ምክር ቤቱ በሙስና የተጠረጠሩ ሁለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን አሰናበተ🚫 🚫 ▶️ 🔴 🚨
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው የሁለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች የስንብት ውሳኔን አጽድቋል፡፡
የስንብት ውሳኔውን ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እጸ-ገነት መንግስቱ አቅርበዋል፡፡
ዳኛ አዱኛ ነጋሳ እና ዳኛ አክሊሉ ዘሪሁን የተጣለባቸውን ሕዝባዊ ኃላፊነት ባለመወጣት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት መፈጸማቸውን ወ/ሮ እጸ-ገነት አብራርተዋል፡፡
የተሰጣቸውን ሹመት አላግባብ በመጠቀም፣ ዳኛ አዱኛ ነጋሳ ገንዘብ እና ቼክ በመቀበል ፤ ዳኛ አክሊሉ ዘሪሁን የአስር ሚሊዮን ብር ቼክ በመቀበል ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት መፈጸማቸውን ሰብሳቢዋ ጠቅሰዋል፡፡
ጉዳዩን አስመልክቶ ቋሚ ኮሚቴው ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጋር በጥልቀት እንደመከረበት ወ/ሮ እጸ-ገነት ተናግረው ፣ ውሳኔውን ምክር ቤቱ እንዲያጸድቅላቸው ጠይቀዋል፡፡
ውሳኔውን በተመለከተ የምክር ቤት አባላት አስተያየቶችን የሰነዘሩ ሲሆን፣ “ቅጣቱ አስተማሪ አይደለም፤ አስተማሪ የሕግ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል ፤ ወደ መረጠን ሕዝብ ስንሄድ አገልግሎት እና ፍትህ የምናገኘው በገንዘብ ነው ስለሚሉን ውሳኔው ተገቢ ነው” ብለዋል፡፡
በአንጻሩ፣ “ቋሚ ኮሚቴው ዳኞቹ ከመሰናበታቸው አስቀድሞ የፌዴራሉን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ማዳመጥ ይገባዋል፤ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤን ውሳኔ እንደ ምስክር ተጠቅሞ ዳኞችን ከስራ ማሰናበት የዳኞቹን መብት ይጋፋል” የሚሉ አስተያየቶች ቀርበዋል፡፡
በተነሱት ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ከቀረበ በኋላ ውሳኔው ውሳኔው ውሳኔ ሃሳብ ቁጥር 5/2017 ሆኖ በሁለት ድምጸ-ተኣቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡(ፓርላማ)
🔴 Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
✅ Website & Social Media⌛
✅ Linktree:📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://linktr.ee/alehig
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
📱 Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው የሁለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች የስንብት ውሳኔን አጽድቋል፡፡
የስንብት ውሳኔውን ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እጸ-ገነት መንግስቱ አቅርበዋል፡፡
ዳኛ አዱኛ ነጋሳ እና ዳኛ አክሊሉ ዘሪሁን የተጣለባቸውን ሕዝባዊ ኃላፊነት ባለመወጣት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት መፈጸማቸውን ወ/ሮ እጸ-ገነት አብራርተዋል፡፡
የተሰጣቸውን ሹመት አላግባብ በመጠቀም፣ ዳኛ አዱኛ ነጋሳ ገንዘብ እና ቼክ በመቀበል ፤ ዳኛ አክሊሉ ዘሪሁን የአስር ሚሊዮን ብር ቼክ በመቀበል ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት መፈጸማቸውን ሰብሳቢዋ ጠቅሰዋል፡፡
ጉዳዩን አስመልክቶ ቋሚ ኮሚቴው ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጋር በጥልቀት እንደመከረበት ወ/ሮ እጸ-ገነት ተናግረው ፣ ውሳኔውን ምክር ቤቱ እንዲያጸድቅላቸው ጠይቀዋል፡፡
ውሳኔውን በተመለከተ የምክር ቤት አባላት አስተያየቶችን የሰነዘሩ ሲሆን፣ “ቅጣቱ አስተማሪ አይደለም፤ አስተማሪ የሕግ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል ፤ ወደ መረጠን ሕዝብ ስንሄድ አገልግሎት እና ፍትህ የምናገኘው በገንዘብ ነው ስለሚሉን ውሳኔው ተገቢ ነው” ብለዋል፡፡
በአንጻሩ፣ “ቋሚ ኮሚቴው ዳኞቹ ከመሰናበታቸው አስቀድሞ የፌዴራሉን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ማዳመጥ ይገባዋል፤ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤን ውሳኔ እንደ ምስክር ተጠቅሞ ዳኞችን ከስራ ማሰናበት የዳኞቹን መብት ይጋፋል” የሚሉ አስተያየቶች ቀርበዋል፡፡
