ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች
👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ
#AffirmativeAction #ladiesfirst
👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ
#AffirmativeAction #ladiesfirst
210987.pdf
819.7 KB
ኑዛዜ በውል አዋዋይ ፊት የተደረገ ቢሆንም ኑዛዜው ላይ " ኑዛዜው እንደተነበበ" ካልገለፀ ፈራሽ ነው
"ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰው ፊት ቢደረግም ስለ መነበቡ በኑዛዜው ላይ ካልተገለጸ ወይም ስለ መነበቡ አመላካች ቃል ወይም ሐረግ ከሌለ ህጋዊ ውጤት የለውም።
ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰዉ ሥራዉን በሚያካሄድበት ክፍል ዉስጥ መደረጉ ኑዛዜዉ በተናዛዡና በምስክሮች ፊት መነበብና ይህም ስለመፈጸሙ በኑዛዜዉ ላይ መገለጽ እንዳለበት በአስገዳጅነት የተደነገገዉን ሊሟላ እንደሚገባዉ እንጂ የኑዛዜዉ መነበብ ጉዳይ ቀሪ የሚያደርገዉ አይሆንም፡፡ሲል የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ/መ/ቁ. 210987 መጋቢት 27 ቀን 2014 ዓ.ም የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ነው።
እንዲሁም በሰ/መ/ቁ. 70057 (ቅጽ 13) ላይ ባሳለፈዉ አስገዳጅ ዉሳኔ ኑዛዜዉ ላይ እንደተነበበ ካልገለጸ አልያም ኑዛዜዉ እንደተነበበ አመላካች ቃል ካልተቀመጠ ኑዛዜዉ ፈራሽ መሆኑን መወሰኑን ይታወሳል።
"ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰው ፊት ቢደረግም ስለ መነበቡ በኑዛዜው ላይ ካልተገለጸ ወይም ስለ መነበቡ አመላካች ቃል ወይም ሐረግ ከሌለ ህጋዊ ውጤት የለውም።
ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰዉ ሥራዉን በሚያካሄድበት ክፍል ዉስጥ መደረጉ ኑዛዜዉ በተናዛዡና በምስክሮች ፊት መነበብና ይህም ስለመፈጸሙ በኑዛዜዉ ላይ መገለጽ እንዳለበት በአስገዳጅነት የተደነገገዉን ሊሟላ እንደሚገባዉ እንጂ የኑዛዜዉ መነበብ ጉዳይ ቀሪ የሚያደርገዉ አይሆንም፡፡ሲል የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ/መ/ቁ. 210987 መጋቢት 27 ቀን 2014 ዓ.ም የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ነው።
እንዲሁም በሰ/መ/ቁ. 70057 (ቅጽ 13) ላይ ባሳለፈዉ አስገዳጅ ዉሳኔ ኑዛዜዉ ላይ እንደተነበበ ካልገለጸ አልያም ኑዛዜዉ እንደተነበበ አመላካች ቃል ካልተቀመጠ ኑዛዜዉ ፈራሽ መሆኑን መወሰኑን ይታወሳል።
በዝምድና ወይም በመቀራረብ ቤቱን እንዲኖሩበት የሰጠ ባለቤት ቢካድ እና የሚኖርበት ሰው የእኔ ቤት ነው አልወጣም ቢል ባለቤቱ ክሱን መክሰስ ያለበት በመፋለም ነው ወይስ በህውከት ይወገድልኝ....ሌላ ??
"የሰበር መፈለጊያ" (Cassation Finder) አሁን በ Google Drive ላይ’🎉
"የሰበር መፈለጊያ" (Cassation Finder) አሁን በ Google Drive ላይ በቀላሉና ምቹ በሆነ መንገድ ይገኛል! የ Update ችግር ከእንግዲህ አያሳስብዎ! አዲስ የሚለቀቁ የሰበር ውሳኔዎች ወዲያውኑ በእጅዎ ይደርሳሉ!
"የሰበር መፈለጊያ" የተበታተኑ መረጃዎችን በአንድ ቦታ በማሰባሰብ፣ የተደራጀ መረጃን በማቅረብ፣ና የቴክኖሎጂን አጠቃቀም በማሳደግ የፍትህ ስርዓቱን ውጤታማነት ያረጋግጣል።
እንዴት መጠቀም ይቻላል? እጅግ ቀላል ነው!
