የወጣቶች የወንጀል ፍትሕ እና የክስ አጀማመር ህጋዊ አንድምታው ምን ይመስላል
--------------------------------------
ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፌስቡክ ገጽ ተከታታዬቻችን፤ እንዴት ናችሁ ለዛሬ የወጣቶች የወንጀል ፍትሕ እና የክስ አጀማመር ህጋዊ አንድምታው ምን ይመስላል በሚል አንድ ጥንቅር ልናስነብባችሁ ወደናል ከወዲሁ መልካም ንባብ ተመኘን፡፡
እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ሰዎች በሕግ የተለየ ጥበቃ ይደርግላቸዋል። ይህ ጥበቃ በሕገ-መንግሥት፣ በቤተሰብ ሕግ፣ በውርስ ሕግ፣ በውል ሕግ፣ በወንጀል ሕግ፣ በወንጀል ሥነ-ሥርዓት ሕግ፣ በአሠሪና ሠራተኛ ሕግ፣ በአለም ዓቀፍ ስምምነቶች እና በሌሎችም በርካታ የይዘት ሕጎች ተደንግጎ የሚገኝ ነው። እነዚህ ሕጎች ከሞላ ጎደል የሚጋሩት ጉዳይ ከ18 ዓመት በታች ለሆኑት ሰዎች ይበልጥ በሚጠቅም መርህ የያዙ መሆናቸው ነው። በወንጀል የፍትሕ ሥርዓት ለወጣቶች እንዲሁም ለሕፃናት የሚደረገው ጥበቃ በወንጀል ሕጉ እና በሥነ-ሥርዓት ሕጉ የተዘረጋውን ሥርዓት የሚያጠቃልል ነው። የወንጀል ሕጉ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶችን/ሕፃናትን በሦስት የእድሜ ክልሎች ማለትም ከ9 በታች፣ ከ9-15፣ ከ15-18 በመመደብ በተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች እንዲገዙ አድርጓል።
ወጣቶችን የሚመለከተው የሥነ-ሥርዓት ሂደት እንደዚሁ ከመደበኛው በይዘት የተለየ፣ ከሌሎች ታሳቢዎች የሚንደረደርና በሌሎች መርሆች የሚመራ ነው። ይህ ልዩነት ከሞላጎደል በሁሉም የሂደቱ ደረጃዎች የሚንፀባረቅ ነው። ስለሆነም ምርመራው፣ ክሱ፣ የመስማት ሂደቱና የማረም ሥርዓቱ የራሱ ገፅታዎች ያሉት ነው።
የወንጀል ፍትሕ ሂደት የሚመራው በዋናነት በወንጀል የሥነ-ሥርዓት ሕግ ነው። የሥነ-ሥርዓት ሕጉ የወንጀል ጉዳዮችን በማስመልከት ሦስት የተለያዩ ሀዲዶችን አስቀምጧል፤ አንድ መደበኛና ሁለት ልዩ ሥነ-ሥርዓቶችን። ሁለቱ ልዩ ሥነ-ሥርዓቶች የደንብ መተላለፍንና (አንቀጽ 167-180) የወጣቶችን ጉዳይ (አንቀጽ 171-180) የሚመለከቱ ሲሆን ሦስተኛው ከነዚህ ውጭ ያሉትን ሁሉንም የወንጀል ጉዳዮች የሚሸፍነው መደበኛው ሥነ-ሥርዓት ነው።
ሀ የክስ አጀማመር (setting justice in motion)
ወጣቶችን የሚመለከት የወንጀል ምርመራ በልዩ ሥርዓት የሚመራ ነው። እንደሚታወቀው በመደበኛ የወንጀል ጉዳዮች የፍትሕ ሂደት የሚጀምረው ማንም ሰው በሚያቀርበው ክስ ወይም አቤቱታ መነሻነት ነው (አንቀጽ 11) ። አቤቱታ ወይም ክስ ማቅረብ መብት ቢሆንም በፍትሐብሔር ሂደት እንደሚደረገው ክሱን ወይም አቤቱታውን ቀጥታ ለፍርድ ቤት ማቅረብ አይቻልም። ክስ ወይም አቤቱታ ማቅረብ የሚቻለው ለፖሊስ ነው።