በተነሱት ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ከቀረበ በኋላ ውሳኔው ውሳኔው ውሳኔ ሃሳብ ቁጥር 5/2017 ሆኖ በሁለት ድምጸ-ተኣቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡(ፓርላማ)
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
https://linktr.ee/alehig
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍9
አከራካሪ የነበረው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ📊
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡💠
✅ 🛎 💎
በጉባኤው ላይ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ እንደ ሀገር በሪፎርሙ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች መካከል ገቢ መሰብሰብ አንዱ መሆኑን ገልጸው፣ ኢኮኖሚው ከሚመነጨው ሀብት ገቢ ለመሰብሰብ ረቂቅ አዋጁ አስፈላጊ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ታክስ የሚሰበሰብበት መሰረት መስፋት ስላለበት ረቂቅ አዋጁ ታክስ ለመሰብሰብ ወሳኝ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡
ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ የቋሚ ኮቴውን ሪፖርትና የውሳኔ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡
በሪፖርታቸውም፣ ረቂቅ አዋጁ ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ሀብት ገቢ በመሰብሰብ ለመሰረተ-ልማቶች እና ልዩ ልዩ አገልግሎቶች ለማዋል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው አቶ ደሳለኝ አብራርተዋል፡፡
አዋጁ በሌሎች አፍሪካ ሀገራት ስራ ላይ ከዋለ ከ 30 ዓመታት በላይ እንደሆነው ያወሱት አቶ ደሳለኝ፤ ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ሆኖ ወደ ስራ ሲገባ የሚፈለገውን ገቢ በመሰብሰብ የመሰረተ-ልማት ፍላጎቶችን ለማሟላት ጠቀሜታው ከፍተኛ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡
ይሁን እንጂ፣ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ አንዳንድ የምክር ቤት አባላት ሪፖርቱን እና የውሳኔ ሃሳቡን በመቃዎም አስተያየት እና ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እና የገቢ ምንጭን ያላገናዘበ፣ ለታክስ ከፋዩ ተደራራቢ ጫና የሚፈጥር፣ ቋሚ ኮሚቴው ለታክስ ከፋዩ ሳይሆን ለታክስ አስከፋዩ ውግንና ያሳየበትን የውሳኔ ሀሳብ ማቅረቡን ጠይቀዋል፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ በበኩላቸው፣ ረቂቅ አዋጁ በሕዝቡ ላይ የተጋነነ ጫና እንደማይፈጥር እና ከታክስ የሚገኘው ገቢም ተመልሶ ህዝቡን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ነው ያብራሩት፡፡
በመጨረሻም፣ ምክር ቤቱ ረቂቅ አዋጁን አዋጅ ቁጥር 1365/2017 አድርጎ በአራት ተቃውሞ፣ በአስር ድምጸ-ተዓቅቦ እና በአብላጭ ድምጽ አጽድቆታል።
ምክር ቤቱ ( ዜና ፓርላማ ) ጥር 06፣ 2017 ዓ.ም.፤
🔴 Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
✅ Website & Social Media⌛
✅ Linktree:📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://linktr.ee/alehig
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
📱 Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡
በጉባኤው ላይ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ እንደ ሀገር በሪፎርሙ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች መካከል ገቢ መሰብሰብ አንዱ መሆኑን ገልጸው፣ ኢኮኖሚው ከሚመነጨው ሀብት ገቢ ለመሰብሰብ ረቂቅ አዋጁ አስፈላጊ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ታክስ የሚሰበሰብበት መሰረት መስፋት ስላለበት ረቂቅ አዋጁ ታክስ ለመሰብሰብ ወሳኝ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡
ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ የቋሚ ኮቴውን ሪፖርትና የውሳኔ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡
በሪፖርታቸውም፣ ረቂቅ አዋጁ ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ሀብት ገቢ በመሰብሰብ ለመሰረተ-ልማቶች እና ልዩ ልዩ አገልግሎቶች ለማዋል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው አቶ ደሳለኝ አብራርተዋል፡፡
አዋጁ በሌሎች አፍሪካ ሀገራት ስራ ላይ ከዋለ ከ 30 ዓመታት በላይ እንደሆነው ያወሱት አቶ ደሳለኝ፤ ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ሆኖ ወደ ስራ ሲገባ የሚፈለገውን ገቢ በመሰብሰብ የመሰረተ-ልማት ፍላጎቶችን ለማሟላት ጠቀሜታው ከፍተኛ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡
ይሁን እንጂ፣ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ አንዳንድ የምክር ቤት አባላት ሪፖርቱን እና የውሳኔ ሃሳቡን በመቃዎም አስተያየት እና ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እና የገቢ ምንጭን ያላገናዘበ፣ ለታክስ ከፋዩ ተደራራቢ ጫና የሚፈጥር፣ ቋሚ ኮሚቴው ለታክስ ከፋዩ ሳይሆን ለታክስ አስከፋዩ ውግንና ያሳየበትን የውሳኔ ሀሳብ ማቅረቡን ጠይቀዋል፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ በበኩላቸው፣ ረቂቅ አዋጁ በሕዝቡ ላይ የተጋነነ ጫና እንደማይፈጥር እና ከታክስ የሚገኘው ገቢም ተመልሶ ህዝቡን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ነው ያብራሩት፡፡
በመጨረሻም፣ ምክር ቤቱ ረቂቅ አዋጁን አዋጅ ቁጥር 1365/2017 አድርጎ በአራት ተቃውሞ፣ በአስር ድምጸ-ተዓቅቦ እና በአብላጭ ድምጽ አጽድቆታል።
ምክር ቤቱ ( ዜና ፓርላማ ) ጥር 06፣ 2017 ዓ.ም.፤
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
https://linktr.ee/alehig
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
👍4❤1
" 16.3 ቢሊዮን ብር ሰብስበናል ! " - ICS
" ባለፋት ስድስት ወራት 10 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅደን ከ16.3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰብስበናል። ከ721 ሺህ 623 በላይ ፓስፖርቶችን የማተም ስራም ተሰርቷል። ከታተመው 98 በመቶው ለተገልጋዮች ተሰጥቷል " - ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት (የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር) #EPA
@tikvahethiopia
" ባለፋት ስድስት ወራት 10 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅደን ከ16.3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ሰብስበናል። ከ721 ሺህ 623 በላይ ፓስፖርቶችን የማተም ስራም ተሰርቷል። ከታተመው 98 በመቶው ለተገልጋዮች ተሰጥቷል " - ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት (የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር) #EPA
@tikvahethiopia
😡8👍4
በኢትዮጵያ በተደረጉ ጥናቶች ለታካሚዎች ከሚታዘዙ 100 መድኃኒቶች ውስጥ 48ቱ ከበሽታው ጋር ተያያዥነት የሌላቸው እንደሆኑ ተመላክቷል⚠️ ⚠️ ⚠️ ⚠️ ⚠️
"እስከ መውለጃ ሰዓቴ ድረስ ልጄ በሙሉ ጤንነት ላይ እንደምትገኝ ተነግሮኝ ነበር"
የሕክምና ስህተት ተጎጂ እናት
ሦስተኛ ልጄን ስወልድ ባጋጠመኝ የሕክምና ስህተት እኔ እና ቤተሰቦቼ የሥነ-ልቦና ጫና ደርሶብናል ስትል በሕክምና ስህተት ልጇ የተጎዳችባት እናት ወ/ሮ ሶስና ይርጋ ትናገራለች፡፡
ጤናማ የሆነ የእርግዝና ጊዜ አሳልፋ እንደነበር የምትገልፀው ወ/ሮ ሶስና፤ ልትወልድ 72 ሰዓት ሲቀር በልጇ አንገት ላይ እትብት መጠምጠሙን እና የከፋ ጉዳት እንደማያደርስ ከሕክምና ባለሙያዎች እንደተነገራት ታስረዳለች፡፡
"ከወሊድ በኋላም ነገሮች ልክ መሆናቸው ስለተነገረን ወደ ቤት አመራን" የምትለው ወላጅ እናት፣ ከቀናት በኋላ ግን ልጇ ላይ ለየት ያሉ ባህሪዎችን ማስተዋል መጀመሯን ትገልጻለች፡፡
ይህንንም ተከትሎ ወደ ጤና ተቋም ያመራችው እናት፣ በመውለጃዋ ወቅት ልጇ አንገት ላይ ተጠምጥሞ የነበረው እትብት የልጇ ጭንቅላት ላይ ጉዳት ማድረሱን ከሕክምና ባለሞያዎች እንደተነገራት በመግለጽ የገጠማትን የሕክምና ስህተት ታስረዳለች፡፡