1. በሞባይል ስልክዎ Google Drive ይክፈቱ (ካልተጫነ ከ Play Store ላይ ያውርዱ)።
2. ከታች ያለውን "Shared Folder" የሚለውን ይንኩ።
3. "የሰበር መፈለጊያ" ከገዙ "Abrham Cassation Finder" የሚል ፎልደር ያገኛሉ።
4. ፎልደሩን ከፍተው በሚመጣው የፍለጋ ሳጥን ላይ የሚፈልጉትን ቃል፣ አንቀጽ ወይም የሰበር መዝገብ ቁጥር ያስገቡ!
5. ውጤቱን ወዲያውኑ ያገኛሉ!
በየትኛውም ቦታ ሆነው የሚፈልጉትን የሰበር ውሳኔ በቀላሉ ለማግኘት ይህንን ምቹና ፍቱን መፍትሔ ይጠቀሙ!
#የሰበርመፈለጊያ #CassationFinder #GoogleDrive #የኢትዮጵያሕግ #የሕግውሳኔ #ጠበቃ #የሕግባለሙያ #ቀላልአጠቃቀም #አዲስቴክኖሎጂ #ፍትህ
https://youtu.be/g5uYE4DWcsw?si=XN8pYaUt5MAWVyZF
"የሰበር መፈለጊያ" (Cassation Finder) አሁን በ Google Drive ላይ በቀላሉና ምቹ በሆነ መንገድ ይገኛል! የ Update ችግር ከእንግዲህ አያሳስብዎ! አዲስ የሚለቀቁ የሰበር ውሳኔዎች ወዲያውኑ በእጅዎ ይደርሳሉ!
"የሰበር መፈለጊያ" የተበታተኑ መረጃዎችን በአንድ ቦታ በማሰባሰብ፣ የተደራጀ መረጃን በማቅረብ፣ና የቴክኖሎጂን አጠቃቀም በማሳደግ የፍትህ ስርዓቱን ውጤታማነት ያረጋግጣል።
እንዴት መጠቀም ይቻላል? እጅግ ቀላል ነው!
1. በሞባይል ስልክዎ Google Drive ይክፈቱ (ካልተጫነ ከ Play Store ላይ ያውርዱ)።
2. ከታች ያለውን "Shared Folder" የሚለውን ይንኩ።
3. "የሰበር መፈለጊያ" ከገዙ "Abrham Cassation Finder" የሚል ፎልደር ያገኛሉ።
4. ፎልደሩን ከፍተው በሚመጣው የፍለጋ ሳጥን ላይ የሚፈልጉትን ቃል፣ አንቀጽ ወይም የሰበር መዝገብ ቁጥር ያስገቡ!
5. ውጤቱን ወዲያውኑ ያገኛሉ!
በየትኛውም ቦታ ሆነው የሚፈልጉትን የሰበር ውሳኔ በቀላሉ ለማግኘት ይህንን ምቹና ፍቱን መፍትሔ ይጠቀሙ!
#የሰበርመፈለጊያ #CassationFinder #GoogleDrive #የኢትዮጵያሕግ #የሕግውሳኔ #ጠበቃ #የሕግባለሙያ #ቀላልአጠቃቀም #አዲስቴክኖሎጂ #ፍትህ
https://youtu.be/g5uYE4DWcsw?si=XN8pYaUt5MAWVyZF
YouTube
📱 "የሰበር መፈለጊያ" (Cassation Finder) - በGoogle Drive ቀላልና ለአጠቃቀም ምቹ 📱
ይህ ቪዲዮ የኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ውስጥ የሰበር ውሳኔዎችን እና የሕግ ድንጋጌዎችን ለማግኘት ያለውን ችግር ለመፍታት የተነደፈ አዲስ መፍትሔ ያቅርባል። የሕግ ባለሙያዎች፣ ጠበቆች እና ተመራማሪዎች ለረጅም ጊዜ የሚገቡበትን መርራቅ በማስፈልግ ለፍትህ ሥርዓቱ ውጤታማነት እና የሕግ የበላይነት ማስከበር ከፍተኛ እንቅፋቶችን ያስወግዳል።
🔑 ቁልፍ ተግዳሮቶች:
የተደራሽነት ውስንነቶች፡ የሰበር ውሳኔዎች…
🔑 ቁልፍ ተግዳሮቶች:
የተደራሽነት ውስንነቶች፡ የሰበር ውሳኔዎች…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሞት ፍርዱ የፍርድ ቤት ሂደት
የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው እናት እና እንጀራ አባት እኚ ናቸው።
እናቷም የእንጀራ አባቷም በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ።
