በፌደራል_ጠበቆች_እና_የጥብቅና_ሙያ_አገልግሎት_ድርጅቶች_ስለሚሰጥ_ነጻ_የሕግ_ድጋፍ_አገልግሎት_ሥርዓት.pdf
261.1 KB
የፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቶች ስለሚሰጥ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ረቂቅ መመሪያ
👍5❤2👎1😁1
የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸው ሰነዶች
ሚያዚያ 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በቴምብር ቀረጥ አዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
ሚያዚያ 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በቴምብር ቀረጥ አዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
👍21❤5
Veterinary-Drugs-Registration-Directive-No.-1036-2025.pdf
497.6 KB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ ቁጥጥር፣ ፍተሻና ብቃት
ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
Housing_Rental_Complaints_Committee_Organization_and_Procedures.pdf
279.7 KB
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጉዳዮች አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ የአደረጃጀት እና የአሰራር መመሪያ ቁጥር 164/2017
Addis_Ababa_City_Administration_Disaster_Prevention_Control_Inspection.pdf
689.2 KB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ ቁጥጥር፣ ፍተሻና ብቃት ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
👍12❤1👏1
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1000 /1/ መሠረት ከሳሽ መብቱንና የውርስ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸውን ካወቀ ሦስት ዓመት በኋላ ስለወራሽነት ጥያቄ የሚቀርበው ክስ ተቀባይነት ለማግኘት አይችልም ‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍10
አንድ አሠሪ ሥራ የመስጠትና ደመወዝ የመክፈል ግዴታዉን አልተወጣም የሚያሰኝ ብቻ ሳይሆን የሥራ ምደባ ከመከልከል ባለፈ ሥራ ለመስራት የሚገለገሉበትን መታወቂያ እና የተረከቡትን ንብረት እንዲያስረክቡ ማዘዙ በተግባር አመልካችን ማሰናበቱን የሚያሳይ ነዉ በማለት ትርጉም የሰጠበት ነው።
ስለሆነም አሰናብቷቸዋል በማለት ወስኗል።
የሰ/መ/ቁ . 212438 ግንቦት 01 ቀን 2014 ዓ/ም
ስለሆነም አሰናብቷቸዋል በማለት ወስኗል።
የሰ/መ/ቁ . 212438 ግንቦት 01 ቀን 2014 ዓ/ም
👍6
ህግ በተለያዩ ዓይነቶች ሊከፈል የሚችል ቢሆንም በቀላሉ በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
ለአሁን ትኩረት የምንሰጠው በሰዎች ህግ ላይ ነው፡፡
በቀላል ትርጉም ሕግ ማለት የህብረተሰብ ሰላምና ኑሮ ጸጥታ ለመጠበቅ ከአንድ መንግሥት የወጣ መተዳደሪያ ደንብ ነው።
ህግ ማድረግ የሚገባንና ማድረግ የሌለብንን ይነግረናል፡፡ ማድርግ የሚገባንን ሳናደርግ ስንቀር ወይም ማድረግ የሌለብንን ፈጽመን ስንገኝ የሚፈጸምብን ቅጣት በህግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ህግ የሚያስፈልገው ማድረግ ያለብንን ሳይፈጽሙ ወይም ማድረግ የሌለብንን የሚፈጽሙ ሰዎች ስላሉ ሰዎች በህግ መመራት ያለባቸው በመሆኑ ነው። የህግ መሠረታዊ መርህ - ህግን ማስከበር ህግን ይዞ ነው፡፡ ህግን ለማስከበር ከህግ ዉጪ መሆን አይፈቀድም፡፡ ከህግ ውጪ ሆኖ ህግን ለማስከበር የሚደረግ ጥረት ሁሉ ህገ ወጥ ነው፡፡