ችግሩ በጊዜው ስላልተነገረኝ እና ልጄ አስፈላጊው የሕክምና እገዛ በወቅቱ ስላልተደረገላት በአዕምሮዋ ላይ በደረሰው ችግር ምክንያት መንቀሳቀስ እና እኩዮቿ የሚያደርጉትን መፈጸም እንዳትችል ሆናለች ስትል ነው ወ/ሮ ሶስና የምትገልጸው።
ልጇን በማሳደግ ሂደት ውስጥ እያሳለፈች ስላለው ከባድ ጊዜ እና የሥነ-ልቦና ጫና በመግለጽ፤ የሕክምና ስህተት በሚፈፅሙ የጤና ባለሙያዎች ላይ አስተማሪ እና ጠንካራ የሕግ እርምጃ እንዲወሰድ ጠይቃለች፡፡
የኢቲቪ አዲስ ቀን ፕሮግራም በ‘የሀገር ጉዳይ’ መሰናዶው የሕክምና ስህተትን እና ተጠያቂነቱን ተመልክቶታል፡፡
በዚህ ጉዳይ ላይ ሀሳባቸውን የሰጡት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ የሆኑት አቶ ጳውሎስ ተሰማ፤ የሕክምና ስህተት በእውቀት ማነስ ወይም በቸልተኝነት ሊፈጠር እንደሚችል ይገልጻሉ፡፡
በኢትዮጵያ ስህተቱን የሚፈፅሙ ባለሙያዎችን ተጠያቂ ለማድረግ የተፈጸመውን ስህተቱን የሚያረጋግጡ ገለልተኛ ተቋማት አለመኖራቸውን ያነሳሉ፡፡
ይህም ጥፋተኞችን ተጠያቂ በማድረግ አስተማሪ እና የማያዳግም እርምጃ እንዳይወሰድ እክል መሆኑን ነው የገለፁት፡፡
የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር አየለ ተሾመ ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የሕክምና ስህተት በቴክኖሎጂ እና የዘመነ የአሰራር ሥርዓትን ባልተገበሩ ሀገራት ላይ ትልቅ ችግር መሆኑን ያነሳሉ።
የሕክምና ባለሙያዎች ለሞያ መርሃቸው የሚገዙ እና ኃላፊነት የሚሰማቸው ሊሆኑ ይገባል የሚሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ባለሙያዎች ብቃታቸውን ከጊዜው ጋር ማሳደግ እንደሚገባቸው ይገልጻሉ።
ከሕክምና ስህተት ተጠያቂነት ጋር ተያይዞ ያሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ከፌደራል ባሻገር በክልሎችም ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባም አስቀምጠዋል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከሕክምና ስህተት ጋር በተያያዘ የጀመረውን ከአገልግሎት ማገድ እስከ ሕጋዊ እርምጃ ያሉ ውሳኔዎችን ከፍትሕ አካላት ጋር በመተባበር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡
በኢትዮጵያ በተደረጉ ጥናቶች ለታካሚዎች ከሚታዘዙ 100 መድኃኒቶች ውስጥ 48ቱ ከበሽታው ጋር ተያያዥነት የሌላቸው እንደሆኑ ተመላክቷል፡፡
በአማካኝ በ1 ሺህ ቀናት ውስጥ 433 የሚሆኑ የሕክምና ስህተቶች እንደሚከሰቱ ተገልጿል፡፡
በሀገሪቱ ከሚደረጉ የቀዶ ጥገናዎች መካከል 22 በመቶ የሚሆኑት የሕክምና ስህተት እንደሚገጥማቸውም ነው የተመላከተው፡፡
ለዚህም ዋና ምክንያቶች የሕክምና ባለሙያዎች እና የታካሚ ቁጥር ያለመመጣጠን የሚፈጥረው ጫና፣ የሕክምና ግብዓቶች ያለመሟላት፣ የሕክምና የአሰራር ሥርዓቶችን ያለመጠበቅ፣ ለሕክምና ባለሙያዎች ወቅታዊ የሆነ ስልጠና ያለመስጠት እና የባለሙያዎች ቸልተኝነት እና መሰል ተግባራት መሆናቸው በዝርዝር ይቀመጣል፡፡
በአፎሚያ ክበበው
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
https://linktr.ee/alehig
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍22❤1👏1
አለሕግAleHig ️
ከጤና ሙያ ጋር የተያያዙ ጥፋቶች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት --------------------------- 1. የሕክምና የሙያ ስህተት / Medical Malprctice / የህክምና የሙያ ስህተት የሚለዉ ፅንሰ ሀሳብ ወጥ የሆነ የሕግ ትርጉም አልተሰጠዉም፡፡ ነገር ግን በጥቅሉ የህክምና ስህተት ማለት አንድን የህክምና ባለሙያ ባለዉ አቅምና ችሎታ የህክምና ሥራዉን በሚያከናዉንበት ጊዜ ለሚሰራዉ ሥራ…
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
❤1
አሽከርካሪዎች በቀን እስከ 140 ብር ድረስ ለመኪና ማቆሚያ እንደሚከፍሉ በጥናት መረጋገጡ ተገለጸ
ሐሙስ ጥር 8 ቀን 2017(አዲስ ማለዳ)በአዲስ አበባ ኮሪደሮች ላይ የሚጠየቀው የመኪና ማቆሚያ ዋጋ የሕብረተሰቡን አቅም ያላገናዘበ እንደሆነ ጥናት ማመላከቱ ተገልጿል፡፡
በዚህም ጥናት በፒያሳ ፣ በቦሌ ፣ በአራት ኪሎ ያሉ አራት የኮሪደር መንገዶችን ላይ ባሉ የመኪና ማቆሚያዎች ላይ ትኩረት የተደረገ ሲሆን በቀን አሽከሪከዎች ከ40 እስከ 140 ብር ድረስ ለመኪና ማቆሚያ ወጪ እንደሚያደርጉ ተመላክቷል።
እንዲሁም አሽከርካሪዎቹ በቀን ለመኪና ማቆሚያ የማያወጡት ብር አቅማቸውን ያላገናዘበ እንደሆነ ተናግረዋል።