#FastMereja I ወላጅ እናት ወ/ሮ ሀና በየነ ትባላለች የድሬዳዋ ከተማ ገንደቆሬ ሰፈር ነዋሪ ስትሆን ከቀድሞ ባሏ ጋር የተፈታችው ይህቺ ሴት ከእሷ ጋር እየኖረ ባለው ሌላ ወንድ ከአብራኳ የወጣችውን የገዛ ሴት ልጅዋ ተገዳ መደፈሯን ስታውቅ እጮኛዋን በወንጀል እንዲቀጣ ማድረግ ሲገባት የ11 ዓመት ልጇ ላይ ፈርዳ መረጃ ለማድበስበስ በማሰብ ልጇን ላይ ጫና በመፍጠር በድብደባ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ በተጨማሪ ከ5ተኛ ክፍል የትምህርት ገበታ እና ከጎረቤቶቿ በመነጠል ከማንም ሰው ጋር ምንም ግንኙነት እንዳታረግ በማድረግ ለብዙ ጊዜ ቤት ተዘግቶባት እና ስራ ቦታ ድረስ ከስሯ ሳትነጥላት ብትንቀሳቀስም መረጃ ለመደበቅ በቂ ሆኖ ስላላገኘችው በመጨረሻ በአብራኳ በወጣችው የገዛ ልጇ ላይ የሰራችው ተደጋጋሚ የአረመኔ ሥራ ሳያንሳት እጮኛዋን ከወንጀል ለማትረፍ መረጃ ለማጥፋት ህዳር 1 ቀን 2015 ዓም ከእጮኛዋ ጋር በመተባበር ቀጥቅጠው ህፃን በአምላክ ግርማን ገደሏት።
***
በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ ሰጥቷል።
ተከሳሾቹም
እናቷ ሀና በየነ በሞት እንድትቀጣ ተወስኗል::
እንጀራ አባቷ ብሩክ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል::
#ችሎት
https://youtu.be/3e0GwLXjodA?si=AWBOJPhIDQ3u7grE
የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው እናት እና እንጀራ አባት እኚ ናቸው።
እናቷም የእንጀራ አባቷም በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ።
#FastMereja I ወላጅ እናት ወ/ሮ ሀና በየነ ትባላለች የድሬዳዋ ከተማ ገንደቆሬ ሰፈር ነዋሪ ስትሆን ከቀድሞ ባሏ ጋር የተፈታችው ይህቺ ሴት ከእሷ ጋር እየኖረ ባለው ሌላ ወንድ ከአብራኳ የወጣችውን የገዛ ሴት ልጅዋ ተገዳ መደፈሯን ስታውቅ እጮኛዋን በወንጀል እንዲቀጣ ማድረግ ሲገባት የ11 ዓመት ልጇ ላይ ፈርዳ መረጃ ለማድበስበስ በማሰብ ልጇን ላይ ጫና በመፍጠር በድብደባ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ በተጨማሪ ከ5ተኛ ክፍል የትምህርት ገበታ እና ከጎረቤቶቿ በመነጠል ከማንም ሰው ጋር ምንም ግንኙነት እንዳታረግ በማድረግ ለብዙ ጊዜ ቤት ተዘግቶባት እና ስራ ቦታ ድረስ ከስሯ ሳትነጥላት ብትንቀሳቀስም መረጃ ለመደበቅ በቂ ሆኖ ስላላገኘችው በመጨረሻ በአብራኳ በወጣችው የገዛ ልጇ ላይ የሰራችው ተደጋጋሚ የአረመኔ ሥራ ሳያንሳት እጮኛዋን ከወንጀል ለማትረፍ መረጃ ለማጥፋት ህዳር 1 ቀን 2015 ዓም ከእጮኛዋ ጋር በመተባበር ቀጥቅጠው ህፃን በአምላክ ግርማን ገደሏት።
***
በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ ሰጥቷል።
ተከሳሾቹም
እናቷ ሀና በየነ በሞት እንድትቀጣ ተወስኗል::
እንጀራ አባቷ ብሩክ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል::
#ችሎት
https://youtu.be/3e0GwLXjodA?si=AWBOJPhIDQ3u7grE
አለሕግAleHig ️
ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች 👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ #AffirmativeAction #ladiesfirst
9ኛው ሀገር አቀፍ የምስለችሎት ውድድርን በተመለከተ ያሉኝ ትዝብቶች!🤔
ውድ የአለህግ እንዲሁም አጠቃላይ የህግ ቤተሰቦች በዚህ 9ኛው ሀገር አቀፍ የህግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር ላይ እንደተሳተፈ ሰው የሚከተሉትን ትዝብቶች ላጋራችሁ ምክንያቱም ቀጣይ ለሚያዘጋጀው ዩኒቨርስቲ ግብዓት ስለሚሆን:-
የመጀመሪያው ትዝብቴ ከዳኝነት ጋር ተያይዞ ነው። የውድድሩ አዘጋጅ ኮሚቴ በየዙሩ ዳኞችን በሚመርጥበት ጊዜ ከተያዘው ጉዳይ ጋር የሚቀራረብ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው መሆናቸው በአግባቡ መረጋገጥ ነበረበት ነገር ግን ከተወሰኑ ዳኞች ባገኘሁት መረጃ መሰረት Specialization areas ከተያዘው ጉዳይ የራቀ መሆኑን ገልጸውልኛል ይህ ደግሞ የእውቀት Gap ይፈጥራል ትክክለኛ ፍትሕ እንዲሰጥም እንቅፋት ይሆናል። በሚቀጥለው ጊዜ የፍጻሜ ውድድር ላይ እንደሚደረገው ሁሉ የዳኞች profile ግልጽ ሊደረግና የትምህርት ዝግጅታቸው ከተያዘው ጉዳይ ጋር የሚጣጣም መሆኑ ሊረጋገጥ ይገባል።
ሁለተኛው ውጤት አያየዝን በተመለከተ ከመጀመሪያው ዙር ወደ ቀጣይ ዙር ለማለፍ በሚደረገው ውድድር ውስጥ የተለያየ Bench ውጤት አወዳድሮ ውጤት መስጠቱ Logically ተቀባይነት የለውም ምክንያቱም አንዱ ቤንች ላይ ያለው ደኛ የሚሰጠው ከፍተኛ ውጤት ሌላው ቤንች ላይ ዝቅተኛ ውጤት ሊሆን ይችላል የአንዱ ዝቅተኛ ለአንዱ ከፍተኛ ስለሆነ! አወዳዳሪው ኮሚቴ ማድረግ የነበረበት ሁሉም ከተወዳደረበት Bench ከፍተኛ ሆኖ ካጠናቀቀ ወደ ቀጣዩ ዙር እንዲያልፉ ማድረግ ነበር! በሚቀጥሉት የውደድር ዝግጅቶች ላይ ውጤት አያያዝን በተመለከተ በጥልቀት ሊሰራበት እና ሊታሰብበት ይገባል።
በሶስተኛነት የዳኞች አመዳደብን በተመለከተ በውድድሩ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ዩኒቨርስቲ የሆኑ መምህራን በተለያየ ቤንች ላይ በዳኝነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል ይህም የ impartiality issue የሚያስነሳ ነው። በተቻለ መጠን ተወዳዳሪ ዩኒቨረሲቲ ያላቸው አካላት በዳኝነት ስርዓቱ እንዳይሳተፉ ሊደረግ ይገባል።
በአራተኛነት በDire Dawa ዩኒቨርስቲ ተወካይ ተማሪዎች ላይ የተደረገው ከውድድሩ አላማ ውጭ የሆነ እንዲሁም ነገ የፍትሕ ስርዓቱን ሊያሻሽሉ ይችላሉ ተብለው የሚጠበቁትን Discourage ማድረግ ነው ምክንያቱም ይህ ተግባር ጥሎ የሚያልፈው ጠባሳ ቀላል እንዳልሆነ! ልብ ሊባል ይገባል። ዛሬን ሳይሆን ነገን እናስብ። የውድድሩ አላማ ተማሪ ገንቢ የሆነ ትምህርት እንዲወስድ እንጂ ቂምና ጥላቻ ይዞ እንዲሄድ ማድረግ ስላልሆነ የተወሰደው እርምጃ ሚዛናዊ እና ፍትሐዊ ሊሆን ይገባው ነበር።
የተወደዳችሁ ትዝብቶችን ብቻ ስገልጽ ጥሩ ነገሮች አልነበሩም ማለት አይደለም ብዙ የተማርነበት ነገርም እንዳለ ልብ ሊባል ይገባል።
በአጠቃላይ ቀጣይ መሰል ዝግጅቶችን የምታዘጋጁ ተቋማት ከዚህ ውድድር ትምህርት በመውሰድ የነበሩ ክፍተቶችን እንድትሞሉ አሳስባለሁ!
ተጻፈ: ግንቦት 13/2017 ዓ.ም
ኤፍሬም ኃ. (Ephrem H.)
