አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
( hmm hmm ):
እጅግ አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
"ማህበራዊ ሚዲያን ለቀና እና በጎ ተግባር እንጠቀምበት"
<< #ስቃዬን_ቀንሱልኝ#ህይወቴን_አቆዩልኝ >>
ወሰንሰገድ ሲሳይ ነዋሪነቱ በወልዲያ ከተማ ሲሆን የ29 አመት
ወጣት ነው።ወሰንሰገድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኤሌክትሪካል
ምህንድስና ምሩቅ ነው።ለትምህርት ትልቅ ቦታ ያለው ወሰን
ሁለተኛ ዲግሪውን በወሎ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል ላይ የሚገኝ
ባለ ራዕይ ወጣት ነው።ወሰንሰገድ አሁን የጤና ችግር
ገጥሞታል።ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት አቁመዋል።አሁን አዲስ
አበባ #በቤተ_ዛታ_ሆስፒታል ህክምና እየተደረገለት ይገኛል።
ቤተሰቡ ለኩላሊት እጥበት(ዲያሊስስ) እና ህክምና የሚሆን
ገንዘብ እጥረት ገጥሞታል።በዚህም ምክንያት የሁሉንም
መልካም ትብብር ጠይቀዋል።የልጃችንን ነፍስ አትርፉልን
በማለት ለመላው ኢትዮጵያዊያን ጥሪያ አቅርበዋል።የ29 ዓመቱ
የ2ኛ ዲግሪ ተማሪው ወሰንሰገድ ወንድም፣እህቶቼ፣እናት አባቶቼ
ስቃየን ቀንሱልኝ፣ህይወቴን አቆዩልኝ እያለ ነው።በውጭም ሆነ
በሀገር ውስጥ የምትገኙ ቅን አሳቢ ኢትዮጵያዊያ የገንዘብ
ድጋፋችሁ የወሰንሰገድን ህይወት ከስቃይና ሞት
ይታደጋል።መልካምነት ለራስ ነው፣ደግነት መልሶ ይከፍላል!!!
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግም ለሌሎች እንዲደርስ ያድርጉ።
☞ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር--1000277174522
የሂሳቡ ባለቤት የወሰንሰገድ አባት አቶ ሲሳይ አሊጋዝ
☞ስልክ ቁጥሮች 0936443253
0938899991
0912837438


#ሼር_Share
በውጭ ሀገር ላላችሁ መርዳት ለምትፈልጉ ከታች ያለውን
ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://www.gofundme.com/f/lets-help-our-br