አንድ ወር የፈጀው ጥናት በእነዚህ ኮሪደር መንገዶች የእግረኛም ሆነ የመኪና ፍሰቱ ቀልጣፋ መሆኑን ከ400 የጥናቱ ተሳታፊዎች 65 በመቶ የሚሆኑት የገለጹ ቢሆንም የመንገድ የኮሪደር ልማቱ የእግረኛና የመኪና መጨናነቅን ቀንሷል ብሎ ቢያመላክትም ከንግድ ሱቆችና ከመኖሪያ ቤቶች መፍረስ እግረኛንም ሆነ የመኪናን ቁጥር ከመቀነሳቸው ጋር ያያያዘው ነገር የለም ተብሏል፡፡
ጥናቱን ያጠኑት ሻካ አናላይቲክስ ከ አለም አቀፍ የቢዝነስ ልማት ጋር በመተባበር ሲሆን የቢዝነስ ልማቱ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ጳውሎስ አሰፋ " ጥናቱ ያተኮረባቸው ኮሪደሮች ከፒያሳ አራት ኪሎ ፣ ከአራት ኪሎ እንግሊዝ ኤንባሲ ፣ ከአራት ኪሎ ቦሌ ድልድይና ከሜክሲኮ ሳርቤት እንደሆነና አጠቃላይ ጥናቱ አንድ ወር ፈጅቷል" ማለታቸው ተገልጿል፡፡
ሐሙስ ጥር 8 ቀን 2017(አዲስ ማለዳ)በአዲስ አበባ ኮሪደሮች ላይ የሚጠየቀው የመኪና ማቆሚያ ዋጋ የሕብረተሰቡን አቅም ያላገናዘበ እንደሆነ ጥናት ማመላከቱ ተገልጿል፡፡
በዚህም ጥናት በፒያሳ ፣ በቦሌ ፣ በአራት ኪሎ ያሉ አራት የኮሪደር መንገዶችን ላይ ባሉ የመኪና ማቆሚያዎች ላይ ትኩረት የተደረገ ሲሆን በቀን አሽከሪከዎች ከ40 እስከ 140 ብር ድረስ ለመኪና ማቆሚያ ወጪ እንደሚያደርጉ ተመላክቷል።
እንዲሁም አሽከርካሪዎቹ በቀን ለመኪና ማቆሚያ የማያወጡት ብር አቅማቸውን ያላገናዘበ እንደሆነ ተናግረዋል።
አንድ ወር የፈጀው ጥናት በእነዚህ ኮሪደር መንገዶች የእግረኛም ሆነ የመኪና ፍሰቱ ቀልጣፋ መሆኑን ከ400 የጥናቱ ተሳታፊዎች 65 በመቶ የሚሆኑት የገለጹ ቢሆንም የመንገድ የኮሪደር ልማቱ የእግረኛና የመኪና መጨናነቅን ቀንሷል ብሎ ቢያመላክትም ከንግድ ሱቆችና ከመኖሪያ ቤቶች መፍረስ እግረኛንም ሆነ የመኪናን ቁጥር ከመቀነሳቸው ጋር ያያያዘው ነገር የለም ተብሏል፡፡
ጥናቱን ያጠኑት ሻካ አናላይቲክስ ከ አለም አቀፍ የቢዝነስ ልማት ጋር በመተባበር ሲሆን የቢዝነስ ልማቱ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ጳውሎስ አሰፋ " ጥናቱ ያተኮረባቸው ኮሪደሮች ከፒያሳ አራት ኪሎ ፣ ከአራት ኪሎ እንግሊዝ ኤንባሲ ፣ ከአራት ኪሎ ቦሌ ድልድይና ከሜክሲኮ ሳርቤት እንደሆነና አጠቃላይ ጥናቱ አንድ ወር ፈጅቷል" ማለታቸው ተገልጿል፡፡
👍7❤1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጣሪያ ግድግዳ/የንብረት ግብር ብሎ ከከተማዋ ነዋሪ እየሰበበሰበ ያለው ግብር ሕገ ወጥ ነው በሚል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወሰነ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጣሪያ ግድግዳ/የንብረት ግብር ብሎ ከከተማዋ ነዋሪ እየሰበበሰበ ያለው ግብር "ሕገ ወጥ መኾኑን" በመግለጽ እናት ፓርቲ ክስ መመሥረቱን አስታዉሶ ክሱን የተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አስተዳደር ችሎት ዛሬ ጥር 9ቀን 2017 ዓ.ም.ባስቻለው ችሎት የንብረት ግብር ማሻሻያ ጥናት ተብሎ ሚያዝያ 3ቀን 2015 ዓ.ም የወጣውና "ለግብሩ መሰብሰብ መሠረት የሆነው መመሪያ ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም" ተብሎ መመሪያው እንዲሻር በሙሉ ድምጽ ወስኖልኛል ሲል በማህበራዊ ገፁ አስታውቋል::
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
https://linktr.ee/alehig
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍15❤1
በአደራ የቲክቶክ አካውንታችሁን እንድናስተዳድር፣ የምትፈልጉትን ቪዲዮ ብቻ በመልቀቅ በአደራ እንዲቆይ የምትፈልጉ ልታዋሩን ትችላላችሁ።
#Share
#Share
😁9❤3
በጃፓን ሀገር አንድ ለየት ያለ ሕግ አለ እሱም ሜታቦ ሕግ በመባል ይታወቃል፡፡
💥 💥 💥 💥 💥 💥 💥 💥 💥 💥
ይህ ሕግ ወፍራም መሆንን የሚከለክል ሲሆን በዚህ ሕግ መሰረት አንድ ዕድሜው ከ40 እስከ 74 የሆነ ወንድ ጃፓናዊ የወገቡ መጠን ዙሪያ ከ90 ሴንቲ ሜትር መብለጥ እንደሌለበት የተደነገገ ሲሆን በተመሳሳይ መልኩ ለሴቶች ደግሞ ከ 85 ሴንቲ ሜትር በላይ እንዳይሆን ያስገድዳል፡፡
በዚህ መሠረት አንድ ጃፓናዊ የወገብ መጠኑ በሕግ ከተቀመጠው በላይ ከፍ ካለ የውፍረት መቀነሻ እንቅስቃሴዎች እንዲያደርግ ወይም እንድታደርግ በሕግ የሚገደዱ ሲሆን በየዓመቱም የጃፓናውያን የወገባቸውን ልክ ማሳወቅ ግዴታ አለባቸው ሀገሪቱ ይህንን ሕግ ያረቀቀችው የዜጎችን ጤና ለመጠበቅ ስትል እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
(Success Tax professional)
እርስዎ የሚያውቁት አስገራሚ ሕግ ካለ ቢያጋሩን!