ውድ የአለህግ እንዲሁም አጠቃላይ የህግ ቤተሰቦች በዚህ 9ኛው ሀገር አቀፍ የህግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር ላይ እንደተሳተፈ ሰው የሚከተሉትን ትዝብቶች ላጋራችሁ ምክንያቱም ቀጣይ ለሚያዘጋጀው ዩኒቨርስቲ ግብዓት ስለሚሆን:-
የመጀመሪያው ትዝብቴ ከዳኝነት ጋር ተያይዞ ነው። የውድድሩ አዘጋጅ ኮሚቴ በየዙሩ ዳኞችን በሚመርጥበት ጊዜ ከተያዘው ጉዳይ ጋር የሚቀራረብ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው መሆናቸው በአግባቡ መረጋገጥ ነበረበት ነገር ግን ከተወሰኑ ዳኞች ባገኘሁት መረጃ መሰረት Specialization areas ከተያዘው ጉዳይ የራቀ መሆኑን ገልጸውልኛል ይህ ደግሞ የእውቀት Gap ይፈጥራል ትክክለኛ ፍትሕ እንዲሰጥም እንቅፋት ይሆናል። በሚቀጥለው ጊዜ የፍጻሜ ውድድር ላይ እንደሚደረገው ሁሉ የዳኞች profile ግልጽ ሊደረግና የትምህርት ዝግጅታቸው ከተያዘው ጉዳይ ጋር የሚጣጣም መሆኑ ሊረጋገጥ ይገባል።
ሁለተኛው ውጤት አያየዝን በተመለከተ ከመጀመሪያው ዙር ወደ ቀጣይ ዙር ለማለፍ በሚደረገው ውድድር ውስጥ የተለያየ Bench ውጤት አወዳድሮ ውጤት መስጠቱ Logically ተቀባይነት የለውም ምክንያቱም አንዱ ቤንች ላይ ያለው ደኛ የሚሰጠው ከፍተኛ ውጤት ሌላው ቤንች ላይ ዝቅተኛ ውጤት ሊሆን ይችላል የአንዱ ዝቅተኛ ለአንዱ ከፍተኛ ስለሆነ! አወዳዳሪው ኮሚቴ ማድረግ የነበረበት ሁሉም ከተወዳደረበት Bench ከፍተኛ ሆኖ ካጠናቀቀ ወደ ቀጣዩ ዙር እንዲያልፉ ማድረግ ነበር! በሚቀጥሉት የውደድር ዝግጅቶች ላይ ውጤት አያያዝን በተመለከተ በጥልቀት ሊሰራበት እና ሊታሰብበት ይገባል።
በሶስተኛነት የዳኞች አመዳደብን በተመለከተ በውድድሩ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ዩኒቨርስቲ የሆኑ መምህራን በተለያየ ቤንች ላይ በዳኝነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል ይህም የ impartiality issue የሚያስነሳ ነው። በተቻለ መጠን ተወዳዳሪ ዩኒቨረሲቲ ያላቸው አካላት በዳኝነት ስርዓቱ እንዳይሳተፉ ሊደረግ ይገባል።
በአራተኛነት በDire Dawa ዩኒቨርስቲ ተወካይ ተማሪዎች ላይ የተደረገው ከውድድሩ አላማ ውጭ የሆነ እንዲሁም ነገ የፍትሕ ስርዓቱን ሊያሻሽሉ ይችላሉ ተብለው የሚጠበቁትን Discourage ማድረግ ነው ምክንያቱም ይህ ተግባር ጥሎ የሚያልፈው ጠባሳ ቀላል እንዳልሆነ! ልብ ሊባል ይገባል። ዛሬን ሳይሆን ነገን እናስብ። የውድድሩ አላማ ተማሪ ገንቢ የሆነ ትምህርት እንዲወስድ እንጂ ቂምና ጥላቻ ይዞ እንዲሄድ ማድረግ ስላልሆነ የተወሰደው እርምጃ ሚዛናዊ እና ፍትሐዊ ሊሆን ይገባው ነበር።
የተወደዳችሁ ትዝብቶችን ብቻ ስገልጽ ጥሩ ነገሮች አልነበሩም ማለት አይደለም ብዙ የተማርነበት ነገርም እንዳለ ልብ ሊባል ይገባል።
በአጠቃላይ ቀጣይ መሰል ዝግጅቶችን የምታዘጋጁ ተቋማት ከዚህ ውድድር ትምህርት በመውሰድ የነበሩ ክፍተቶችን እንድትሞሉ አሳስባለሁ!
ተጻፈ: ግንቦት 13/2017 ዓ.ም
ኤፍሬም ኃ. (Ephrem H.)