አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል
ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
ባልና ሚስት ልጃቸው እንዲጠራ በሚፈልጉበት ስም ለ3 አመታት በዘለቀ ልዩነት ምክንያት ለፍቺ ያደረሰ ጥል ተጣልተዋል። ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4iJDM1U
አል ዐይን ኒውስ
አዲስ በተወለደ ልጃቸው ስም ላይ ያልተስማሙት ባለትዳሮች ወደ ፍርድ ቤት አቅንተዋል
ጉዳዩን የተመለከተው ፍርድ ቤት ጥንዶቹ የስም ዝርዝሮችን በመስጠት ባለትዳሮቹን አስማምቷል
Kenya allows EAC nationals free entry to work
Friday, December 20, 2024 -
Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of charge.
According to a gazette notice issued on Tuesday by Prime Cabinet Secretary Musalia Mudavadi, who doubles as Foreign Affairs minister, EAC citizens will only need to provide proof of citizenship.
Kenya joins Rwanda as the other EAC partner state that has abolished work permit fees for East African nationals.
Nairobi has also revised the nomad work permit fees, reducing the minimum annual income requirement for applicants from $55,000 to $24,000. This change makes it easier for international workers to live and work remotely from Kenya.
The changes are contained in the Kenya Citizenship and Immigration (Amendment) Regulations, 2024.
Mr Mudavadi told The EastAfrican that Kenya has revised the work permit fees to style itself as a multilateral hub.
“Apart from the UN, the World Bank office in Nairobi is the largest outside Washington, DC. So it’s the hub for the whole continent. Our policy is to leverage these opportunities. That explains one of the classes of work permit in the changes,” he said.
The new Class R permit is meant to harmonise fees for citizens of the EAC “to allow the EAC integration to work better.”
“Uganda and Tanzania have been doing it and have been ahead of us,” Mr Mudavadi said. “Now, we are not charging EAC nationals. We have taken corrective measures on that.”
Free movement of people across Africa: Regions show how it can work
https://www.alehig.com/kenya-allows-eac-nationals-free-entry-to-work/
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Friday, December 20, 2024 -
Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of charge.
According to a gazette notice issued on Tuesday by Prime Cabinet Secretary Musalia Mudavadi, who doubles as Foreign Affairs minister, EAC citizens will only need to provide proof of citizenship.
Kenya joins Rwanda as the other EAC partner state that has abolished work permit fees for East African nationals.
Nairobi has also revised the nomad work permit fees, reducing the minimum annual income requirement for applicants from $55,000 to $24,000. This change makes it easier for international workers to live and work remotely from Kenya.
The changes are contained in the Kenya Citizenship and Immigration (Amendment) Regulations, 2024.
Mr Mudavadi told The EastAfrican that Kenya has revised the work permit fees to style itself as a multilateral hub.
“Apart from the UN, the World Bank office in Nairobi is the largest outside Washington, DC. So it’s the hub for the whole continent. Our policy is to leverage these opportunities. That explains one of the classes of work permit in the changes,” he said.
The new Class R permit is meant to harmonise fees for citizens of the EAC “to allow the EAC integration to work better.”
“Uganda and Tanzania have been doing it and have been ahead of us,” Mr Mudavadi said. “Now, we are not charging EAC nationals. We have taken corrective measures on that.”
Free movement of people across Africa: Regions show how it can work
https://www.alehig.com/kenya-allows-eac-nationals-free-entry-to-work/
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
Kenya Allows EAC Nationals Free Entry To Work - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
Friday, December 20, 2024 -Kenya has introduced a ‘Class R’ work permit, allowing East African Community (EAC) nationals to obtain the document free of
780-2005 .pdf
12.2 MB
ክቡራትና ክቡራን የትርጒም ባለሙያዎችና ድርጅት ባለቤቶች
የፊታችን እሑድ ታኅሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ጥሪ ከተደረገላቸው ከተለያዩ ክልሎ የሚመጡ ተርጓሚዎች በሚገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በተገኙበት የኢትዮጵያ የትርጒም ባለሙያዎች ማኅበር ይመሠረታል። በመሆኑም እርስዎም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት በቦታው በመገኘት የዚህ ታሪካዊ ቀን አንድ አካል እንዲሆኑ እና የመሥራች አባልነት ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። በሩ ለሁሉም በትርጒም ሥራ ላይ ለተሠማሩ ክፍት ነው። በስብሰባው ላይ ያልተገኙ ተርጓሚዎች በዕለቱ በሚወሰኑት ውሳኔዎች እና በሚጸድቀው መተዳደሪያ ደንብ ለመገዛት ይገደዳሉ።
ተደራጅተን መብታችንን እና ሙያችንን እናስከብር!