በመሆኑም የወንጀል የፍትሕ ሂደት የክስ አቀራረብ፣ ማስረጃ አሰባሰብና አቀርረብ ከፍትሐብሔሩ የተለየ ነው። በፍትሐብሔር የሙግት ሂደት ማስረጃ ማሰባሰብም ሆነ ለፍትሕ ተቋማት የማቅረብ ኃላፊነት በዋናነት የከሳሽና የተከሳሽ ነው። በመሆኑም ግለሰቦች (ከሳሽና ተከሳሽ) የራሳቸውን ጉዳይ የሚመለከት ማስረጃ የማሳባሰብ እንዲሁም ለፍርድ ቤት የማቅረብ የግል ኃላፊነት አለባቸው። የወንጀል የፍትሕ ሥርዓቱ ከዚህ በተለየ ሁኔታ ማስርጃ የማሰባሰቡም ሆነ ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ ከግል ወደ መንግሥት ኃላፊነት በማዘዋወር ግለሰቦች ከዚህ ኃላፊነት ነፃ እንዲሆኑ አድርጓል። በዚህ መሠረት ሕጉ በወንጀል ጉዳዮች ሪፖርት የማቅረብ መብት ለዜጎች ሲሰጥ ሪፖርቱን የመቀበል፣ የመመዝገብ እና የማጣራት ሥልጣንና ኃላፊነት የፖሊስ አካላት እንዲሆን አድርጓል። በመሆኑም የወንጀል ጉዳይ የሚጀምረው ለፖሊስ በሚቀርብ ክስ ወይም አቤቱታ መነሻነት ነው።
"ማናቸውም የወንጀል ክስ (ቁጥር 11) ወይም የክስ አቤቱታ (ቁጥር 13) ለፖሊስ ወይም ለዓቃቤ ሕግ ማቅረብ ይቻላል። አካለመጠን ባላደረሰ ወጣት ላይ የሚቀርብ ክስ ወይም የክስ አቤቱታ በቁጥር 172 መሠረት መቅረብ አለበት"
በማለት የመደበኛውና የወጣችቶ ጉዳይ በተለያየ ሥርዓት እንደሚጀምር ያሳያል። አንቀጽ 172 በሌላ በኩል ወጣት አጥፊዎች በወንጀል ገብተው ሲገኙ ጉዳዩ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሳይሆን ወደ ፍርድ ቤት የሚቀርብ መሆኑን ይደነግጋል።
አንቀፁ"አካለ መጠን ያልደረሰ ወጣት በወንጀል ነገር ውስጥ ገብቶ በተገኘ ጊዜ ፖሊሱ፣ ዐቃቤ ሕጉ፣ ወላጁ ወይም ሞግዚቱ በቅርብ ወደሚገኘው የወረዳ ፍርድ ቤት ወድያውኑ ይዞት ይቀርባል" በማለት ይደነግጋል። ከዚህ ድንጋጌ ይዘት በግልፅ መገንዘብ እንደሚቻለው የወጣቶች ጉዳይ የሚጀምረው ክስን ለፍርድ ቤት በማቅረብ ነው።
በመደበኛው ሂደት ፖሊስ የሚቀርብለትን ክስ ወይም አቤቱታ ተቀብሎ ምርመራውን የመምራት ሥልጣን ሲኖረው በወጣቶች ጉዳይ ላይ ወይም ከ9 አመት በታች፣ ከ9-15፣ ከ15-18 የእድሜ ክልሎች ውስጥ ባሉ ወጣት አጥፊዎች ላይ ይህ ሥልጣን አልተሰጠውም፣ ይህ ሥልጣን የተሰጠው ለፍርድ ቤቶች ነው። ስለዚህ ፖሊስ ገና ከጅምሩ በእነዚህ የእድሜ ክልሎች ውስጥ የሚገኙት የወንጀል ጉዳይ የሚያስተናገድበት እድል የለም።
በአጠቃላይ ፖሊስ ወጣቶቹን ወድያውኑ ወድ ፍርድ ቤት ከመውሰድ ያለፈ ሌላ ተግባር የለውም። ከዚህ ቀጥሎ እንደምንመለከተው ፖሊስ ክሱንም ሆነ አቤቱታውን ተቀብሎ የምርመራ መዝገብ የመክፈት ኃላፊነት ስለሌለበት በጉይዩ ላይ ማንኛውንም አይነት የምርመራ ሥራ የማከናወንም ተግባር አይጠበቅበትም። በመርህ ደረጃ ምርመራ የማከናወን አደራ የተሰጠው ለፖሊስ ተቋም ቢሆንም ሕጉ ወጣቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ይህ ኃላፊነት ለፍርድ ቤት እንዲሆን ይደነግጋል፡፡