Via Comedian Eshetu Melese
🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
✅Website & Social Media⌛
✅Linktree:📱
https://linktr.ee/alehig
📱Facebook:✅
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig
🌐 📱Website: alehig.com
Direct Contact🔈⬇️✉️
📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram: ✉️ @MikiasMelak
Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
ይህ ሕግ ወፍራም መሆንን የሚከለክል ሲሆን በዚህ ሕግ መሰረት አንድ ዕድሜው ከ40 እስከ 74 የሆነ ወንድ ጃፓናዊ የወገቡ መጠን ዙሪያ ከ90 ሴንቲ ሜትር መብለጥ እንደሌለበት የተደነገገ ሲሆን በተመሳሳይ መልኩ ለሴቶች ደግሞ ከ 85 ሴንቲ ሜትር በላይ እንዳይሆን ያስገድዳል፡፡
በዚህ መሠረት አንድ ጃፓናዊ የወገብ መጠኑ በሕግ ከተቀመጠው በላይ ከፍ ካለ የውፍረት መቀነሻ እንቅስቃሴዎች እንዲያደርግ ወይም እንድታደርግ በሕግ የሚገደዱ ሲሆን በየዓመቱም የጃፓናውያን የወገባቸውን ልክ ማሳወቅ ግዴታ አለባቸው ሀገሪቱ ይህንን ሕግ ያረቀቀችው የዜጎችን ጤና ለመጠበቅ ስትል እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
(Success Tax professional)
እርስዎ የሚያውቁት አስገራሚ ሕግ ካለ ቢያጋሩን!
Via Comedian Eshetu Melese
🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
✅Website & Social Media⌛
✅Linktree:📱
https://linktr.ee/alehig
📱Facebook:✅
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig
🌐 📱Website: alehig.com
Direct Contact🔈⬇️✉️
📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram: ✉️ @MikiasMelak
Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
👍28❤7
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ከማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር በተያያዘ የመንደር ውል ህጋዊ የሚሆንባቸው 5/አምስት/ ሁኔታዎች 👉(Abraham Yohanes)
✅ የማንይቀሳቀስ ንብረትን ለማስተላለፍ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል በ ፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካልተደረገ ተቀባይነት የለውም። ነገር ግን ከተወሰኑ የሰበር ችሎት ውሳኔዎች በመነሳት የመንደር ውል ህጋዊ ተብለው የሚቆጠሩበት ሁኔታዎች አሉ። እነዚህ 5 ሁኔታዎች የሚከተሉት ናቸው።
❶ኛ የሽያጭ ውል መኖሩ ከታመነ ወይም ካልተካደ
✅ ገዢ ውል እንዲፈፀምለት ክስ አቅርቦ ከሳሽ መከላከያ መልሱ ላይ በመካከላቸው ውል መኖሩን ካመነ ወይም ካልካደና በሌሎች ነጥቦች ላይ መልስ ከሰጠ ፍርድ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ውሉ በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት አልተደረገም ብሎ ውድቅ ሊያደርገው አይችልም።
❷ኛ በማህበር በመደራጀት የተሰራ ቤት በሽያጭ ማስተላለፍ (ሰ/መ/ቁጥር 36294 ቅፅ 8)
✅ በማህበር በመደራጀት እየተሰራ ያለ ቤት ቤቱ ተጠናቆ ካርታ እስኪወጣለት ድረስ የማህበሩ አባል የሆነ ሰው ይህን ቤት ቢያስተላልፍ ቤት የመስራት መብቱን ወይም እጣውን እንዳስተላለፈ እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረትን እንዳስተላለፈ አይቆጠርም። የማህበሩ አባል በስሙ ካርታና የባለቤትነት ማስረጃ እስካልተሰጠው ድረስ ቤቱ ወይም እየተሰራ ያለው ቤት በማህበሩ አጠቃላይ ይዞታ ስር የሚገኝ በመሆኑ የማህበሩ አባል ለ 3ኛ ወገን ሊያስተላልፍ የሚችለው እጣውን ወይም ጥቅሙን እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለውን መብት አይደለም። እንዲህ አይነት ውሎች የግድ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ሊረጋገጡ አይገባም።
❸ኛ ያልነበረን ቤት ሰርቶ ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል (ሰ/መ/ቁጥር 32222 ቅፅ 7)
