የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት አስተዋፅዖ እንዲያደርግ በመንግስት ጥሪ ሲደረግለት የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/