ውድ አንባቢያን ለዛሬ ያዘጋጀንላችሁን ጥንቅር በዚሁ አበቃን በቀጣይ ክፍል በወጣት አጥፊዎች ላይ ማስረጃዎች እንዴት ይሰበሰባሉ የከስ አቀራረብ ሂደት ምን ይመስላል በሚሉና በመሰል ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ጥንቅር ወደ እናንተ እናደርሳለን በቀጣይ እስክንገኛኝ ሰላም፡፡
መረጃውን ያገኘነው ከአቢሲኒያ ሎው ድህረ-ገጽ ነው፡፡
--------------------------------------
ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፌስቡክ ገጽ ተከታታዬቻችን፤ እንዴት ናችሁ ለዛሬ የወጣቶች የወንጀል ፍትሕ እና የክስ አጀማመር ህጋዊ አንድምታው ምን ይመስላል በሚል አንድ ጥንቅር ልናስነብባችሁ ወደናል ከወዲሁ መልካም ንባብ ተመኘን፡፡
እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ሰዎች በሕግ የተለየ ጥበቃ ይደርግላቸዋል። ይህ ጥበቃ በሕገ-መንግሥት፣ በቤተሰብ ሕግ፣ በውርስ ሕግ፣ በውል ሕግ፣ በወንጀል ሕግ፣ በወንጀል ሥነ-ሥርዓት ሕግ፣ በአሠሪና ሠራተኛ ሕግ፣ በአለም ዓቀፍ ስምምነቶች እና በሌሎችም በርካታ የይዘት ሕጎች ተደንግጎ የሚገኝ ነው። እነዚህ ሕጎች ከሞላ ጎደል የሚጋሩት ጉዳይ ከ18 ዓመት በታች ለሆኑት ሰዎች ይበልጥ በሚጠቅም መርህ የያዙ መሆናቸው ነው። በወንጀል የፍትሕ ሥርዓት ለወጣቶች እንዲሁም ለሕፃናት የሚደረገው ጥበቃ በወንጀል ሕጉ እና በሥነ-ሥርዓት ሕጉ የተዘረጋውን ሥርዓት የሚያጠቃልል ነው። የወንጀል ሕጉ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶችን/ሕፃናትን በሦስት የእድሜ ክልሎች ማለትም ከ9 በታች፣ ከ9-15፣ ከ15-18 በመመደብ በተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች እንዲገዙ አድርጓል።
ወጣቶችን የሚመለከተው የሥነ-ሥርዓት ሂደት እንደዚሁ ከመደበኛው በይዘት የተለየ፣ ከሌሎች ታሳቢዎች የሚንደረደርና በሌሎች መርሆች የሚመራ ነው። ይህ ልዩነት ከሞላጎደል በሁሉም የሂደቱ ደረጃዎች የሚንፀባረቅ ነው። ስለሆነም ምርመራው፣ ክሱ፣ የመስማት ሂደቱና የማረም ሥርዓቱ የራሱ ገፅታዎች ያሉት ነው።
የወንጀል ፍትሕ ሂደት የሚመራው በዋናነት በወንጀል የሥነ-ሥርዓት ሕግ ነው። የሥነ-ሥርዓት ሕጉ የወንጀል ጉዳዮችን በማስመልከት ሦስት የተለያዩ ሀዲዶችን አስቀምጧል፤ አንድ መደበኛና ሁለት ልዩ ሥነ-ሥርዓቶችን። ሁለቱ ልዩ ሥነ-ሥርዓቶች የደንብ መተላለፍንና (አንቀጽ 167-180) የወጣቶችን ጉዳይ (አንቀጽ 171-180) የሚመለከቱ ሲሆን ሦስተኛው ከነዚህ ውጭ ያሉትን ሁሉንም የወንጀል ጉዳዮች የሚሸፍነው መደበኛው ሥነ-ሥርዓት ነው።