የተወካዮች ምክር ቤት አዋጅ የማውጣት ስልጣን የሚመነጨው ከህገ መንግስቱ ነው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የማውጣት ስልጣን የሚመነጨው በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ነው፡፡ መመሪያ የማውጣት ስልጣን የሚመነጨው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከሚወጣ ደንብ ወይም በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ነው፡፡ በህግ ስልጣን የተሰጣቸው የሚኒስትር መ/ቤቶችና ተቋማት መመሪያ የሚያወጡት በአዋጅ ቁጥር 1183/2012 የተደነገገውን የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅን መሠረት በማድረግ ብቻ ነው፡፡ ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ህግ አካል እንደሆኑ በኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀጽ 9 ንዑስ አንቀጽ 4 ላይ ተደንግጓል፡፡
ለተቋማት በህግ የተከለከሉና ጨርሶ የማይፈቀዱ ድርጊቶች
1. የተወካዮች ምክር ቤት በህገ መንግሥቱ ስልጣን ባልተሰጠው ጉዳይ ላይ አዋጅ ማውጣት፣
2. የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ውጪ ስልጣን ባልተሰጠው ጉዳይ ላይ ደንብ ማውጣት፣
3. የሚኒስትር መ/ቤቶችና ተቋማት መመሪያ ለማውጣት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከሚወጣ ደንብ ወይም በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ውጪ ስልጣን ባልተሰጣቸው ጉዳይ ላይ መመሪያ ማውጣት፣ መመሪያ ሲያወጡም በአዋጅ ቁጥር 1183/2012 ከተደነገገውን የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ውጪ መመሪያ ማውጣት
አዋጅ ቁጥር 3/1987
የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ማቋቋሚያ አዋጅ
አንቀጽ 2 የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ መቋቋም
1. የፌዴራል የህግ ጋዜጣ የሆነ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የሚወጣ የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
2. ማናቸውም የፌዴራል መንግሥት ህግ የሚወጣው በፌዴራሉ ነጋሪት ጋዜጣ ይሆናል፡፡
3. ማናቸውም የፌዴራል ወይም የክልል ህግ አውጪ፣ አስፈፃሚና ተርጓሚ እንዲሁም ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የሚወጣ ህግን የመቀበል ግዴታ ይኖርበታል፡፡
4. የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የሚታተመው በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ይሆናል፣ በሁለቱ ቋንቋዎች መካከል ልዩነት በሚፈጠርበት ጊዜ የአማርኛው የበላይነት ይኖረዋል ፡፡
ህግ ሲጣስ ህግ የሚሰጠው ህጋዊ መፍትሄ “ህግን ማስከበር ህግን ይዞ ነው” የሚል ብቻ ነው፡፡
ከህግ ውጪ በሆነ መንገድ” ህግን ለማስከበር” መሞከር ከህግ ውጪ ነው፡፡ ህግን ማስከበር ህግን ይዞ ነው የሚለው አባባል ሲተነተን ህግ ተጥሶብኛል የሚለው ወገን ህግ በሚፈቅደው መንገድ ለሚመለከተው ፍትህ ሰጪ አካል አቤቱታውን ማቅረብ፣ ማስረጃዎቹን ማሰማት፣ በየደረጃው በተቀመጡ የፍትህ አካላት የተሰጠው ውሳኔ ፍትህ አላረጋገጠልኝም ብሎ ካመነ ህጉ ለሚፈቅደው የበላይ አካል እያመለከተ ህጉ እስከሚፈቅደው ጣሪያ ድረስ ይግባኝ እየጠየቀ መጓዝን ያካትታል፡፡
#Awoke_Asfaw_Authorized_Accountant_&_Tax_Consultant
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
1. የተፈጥሮ ህግ - ምሳሌ ፡ the law of gravity
2. የሰዎች ህግ
ለአሁን ትኩረት የምንሰጠው በሰዎች ህግ ላይ ነው፡፡