✅ ብዙን ግዜ እንዲህ አይነት ውል ከ Real Estate ቤቶች ግንባታ ጋር የተያያ ነው። ምንም እንኳን ውላቸው ላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ቢሉም ዉሉ በሚደረግበት ግዜ ቤቱ ያልነበረ በመሆኑ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት ከአንዱ ወደ ሌላው ተላልፏል ሊባል አይችልም። ያልነበረን ቤት ሰርቶ ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል የግንባታ ውል እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ሊባል የሚችል ባለመሆኑ ውሉ በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት መረጋገጥ አይኖርበትም።
❹ኛ አዋዋይ ፊት ቀርቦ ነገር ግን አስተዳደራዊ ወይም የፕሮቶኮል ጉዳዮች ለተወሰነ ግዜ ሳይፈፀምበት የቆየ የመንደር ውል (የሰ/መ/ቁጥር 36740 ቅጽ 8)
✅ ችሎቱ በዚህ መዝገብ ላይ በሰጠው ውሳኔ መሠረት በግራ ቀኙ መሀከል የተደረገው የመንደር ውል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ ነገር ግን አስተዳደራዊ ወይም የፕሮቶኮል ጉዳዮች የተሟሉት የተወሰነ ግዜ ከቆየ በኋላ ቢሆንም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰው አካል ፊት ያልተደረገ ነው በሚል ውድቅ ሊደረግ አይገባም የሚል ነው።
✅ ችሎቱ በዚህ መዝገብ ላይ እንዳለው ቤቱን የሚመለከቱ እዳና እገዳ ለማጣራትና ክፍያ ለመፈፀም የውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት በውል ላይ ማህተም ሣያሣርፍበትና የፕሮቶኮል ቁጥር ሰጥቶ ሣያረጋግጥበት የተወሰነ ጊዜ ያለፈ ቢሆንም እነዚህ አስተዳደራዊ ጉዳዮች እስኪከናወኑ ድረስ በውል ላይ ማህተም ሣያርፍበት መቆየቱ ወይም የፕሮቶኮል ቁጥር ሣይሰጠው መዘግየቱ ውል እንዳልተደረገ የሚያስቆጥረው ነው ለማለት አያስችልም፡፡
❺ኛ የሊዝ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል (የሰ/መ/ቁጥር 191095 & 225796)
✅ በሊዝ የተገኘ ይዞታ ላይ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት ወይም ተጀምሮ በግማሽ ከመጠናቀቁ በፊት የሊዝ መብት ዘመኑ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በቦተው የመጠቀም መብትን ማስተላለፍ ይቻላል። ነገር ግን የሚተላለፈው በቦታው ላይ ግማሽ ግንባታ ከተከናወነ በኋላ ከሆነ በቦታው ላይ የመጠቀም መብት ብቻ ሳይሆን በቦታው ላይ ከተሰራው ህንፃ ጭምር በመሆኑ የሊዝ መብት ማስተላለፍ የማይንቀሳቀስ ንብረት እንደ ማስተላለፍ ይቆጠራል። ስለዚህ ሁለት ነገር መታየት ይኖርበታል። የመጀመሪያው አንድ ሰው መሬት በሊዝ ወስዶ ምንም አይነት ግንባታ ካልፈፀመበት ወይም ግንባታ ጀምሮ በግማሽ ከማጠናቀቁ በፊት የሊዝ መብቱን በመንደር ውል ማስተላለፍ ይችላል። ሁለተኛው የግንባታው ደረጃ ግማሽና ከዛ በላይ የደረሰ ከሆነ ግን የሚተላለፈው በቦታው ላይ የመጠቀም መብት ብቻ ሳይሆን በቦታው ላይ የተገነባውን የማይንቀሳቀስ ንብረት ጭምር በመሆኑ ውሉ ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ መረጋገጥ ይኖርበታል።
https://t.me/Law_issue
✅ የማንይቀሳቀስ ንብረትን ለማስተላለፍ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል በ ፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካልተደረገ ተቀባይነት የለውም። ነገር ግን ከተወሰኑ የሰበር ችሎት ውሳኔዎች በመነሳት የመንደር ውል ህጋዊ ተብለው የሚቆጠሩበት ሁኔታዎች አሉ። እነዚህ 5 ሁኔታዎች የሚከተሉት ናቸው።
❶ኛ የሽያጭ ውል መኖሩ ከታመነ ወይም ካልተካደ
✅ ገዢ ውል እንዲፈፀምለት ክስ አቅርቦ ከሳሽ መከላከያ መልሱ ላይ በመካከላቸው ውል መኖሩን ካመነ ወይም ካልካደና በሌሎች ነጥቦች ላይ መልስ ከሰጠ ፍርድ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ውሉ በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት አልተደረገም ብሎ ውድቅ ሊያደርገው አይችልም።
❷ኛ በማህበር በመደራጀት የተሰራ ቤት በሽያጭ ማስተላለፍ (ሰ/መ/ቁጥር 36294 ቅፅ 8)