ሀ የክስ አጀማመር (setting justice in motion)
ወጣቶችን የሚመለከት የወንጀል ምርመራ በልዩ ሥርዓት የሚመራ ነው። እንደሚታወቀው በመደበኛ የወንጀል ጉዳዮች የፍትሕ ሂደት የሚጀምረው ማንም ሰው በሚያቀርበው ክስ ወይም አቤቱታ መነሻነት ነው (አንቀጽ 11) ። አቤቱታ ወይም ክስ ማቅረብ መብት ቢሆንም በፍትሐብሔር ሂደት እንደሚደረገው ክሱን ወይም አቤቱታውን ቀጥታ ለፍርድ ቤት ማቅረብ አይቻልም። ክስ ወይም አቤቱታ ማቅረብ የሚቻለው ለፖሊስ ነው።
በመሆኑም የወንጀል የፍትሕ ሂደት የክስ አቀራረብ፣ ማስረጃ አሰባሰብና አቀርረብ ከፍትሐብሔሩ የተለየ ነው። በፍትሐብሔር የሙግት ሂደት ማስረጃ ማሰባሰብም ሆነ ለፍትሕ ተቋማት የማቅረብ ኃላፊነት በዋናነት የከሳሽና የተከሳሽ ነው። በመሆኑም ግለሰቦች (ከሳሽና ተከሳሽ) የራሳቸውን ጉዳይ የሚመለከት ማስረጃ የማሳባሰብ እንዲሁም ለፍርድ ቤት የማቅረብ የግል ኃላፊነት አለባቸው። የወንጀል የፍትሕ ሥርዓቱ ከዚህ በተለየ ሁኔታ ማስርጃ የማሰባሰቡም ሆነ ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ ከግል ወደ መንግሥት ኃላፊነት በማዘዋወር ግለሰቦች ከዚህ ኃላፊነት ነፃ እንዲሆኑ አድርጓል። በዚህ መሠረት ሕጉ በወንጀል ጉዳዮች ሪፖርት የማቅረብ መብት ለዜጎች ሲሰጥ ሪፖርቱን የመቀበል፣ የመመዝገብ እና የማጣራት ሥልጣንና ኃላፊነት የፖሊስ አካላት እንዲሆን አድርጓል። በመሆኑም የወንጀል ጉዳይ የሚጀምረው ለፖሊስ በሚቀርብ ክስ ወይም አቤቱታ መነሻነት ነው።
"ማናቸውም የወንጀል ክስ (ቁጥር 11) ወይም የክስ አቤቱታ (ቁጥር 13) ለፖሊስ ወይም ለዓቃቤ ሕግ ማቅረብ ይቻላል። አካለመጠን ባላደረሰ ወጣት ላይ የሚቀርብ ክስ ወይም የክስ አቤቱታ በቁጥር 172 መሠረት መቅረብ አለበት"
በማለት የመደበኛውና የወጣችቶ ጉዳይ በተለያየ ሥርዓት እንደሚጀምር ያሳያል። አንቀጽ 172 በሌላ በኩል ወጣት አጥፊዎች በወንጀል ገብተው ሲገኙ ጉዳዩ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሳይሆን ወደ ፍርድ ቤት የሚቀርብ መሆኑን ይደነግጋል።
አንቀፁ"አካለ መጠን ያልደረሰ ወጣት በወንጀል ነገር ውስጥ ገብቶ በተገኘ ጊዜ ፖሊሱ፣ ዐቃቤ ሕጉ፣ ወላጁ ወይም ሞግዚቱ በቅርብ ወደሚገኘው የወረዳ ፍርድ ቤት ወድያውኑ ይዞት ይቀርባል" በማለት ይደነግጋል። ከዚህ ድንጋጌ ይዘት በግልፅ መገንዘብ እንደሚቻለው የወጣቶች ጉዳይ የሚጀምረው ክስን ለፍርድ ቤት በማቅረብ ነው።