በቀላል ትርጉም ሕግ ማለት የህብረተሰብ ሰላምና ኑሮ ጸጥታ ለመጠበቅ ከአንድ መንግሥት የወጣ መተዳደሪያ ደንብ ነው።
ህግ ማድረግ የሚገባንና ማድረግ የሌለብንን ይነግረናል፡፡ ማድርግ የሚገባንን ሳናደርግ ስንቀር ወይም ማድረግ የሌለብንን ፈጽመን ስንገኝ የሚፈጸምብን ቅጣት በህግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ህግ የሚያስፈልገው ማድረግ ያለብንን ሳይፈጽሙ ወይም ማድረግ የሌለብንን የሚፈጽሙ ሰዎች ስላሉ ሰዎች በህግ መመራት ያለባቸው በመሆኑ ነው። የህግ መሠረታዊ መርህ - ህግን ማስከበር ህግን ይዞ ነው፡፡ ህግን ለማስከበር ከህግ ዉጪ መሆን አይፈቀድም፡፡ ከህግ ውጪ ሆኖ ህግን ለማስከበር የሚደረግ ጥረት ሁሉ ህገ ወጥ ነው፡፡
የህግ ደረጃዎች - በኢትዮጵያ ሁኔታ
1. ህገ መንግስት
2. በተወካዮች ምክር ቤት የሚወጣ ህግ - አዋጅ
3. በሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚወጣ ደንብ - ደንብ
4. በህግ ስልጣን በተሰጣቸው የሚኒስትር መ/ቤቶችና ተቋማት የሚወጣ መመሪያ - መመሪያ
የተወካዮች ምክር ቤት አዋጅ የማውጣት ስልጣን የሚመነጨው ከህገ መንግስቱ ነው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የማውጣት ስልጣን የሚመነጨው በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ነው፡፡ መመሪያ የማውጣት ስልጣን የሚመነጨው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከሚወጣ ደንብ ወይም በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ነው፡፡ በህግ ስልጣን የተሰጣቸው የሚኒስትር መ/ቤቶችና ተቋማት መመሪያ የሚያወጡት በአዋጅ ቁጥር 1183/2012 የተደነገገውን የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅን መሠረት በማድረግ ብቻ ነው፡፡ ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ህግ አካል እንደሆኑ በኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀጽ 9 ንዑስ አንቀጽ 4 ላይ ተደንግጓል፡፡
ለተቋማት በህግ የተከለከሉና ጨርሶ የማይፈቀዱ ድርጊቶች
1. የተወካዮች ምክር ቤት በህገ መንግሥቱ ስልጣን ባልተሰጠው ጉዳይ ላይ አዋጅ ማውጣት፣
2. የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ውጪ ስልጣን ባልተሰጠው ጉዳይ ላይ ደንብ ማውጣት፣
3. የሚኒስትር መ/ቤቶችና ተቋማት መመሪያ ለማውጣት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከሚወጣ ደንብ ወይም በተወካዮች ምክር ቤት ከሚወጣ አዋጅ ውጪ ስልጣን ባልተሰጣቸው ጉዳይ ላይ መመሪያ ማውጣት፣ መመሪያ ሲያወጡም በአዋጅ ቁጥር 1183/2012 ከተደነገገውን የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ውጪ መመሪያ ማውጣት
አዋጅ ቁጥር 3/1987
የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ማቋቋሚያ አዋጅ
አንቀጽ 2 የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ መቋቋም
1. የፌዴራል የህግ ጋዜጣ የሆነ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የሚወጣ የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
2. ማናቸውም የፌዴራል መንግሥት ህግ የሚወጣው በፌዴራሉ ነጋሪት ጋዜጣ ይሆናል፡፡
3. ማናቸውም የፌዴራል ወይም የክልል ህግ አውጪ፣ አስፈፃሚና ተርጓሚ እንዲሁም ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የሚወጣ ህግን የመቀበል ግዴታ ይኖርበታል፡፡
4. የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የሚታተመው በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ይሆናል፣ በሁለቱ ቋንቋዎች መካከል ልዩነት በሚፈጠርበት ጊዜ የአማርኛው የበላይነት ይኖረዋል ፡፡