✅ በማህበር በመደራጀት እየተሰራ ያለ ቤት ቤቱ ተጠናቆ ካርታ እስኪወጣለት ድረስ የማህበሩ አባል የሆነ ሰው ይህን ቤት ቢያስተላልፍ ቤት የመስራት መብቱን ወይም እጣውን እንዳስተላለፈ እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረትን እንዳስተላለፈ አይቆጠርም። የማህበሩ አባል በስሙ ካርታና የባለቤትነት ማስረጃ እስካልተሰጠው ድረስ ቤቱ ወይም እየተሰራ ያለው ቤት በማህበሩ አጠቃላይ ይዞታ ስር የሚገኝ በመሆኑ የማህበሩ አባል ለ 3ኛ ወገን ሊያስተላልፍ የሚችለው እጣውን ወይም ጥቅሙን እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለውን መብት አይደለም። እንዲህ አይነት ውሎች የግድ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ሊረጋገጡ አይገባም።
❸ኛ ያልነበረን ቤት ሰርቶ ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል (ሰ/መ/ቁጥር 32222 ቅፅ 7)
✅ ብዙን ግዜ እንዲህ አይነት ውል ከ Real Estate ቤቶች ግንባታ ጋር የተያያ ነው። ምንም እንኳን ውላቸው ላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ቢሉም ዉሉ በሚደረግበት ግዜ ቤቱ ያልነበረ በመሆኑ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት ከአንዱ ወደ ሌላው ተላልፏል ሊባል አይችልም። ያልነበረን ቤት ሰርቶ ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል የግንባታ ውል እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ሊባል የሚችል ባለመሆኑ ውሉ በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት መረጋገጥ አይኖርበትም።
❹ኛ አዋዋይ ፊት ቀርቦ ነገር ግን አስተዳደራዊ ወይም የፕሮቶኮል ጉዳዮች ለተወሰነ ግዜ ሳይፈፀምበት የቆየ የመንደር ውል (የሰ/መ/ቁጥር 36740 ቅጽ 8)
✅ ችሎቱ በዚህ መዝገብ ላይ በሰጠው ውሳኔ መሠረት በግራ ቀኙ መሀከል የተደረገው የመንደር ውል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ ነገር ግን አስተዳደራዊ ወይም የፕሮቶኮል ጉዳዮች የተሟሉት የተወሰነ ግዜ ከቆየ በኋላ ቢሆንም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰው አካል ፊት ያልተደረገ ነው በሚል ውድቅ ሊደረግ አይገባም የሚል ነው።
✅ ችሎቱ በዚህ መዝገብ ላይ እንዳለው ቤቱን የሚመለከቱ እዳና እገዳ ለማጣራትና ክፍያ ለመፈፀም የውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት በውል ላይ ማህተም ሣያሣርፍበትና የፕሮቶኮል ቁጥር ሰጥቶ ሣያረጋግጥበት የተወሰነ ጊዜ ያለፈ ቢሆንም እነዚህ አስተዳደራዊ ጉዳዮች እስኪከናወኑ ድረስ በውል ላይ ማህተም ሣያርፍበት መቆየቱ ወይም የፕሮቶኮል ቁጥር ሣይሰጠው መዘግየቱ ውል እንዳልተደረገ የሚያስቆጥረው ነው ለማለት አያስችልም፡፡
❺ኛ የሊዝ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል (የሰ/መ/ቁጥር 191095 & 225796)
✅ በሊዝ የተገኘ ይዞታ ላይ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት ወይም ተጀምሮ በግማሽ ከመጠናቀቁ በፊት የሊዝ መብት ዘመኑ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በቦተው የመጠቀም መብትን ማስተላለፍ ይቻላል። ነገር ግን የሚተላለፈው በቦታው ላይ ግማሽ ግንባታ ከተከናወነ በኋላ ከሆነ በቦታው ላይ የመጠቀም መብት ብቻ ሳይሆን በቦታው ላይ ከተሰራው ህንፃ ጭምር በመሆኑ የሊዝ መብት ማስተላለፍ የማይንቀሳቀስ ንብረት እንደ ማስተላለፍ ይቆጠራል። ስለዚህ ሁለት ነገር መታየት ይኖርበታል። የመጀመሪያው አንድ ሰው መሬት በሊዝ ወስዶ ምንም አይነት ግንባታ ካልፈፀመበት ወይም ግንባታ ጀምሮ በግማሽ ከማጠናቀቁ በፊት የሊዝ መብቱን በመንደር ውል ማስተላለፍ ይችላል። ሁለተኛው የግንባታው ደረጃ ግማሽና ከዛ በላይ የደረሰ ከሆነ ግን የሚተላለፈው በቦታው ላይ የመጠቀም መብት ብቻ ሳይሆን በቦታው ላይ የተገነባውን የማይንቀሳቀስ ንብረት ጭምር በመሆኑ ውሉ ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ መረጋገጥ ይኖርበታል።
https://t.me/Law_issue
👍22❤5👎2🐳1
15 ሺህ 574 የጋብቻ ምዝገባ💎
3 ሺህ 769 ፍቺ ምዝገባ💎 💎
ተከናውኗል💎
3 ሺህ 769 ፍቺ ምዝገባ
ተከናውኗል
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11😁10