በመደበኛው ሂደት ፖሊስ የሚቀርብለትን ክስ ወይም አቤቱታ ተቀብሎ ምርመራውን የመምራት ሥልጣን ሲኖረው በወጣቶች ጉዳይ ላይ ወይም ከ9 አመት በታች፣ ከ9-15፣ ከ15-18 የእድሜ ክልሎች ውስጥ ባሉ ወጣት አጥፊዎች ላይ ይህ ሥልጣን አልተሰጠውም፣ ይህ ሥልጣን የተሰጠው ለፍርድ ቤቶች ነው። ስለዚህ ፖሊስ ገና ከጅምሩ በእነዚህ የእድሜ ክልሎች ውስጥ የሚገኙት የወንጀል ጉዳይ የሚያስተናገድበት እድል የለም።
በአጠቃላይ ፖሊስ ወጣቶቹን ወድያውኑ ወድ ፍርድ ቤት ከመውሰድ ያለፈ ሌላ ተግባር የለውም። ከዚህ ቀጥሎ እንደምንመለከተው ፖሊስ ክሱንም ሆነ አቤቱታውን ተቀብሎ የምርመራ መዝገብ የመክፈት ኃላፊነት ስለሌለበት በጉይዩ ላይ ማንኛውንም አይነት የምርመራ ሥራ የማከናወንም ተግባር አይጠበቅበትም። በመርህ ደረጃ ምርመራ የማከናወን አደራ የተሰጠው ለፖሊስ ተቋም ቢሆንም ሕጉ ወጣቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ይህ ኃላፊነት ለፍርድ ቤት እንዲሆን ይደነግጋል፡፡
ውድ አንባቢያን ለዛሬ ያዘጋጀንላችሁን ጥንቅር በዚሁ አበቃን በቀጣይ ክፍል በወጣት አጥፊዎች ላይ ማስረጃዎች እንዴት ይሰበሰባሉ የከስ አቀራረብ ሂደት ምን ይመስላል በሚሉና በመሰል ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ጥንቅር ወደ እናንተ እናደርሳለን በቀጣይ እስክንገኛኝ ሰላም፡፡
መረጃውን ያገኘነው ከአቢሲኒያ ሎው ድህረ-ገጽ ነው፡፡
👍1
SORRY ETHIOPIA:
Hi, dear lawyers, is every thing alright ? fine .l have two questions for you and forward your justification.
1. what is the posetive and negative impact of ethnic based federalism for EThiopia and is it possible to use other alternatives?
2. what do you think the impact of secession clause(article 39/1 &4) for the viability of Ethiopia federal system (posetive and negative outcomes ) both in past and the future?
T
H
A
N
K
Y O U !!
Hi, dear lawyers, is every thing alright ? fine .l have two questions for you and forward your justification.
1. what is the posetive and negative impact of ethnic based federalism for EThiopia and is it possible to use other alternatives?
2. what do you think the impact of secession clause(article 39/1 &4) for the viability of Ethiopia federal system (posetive and negative outcomes ) both in past and the future?