ህግ ሲጣስ ህግ የሚሰጠው ህጋዊ መፍትሄ “ህግን ማስከበር ህግን ይዞ ነው” የሚል ብቻ ነው፡፡
ከህግ ውጪ በሆነ መንገድ” ህግን ለማስከበር” መሞከር ከህግ ውጪ ነው፡፡ ህግን ማስከበር ህግን ይዞ ነው የሚለው አባባል ሲተነተን ህግ ተጥሶብኛል የሚለው ወገን ህግ በሚፈቅደው መንገድ ለሚመለከተው ፍትህ ሰጪ አካል አቤቱታውን ማቅረብ፣ ማስረጃዎቹን ማሰማት፣ በየደረጃው በተቀመጡ የፍትህ አካላት የተሰጠው ውሳኔ ፍትህ አላረጋገጠልኝም ብሎ ካመነ ህጉ ለሚፈቅደው የበላይ አካል እያመለከተ ህጉ እስከሚፈቅደው ጣሪያ ድረስ ይግባኝ እየጠየቀ መጓዝን ያካትታል፡፡
#Awoke_Asfaw_Authorized_Accountant_&_Tax_Consultant
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
👍21😁2❤1
ንብረቱ ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት መሆኑ ባልተካደበት ሁኔታ በይዞታ ማረጋገጫ ላይ የሌላኛው ተጋቢ ስም አብሮ መመዝገቡ ንብረቱን የጋራ የማያደርገው ስለመሆኑ የተሰጠ የሰበር ትርጉም። የሰበር ውሳኔው የፍ/ህ/ቁ 1195 ማስተባበል የሚቻልበት አግባብ የሚያሳይ ነው።የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በፌ/ሰ/መ/ቁ 235844 አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
👍18❤4🥰2
አዲሱ ህግ ፀደቀ‼️
ተራ አስከባሪ ግብር እንዲከፍሉ ተወሰነ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የታክሲ ተራ አስከባሪ ማኅበራት ከገቢያቸው 20 በመቶውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የሚያስገድድ ደንብ አጽድቋል።
ደንቡ ማኅበራቱ “ዝግ እና መደበኛ የባንክ አካውንት" እንዲከፍቱና ከሁለት ዓመት በኋላ “ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ እንዲሸጋገሩ” ግዴታ ይጥላል።
“የተርሚናል አገልግሎት አሠራርና ቁጥጥር” የተሰኘው ደንብ፣ ኢንተርፕራይዝ በማለት የሠየማቸው ማኅበራት የሚደራጁት በከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ መስፈርት መኾኑን ታውቋል።
ኢንተርፕራይዞቹ 30 በመቶ “የግዴታ ቁጠባ” መቆጠብ፣ 50 በመቶውን በተንቀሳቃሽ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጥና ያንድ ዓመት ውል መፈረም እንዳለባቸውም ይደነግጋል።
ተራ አስከባሪ ግብር እንዲከፍሉ ተወሰነ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የታክሲ ተራ አስከባሪ ማኅበራት ከገቢያቸው 20 በመቶውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የሚያስገድድ ደንብ አጽድቋል።
ደንቡ ማኅበራቱ “ዝግ እና መደበኛ የባንክ አካውንት" እንዲከፍቱና ከሁለት ዓመት በኋላ “ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ እንዲሸጋገሩ” ግዴታ ይጥላል።
“የተርሚናል አገልግሎት አሠራርና ቁጥጥር” የተሰኘው ደንብ፣ ኢንተርፕራይዝ በማለት የሠየማቸው ማኅበራት የሚደራጁት በከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ መስፈርት መኾኑን ታውቋል።
ኢንተርፕራይዞቹ 30 በመቶ “የግዴታ ቁጠባ” መቆጠብ፣ 50 በመቶውን በተንቀሳቃሽ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጥና ያንድ ዓመት ውል መፈረም እንዳለባቸውም ይደነግጋል።
😁20👍18
የአዲስ አበባ ከተማ የተርሚናል አገልግሎት አሰራርና ቁጥጥር ደንብ ቁጥር 186/2017 ምን ይላል ?
የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 84/2016 አንቀጽ 95 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ደንብ አውጥቷል፡፡
ደንቡ ምን ይላል ?
