♥ (palpaloni):
selam ye alle beteseboch endet nachihu ?
security and administrative contract short note kalachihu please ?
selam ye alle beteseboch endet nachihu ?
security and administrative contract short note kalachihu please ?
Abiy:
Hi am Abiy, I need the new draft commercial code for my research if anybody have it please attache it on the group.
Hi am Abiy, I need the new draft commercial code for my research if anybody have it please attache it on the group.
👍1
Forwarded from Transparency International Ethiopia (TIE)
Share to your best friends and families
For University students volunteering program opportunities ......
Civics students
Political students
Psychology
Sociology
Law
Journalism.......E.T.C.....
For University students volunteering program opportunities ......
Civics students
Political students
Psychology
Sociology
Law
Journalism.......E.T.C.....
የግልግል ዳኝነት ረቂቅ አዋጅን እና ዓለም ዓቀፍ የዕቃዎች ሽያጭ ውሎች ስምምነትን አስመልክቶ ዉይይት እየተካሄደ ነዉ፡፡
-------------------------------------------------------
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የግልግል ዳኝነትን ለመደንገግ ባዘጋጀዉ ረቂቅ አዋጅ ላይ እና የተባበሩት መንግስታት ዓለም ዓቀፍ የእቃዎች ሽያጭ ውሎች ስምምነት አዉደ ጥናት አስመልክቶ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈና ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዉይይት እያካሄደ ነዉ፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በሕግ ጉዳዮች አለም አቀፍ ትብብር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ የሱፍ ጀማዉ በዉይይት መድረኩ ላይ እንደተናገሩት አገራችን ኢትዮጵያ የኒዮርክ ኮንቬንሽንን ተቀብላ ለማፀደቅ በሂደት ላይ መሆኗን አዉስተዉ የግልግል ዳኝነት ረቂቅ አዋጅም ኮንቬንሽኑን ለማስፈጸም አገልግሎት ላይ የሚውል እንደ አንድ የማስፈጸሚያ ተግባር ተደርጎ ሊወሰድ እነደሚችል በማንሳት ለረቂቅ አዋጁ ግብአት የሚሆኑ ሀሳቦችን ለመሰብሰብ ታስቦ ዉይይቱ መዘጋጀቱን ለተሳታፊዎች ገልጸዋል፡፡
ቀጥሎም የግልግል ዳኝነትን ለመደንገግ የወጣዉን ረቂቅ አዋጅ ያቀረበችዉ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግ ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ የሆነችዉ ወ/ሮ ትእግስት መሐቤ ረቂቁ ከመዘጋጀቱ በፊት በተለያዩ ጊዜያት የተዘጋጁ ሶስት ረቂቅ አዋጆችን በግብአትነት መጠቀማቸዉን አዉስታለች፡፡ የግልግል ዳኝነት ከዉል ወይም ከውል ዉጭ ባለ ህጋዊ ግንኙነት ሊፈጠር የሚችልን ወይም የተፈጠረን አለመግባባት በሙሉ ወይም በከፊል በግልግል ዳኝነት ለመፍታት የሚፈፀም የዉል ስምምነት ሲሆን የንግድ የኢንቨስትመንት እና የመሳሰሉት አለመግባባቶችን በግልግል ዳኝነት መፍታት አስፈላጊ በመሆኑና አገራችን ተቀብላ ያፀደቀቻቸዉን ዓለም ዓቀፍ የግልግል ዳኝነት ስምምነቶች ተግባራዊ ለማድረግ እንዲሁም ለነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ማደግ አስተዋፅኦ የሚያደርግ በመሆኑ አዋጁ መዘጋጀቱ ተገልጧል፡፡
በውይይት መድረኩ ላይ በርካታ ሀሳቦች ተሰንዝረዋል ጥያቄዎችም ተነስተዉ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ውይይቱ ነገም ቀጥሎ የሚካሄድ ሲሆን በነገዉ ውሎዉ የተባበሩት መንግስታት ዓለም ዓቀፍ የእቃዎች ሽያጭ ዉል አዉደ ጥናት ቀርቦ በስምምነቱ ይዘትና መፅደቅ አስፈላጊነት ላይ ገለፃ እና ዉይይት ይካሄድበታል፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
-------------------------------------------------------
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የግልግል ዳኝነትን ለመደንገግ ባዘጋጀዉ ረቂቅ አዋጅ ላይ እና የተባበሩት መንግስታት ዓለም ዓቀፍ የእቃዎች ሽያጭ ውሎች ስምምነት አዉደ ጥናት አስመልክቶ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈና ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዉይይት እያካሄደ ነዉ፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በሕግ ጉዳዮች አለም አቀፍ ትብብር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ የሱፍ ጀማዉ በዉይይት መድረኩ ላይ እንደተናገሩት አገራችን ኢትዮጵያ የኒዮርክ ኮንቬንሽንን ተቀብላ ለማፀደቅ በሂደት ላይ መሆኗን አዉስተዉ የግልግል ዳኝነት ረቂቅ አዋጅም ኮንቬንሽኑን ለማስፈጸም አገልግሎት ላይ የሚውል እንደ አንድ የማስፈጸሚያ ተግባር ተደርጎ ሊወሰድ እነደሚችል በማንሳት ለረቂቅ አዋጁ ግብአት የሚሆኑ ሀሳቦችን ለመሰብሰብ ታስቦ ዉይይቱ መዘጋጀቱን ለተሳታፊዎች ገልጸዋል፡፡
ቀጥሎም የግልግል ዳኝነትን ለመደንገግ የወጣዉን ረቂቅ አዋጅ ያቀረበችዉ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግ ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ የሆነችዉ ወ/ሮ ትእግስት መሐቤ ረቂቁ ከመዘጋጀቱ በፊት በተለያዩ ጊዜያት የተዘጋጁ ሶስት ረቂቅ አዋጆችን በግብአትነት መጠቀማቸዉን አዉስታለች፡፡ የግልግል ዳኝነት ከዉል ወይም ከውል ዉጭ ባለ ህጋዊ ግንኙነት ሊፈጠር የሚችልን ወይም የተፈጠረን አለመግባባት በሙሉ ወይም በከፊል በግልግል ዳኝነት ለመፍታት የሚፈፀም የዉል ስምምነት ሲሆን የንግድ የኢንቨስትመንት እና የመሳሰሉት አለመግባባቶችን በግልግል ዳኝነት መፍታት አስፈላጊ በመሆኑና አገራችን ተቀብላ ያፀደቀቻቸዉን ዓለም ዓቀፍ የግልግል ዳኝነት ስምምነቶች ተግባራዊ ለማድረግ እንዲሁም ለነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ማደግ አስተዋፅኦ የሚያደርግ በመሆኑ አዋጁ መዘጋጀቱ ተገልጧል፡፡
በውይይት መድረኩ ላይ በርካታ ሀሳቦች ተሰንዝረዋል ጥያቄዎችም ተነስተዉ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ውይይቱ ነገም ቀጥሎ የሚካሄድ ሲሆን በነገዉ ውሎዉ የተባበሩት መንግስታት ዓለም ዓቀፍ የእቃዎች ሽያጭ ዉል አዉደ ጥናት ቀርቦ በስምምነቱ ይዘትና መፅደቅ አስፈላጊነት ላይ ገለፃ እና ዉይይት ይካሄድበታል፡፡
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/