T
H
A
N
K
Y O U !!
@lawsocieties
Spend Summer in Germany 🇩🇪
Summer Student Program 2020 Germany (Fully Funded)
100 Students will Participate from all around the world.
Duration: July 21 to September 10, 2020
❔Who can apply?
Undergraduates & Graduates Students are Eligible.
💰Financial Coverage:
Paid Allowance will be given to cover the Living Expenses. Round Airfare Flight ✈️ Tickets will be Covered.
✍🏿Link: https://bit.ly/2Efxrcy
🔥Deadline: 31st Jan 2020
https://telegram.me/lawsocieties
Spend Summer in Germany 🇩🇪
Summer Student Program 2020 Germany (Fully Funded)
100 Students will Participate from all around the world.
Duration: July 21 to September 10, 2020
❔Who can apply?
Undergraduates & Graduates Students are Eligible.
💰Financial Coverage:
Paid Allowance will be given to cover the Living Expenses. Round Airfare Flight ✈️ Tickets will be Covered.
✍🏿Link: https://bit.ly/2Efxrcy
🔥Deadline: 31st Jan 2020
https://telegram.me/lawsocieties
Opportunities Corners
DESY Summer Student Program 2025 in Germany (Fully Funded)
Apply for the Fully Funded DESY Summer Student Program 2025 in Germany. DESY invites 100 students for an 8 weeks Paid Summer Internship.
Do you have the draft administrative procedure proclamation of 2001?
Birshe:
do you have materials on medical ethics and their liablity in ethiopia and other contries legal system. please help me
do you have materials on medical ethics and their liablity in ethiopia and other contries legal system. please help me
Ethiopian Law Student's Union
የኢትዮጵያ የህግ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ህብረት
Ethiopian law school students Union (ELSSU)
https://telegram.me/EthiopianLawStudentsUnion
የኢትዮጵያ የህግ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ህብረት
Ethiopian law school students Union (ELSSU)
https://telegram.me/EthiopianLawStudentsUnion
Rose:
I recently had a debate on federalism.. and these are the positive outcomes, sorry for including the negative sides..i hope some other memeber will post about it
I recently had a debate on federalism.. and these are the positive outcomes, sorry for including the negative sides..i hope some other memeber will post about it
( hmm hmm ):
እጅግ አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
"ማህበራዊ ሚዲያን ለቀና እና በጎ ተግባር እንጠቀምበት"
<< #ስቃዬን_ቀንሱልኝ ፣#ህይወቴን_አቆዩልኝ >>
ወሰንሰገድ ሲሳይ ነዋሪነቱ በወልዲያ ከተማ ሲሆን የ29 አመት
ወጣት ነው።ወሰንሰገድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኤሌክትሪካል
ምህንድስና ምሩቅ ነው።ለትምህርት ትልቅ ቦታ ያለው ወሰን
ሁለተኛ ዲግሪውን በወሎ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል ላይ የሚገኝ
ባለ ራዕይ ወጣት ነው።ወሰንሰገድ አሁን የጤና ችግር
ገጥሞታል።ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት አቁመዋል።አሁን አዲስ
አበባ #በቤተ_ዛታ_ሆስፒታል ህክምና እየተደረገለት ይገኛል።
ቤተሰቡ ለኩላሊት እጥበት(ዲያሊስስ) እና ህክምና የሚሆን
ገንዘብ እጥረት ገጥሞታል።በዚህም ምክንያት የሁሉንም
መልካም ትብብር ጠይቀዋል።የልጃችንን ነፍስ አትርፉልን
በማለት ለመላው ኢትዮጵያዊያን ጥሪያ አቅርበዋል።የ29 ዓመቱ
የ2ኛ ዲግሪ ተማሪው ወሰንሰገድ ወንድም፣እህቶቼ፣እናት አባቶቼ
ስቃየን ቀንሱልኝ፣ህይወቴን አቆዩልኝ እያለ ነው።በውጭም ሆነ
በሀገር ውስጥ የምትገኙ ቅን አሳቢ ኢትዮጵያዊያ የገንዘብ
ድጋፋችሁ የወሰንሰገድን ህይወት ከስቃይና ሞት
ይታደጋል።መልካምነት ለራስ ነው፣ደግነት መልሶ ይከፍላል!!!