በተርሚናል አገልግሎት ሥራ ላይ የሚደራጁ ተርሚናል ኢንተርፕራይዞች የሥራ እና ክህሎት ቢሮ በሚያወጣው መስፈርት መሠረት እንደሚደራጁ ይገልጻል።
ቀደም ሲል ተደራጅተው በህጋዊ መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የተርሚናል ኢንተርፕራይዞች መስፈርቱን አሟልተው ሲቀርቡ ዳግም እንዲደራጁ እንደሚድረገም ያመለክታል።
የአደረጃጀት መስፈርቱን ያሟሉ ማህበራት ሲደራጁ በተርሚናል ኢንተርፕራይዙ ስም መደበኛና ዝግ የሂሳብ አካውንት መክፈት እንደሚኖርባቸውም ይገልጻል።
በተርሚናል አገልግሎት ሥራ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የሥራ ውል እንዲገቡ ይደረጋሉ።
የሚገቡት ውል ለ1 ዓመት ነው። የስራ አፈጻጸማቸው እየታየ ለአንድ አመት ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊታደስ እንደሚችል ደንቡ ይገልጻል።
የተርሚ ማል ኢንተርፕራዞቹ የውል ዘመናቸው ከመጠናቀቁ በፊት የቁጠባ ካፒታላቸውን ታሳቢ በማድረግ ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ የሚሸጋገሩበር ሥራ በሥራና ክህሎት ቢሮ በኩል ይሰራል።
ኢንተርፕራይዞቹ ከሰበሰቡት ጠቅላላ ገቢ 30% (ሰላሳ በመቶ) የግዴታ ቁጠባ ይቆጠባሉ። 50% (ሃምሳ በመቶ) በመደበኛ ተንቀሳቃሽ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ገቢ ይደርጋሉ።
የተርሚናል ኢንተርፕራይዞች ከሚያገኙት ጠቅላላ ገቢ ላይ 20% (ሀያ በመቶ) ለመንግስት ገቢ ያደርጋሉ።
(ሙሉ ደንቡ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 84/2016 አንቀጽ 95 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ደንብ አውጥቷል፡፡
ደንቡ ምን ይላል ?
በተርሚናል አገልግሎት ሥራ ላይ የሚደራጁ ተርሚናል ኢንተርፕራይዞች የሥራ እና ክህሎት ቢሮ በሚያወጣው መስፈርት መሠረት እንደሚደራጁ ይገልጻል።
ቀደም ሲል ተደራጅተው በህጋዊ መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የተርሚናል ኢንተርፕራይዞች መስፈርቱን አሟልተው ሲቀርቡ ዳግም እንዲደራጁ እንደሚድረገም ያመለክታል።
የአደረጃጀት መስፈርቱን ያሟሉ ማህበራት ሲደራጁ በተርሚናል ኢንተርፕራይዙ ስም መደበኛና ዝግ የሂሳብ አካውንት መክፈት እንደሚኖርባቸውም ይገልጻል።
በተርሚናል አገልግሎት ሥራ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የሥራ ውል እንዲገቡ ይደረጋሉ።
የሚገቡት ውል ለ1 ዓመት ነው። የስራ አፈጻጸማቸው እየታየ ለአንድ አመት ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊታደስ እንደሚችል ደንቡ ይገልጻል።
የተርሚ ማል ኢንተርፕራዞቹ የውል ዘመናቸው ከመጠናቀቁ በፊት የቁጠባ ካፒታላቸውን ታሳቢ በማድረግ ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ የሚሸጋገሩበር ሥራ በሥራና ክህሎት ቢሮ በኩል ይሰራል።
ኢንተርፕራይዞቹ ከሰበሰቡት ጠቅላላ ገቢ 30% (ሰላሳ በመቶ) የግዴታ ቁጠባ ይቆጠባሉ። 50% (ሃምሳ በመቶ) በመደበኛ ተንቀሳቃሽ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ገቢ ይደርጋሉ።
የተርሚናል ኢንተርፕራይዞች ከሚያገኙት ጠቅላላ ገቢ ላይ 20% (ሀያ በመቶ) ለመንግስት ገቢ ያደርጋሉ።
(ሙሉ ደንቡ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
❤3👍3