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግም ለሌሎች እንዲደርስ ያድርጉ።
☞ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር--1000277174522
የሂሳቡ ባለቤት የወሰንሰገድ አባት አቶ ሲሳይ አሊጋዝ
☞ስልክ ቁጥሮች 0936443253
0938899991
0912837438
#ሼር_Share
በውጭ ሀገር ላላችሁ መርዳት ለምትፈልጉ ከታች ያለውን
ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://www.gofundme.com/f/lets-help-our-br
እጅግ አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
"ማህበራዊ ሚዲያን ለቀና እና በጎ ተግባር እንጠቀምበት"
<< #ስቃዬን_ቀንሱልኝ ፣#ህይወቴን_አቆዩልኝ >>
ወሰንሰገድ ሲሳይ ነዋሪነቱ በወልዲያ ከተማ ሲሆን የ29 አመት
ወጣት ነው።ወሰንሰገድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኤሌክትሪካል
ምህንድስና ምሩቅ ነው።ለትምህርት ትልቅ ቦታ ያለው ወሰን
ሁለተኛ ዲግሪውን በወሎ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል ላይ የሚገኝ
ባለ ራዕይ ወጣት ነው።ወሰንሰገድ አሁን የጤና ችግር
ገጥሞታል።ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት አቁመዋል።አሁን አዲስ
አበባ #በቤተ_ዛታ_ሆስፒታል ህክምና እየተደረገለት ይገኛል።
ቤተሰቡ ለኩላሊት እጥበት(ዲያሊስስ) እና ህክምና የሚሆን
ገንዘብ እጥረት ገጥሞታል።በዚህም ምክንያት የሁሉንም
መልካም ትብብር ጠይቀዋል።የልጃችንን ነፍስ አትርፉልን
በማለት ለመላው ኢትዮጵያዊያን ጥሪያ አቅርበዋል።የ29 ዓመቱ
የ2ኛ ዲግሪ ተማሪው ወሰንሰገድ ወንድም፣እህቶቼ፣እናት አባቶቼ
ስቃየን ቀንሱልኝ፣ህይወቴን አቆዩልኝ እያለ ነው።በውጭም ሆነ
በሀገር ውስጥ የምትገኙ ቅን አሳቢ ኢትዮጵያዊያ የገንዘብ
ድጋፋችሁ የወሰንሰገድን ህይወት ከስቃይና ሞት
ይታደጋል።መልካምነት ለራስ ነው፣ደግነት መልሶ ይከፍላል!!!
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግም ለሌሎች እንዲደርስ ያድርጉ።
☞ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር--1000277174522
የሂሳቡ ባለቤት የወሰንሰገድ አባት አቶ ሲሳይ አሊጋዝ
☞ስልክ ቁጥሮች 0936443253
0938899991
0912837438
#ሼር_Share
በውጭ ሀገር ላላችሁ መርዳት ለምትፈልጉ ከታች ያለውን
ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://www.gofundme.com/f/lets-help-our-br
CONSTITUTIONAL LAW NOTES.pdf
2.5 MB
Firaaf Ooli:
Hello! How are you? May you share this scanned notes on Constitutional law in case it may help someone?
Hello! How are you? May you share this scanned notes on Constitutional law in case it may help someone?
አለሕግAleHig ️
CONSTITUTIONAL LAW NOTES.pdf
Firaaf Ooli:
Hello! How are you? May you share this scanned notes on Constitutional law in case it may help someone?
ALE
We thank you so much‼️
Hello! How are you? May you share this scanned notes on Constitutional law in case it may help someone?
ALE
We thank you so much‼️