አስተባባሪ ኮሚቴ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
የፊታችን እሑድ ታኅሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ጥሪ ከተደረገላቸው ከተለያዩ ክልሎ የሚመጡ ተርጓሚዎች በሚገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ በተገኙበት የኢትዮጵያ የትርጒም ባለሙያዎች ማኅበር ይመሠረታል። በመሆኑም እርስዎም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት በቦታው በመገኘት የዚህ ታሪካዊ ቀን አንድ አካል እንዲሆኑ እና የመሥራች አባልነት ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። በሩ ለሁሉም በትርጒም ሥራ ላይ ለተሠማሩ ክፍት ነው። በስብሰባው ላይ ያልተገኙ ተርጓሚዎች በዕለቱ በሚወሰኑት ውሳኔዎች እና በሚጸድቀው መተዳደሪያ ደንብ ለመገዛት ይገደዳሉ።
ተደራጅተን መብታችንን እና ሙያችንን እናስከብር!
አስተባባሪ ኮሚቴ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
አለሕግAleHig ️
በፍርድ ቤት በማስረጃነት ሲቀርቡ ቴምብር ቀረጥ ለሚከፈልባቸው ሰነዶች ተገልጋዮች ክፍያ መፈጸም የሚችሉባቸው የገቢዎች ማዕከላት፡፡ 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ገቢዎች ቢሮ በፍርድ ቤት በማስረጃነት በሚቀርቡ ሠነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ ለማስለጠፍ እና ቀረጥ በተመን ለማስከፈል ባለጉዳዮች ክርክራቸውን በሚያቀርቡበት ምድብ ችሎቶች አቅራቢያ አገልግሎቱን…
በፍርድ ቤት በማስረጃነት ሲቀርቡ ቴምብር ቀረጥ ለሚከፈልባቸው ሰነዶች ተገልጋዮች ክፍያ መፈጸም የሚችሉባቸው የገቢዎች ማዕከላት፡፡
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በአዲስ አበባ ከተማ በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ
በአዲስ አበባ ከተማ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ ሲባል ለቀጣይ 5 ወራት በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ።የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ እንዳስታወቀው፥ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው።
ለዚህም ዘመናዊ ሁለገብ ካዳስተር ግንባታ ስርዓት በመዲናዋ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሥራ መጀመሩን አመልክቷል፡፡አሁን ላይ ከአዲስ አበባ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ውስጥ 54 በመቶ ለሚሆነው የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መሰራቱ ተጠቁሟል።
በተያዘው በጀት ዓመት ለመጨረሻ ጊዜ በ136 ቀጠናዎች የሚገኙ ይዞታዎችን አረጋግጦ ለመመዝገብ እየተሰራ ነው ተብሏል።በዚህ መሠረትም የይዞታ ማረጋገጥ ስራው በተመረጡ ስድስት ክ/ከተሞች በቀጣይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚከናወን ተጠቅሷል።ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራው ሲባልም ምዝባ በሚካሄድባቸው የክ/ከተሞቹ ወረዳዎች እስከ ቀጣየዩ ሚያዝያ ወር መጨረሻ አካባቢ የስምና ንብረት ዝውውር መታገዱ ተገልጿል።
ባለይዞታዎች ከታሕሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንዲያቀርቡም ጥሪ ቀርቧል።ክፍለ ከተሞችም የካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ፣ቦሌ እና ኮልፌ ቀራኒዮ መሆናቸው ተመላክቷል።
ኢትዮ-መረጃ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 ▶️
በአዲስ አበባ ከተማ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ ሲባል ለቀጣይ 5 ወራት በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ።የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ እንዳስታወቀው፥ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው።
ለዚህም ዘመናዊ ሁለገብ ካዳስተር ግንባታ ስርዓት በመዲናዋ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሥራ መጀመሩን አመልክቷል፡፡አሁን ላይ ከአዲስ አበባ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት ውስጥ 54 በመቶ ለሚሆነው የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መሰራቱ ተጠቁሟል።
በተያዘው በጀት ዓመት ለመጨረሻ ጊዜ በ136 ቀጠናዎች የሚገኙ ይዞታዎችን አረጋግጦ ለመመዝገብ እየተሰራ ነው ተብሏል።በዚህ መሠረትም የይዞታ ማረጋገጥ ስራው በተመረጡ ስድስት ክ/ከተሞች በቀጣይ አምስት ወራት ውስጥ እንደሚከናወን ተጠቅሷል።ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራው ሲባልም ምዝባ በሚካሄድባቸው የክ/ከተሞቹ ወረዳዎች እስከ ቀጣየዩ ሚያዝያ ወር መጨረሻ አካባቢ የስምና ንብረት ዝውውር መታገዱ ተገልጿል።
ባለይዞታዎች ከታሕሣሥ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት የይዞታ ይረጋገጥልኝ ማመልከቻ እንዲያቀርቡም ጥሪ ቀርቧል።ክፍለ ከተሞችም የካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ፣ቦሌ እና ኮልፌ ቀራኒዮ መሆናቸው ተመላክቷል።
ኢትዮ-መረጃ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👇👇👇👇👇
ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡
የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡
Via #alainamharic
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 ▶️
ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡
የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡
Via #alainamharic
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ህጋዊነት Legality
የፍትህ ሚኒስቴር ህጋዊነት የህግ ጆርናል የህትመት የፅሁፍ ጥሪ/ Ministry of Justice Higawinet Law Journal Call for Paper/
💬 💬 💬 💬 💬 💬 🎤 🔝
ፍትህ ሚኒስቴር
ፍትህ ሚኒስቴር
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
መግቢያ📤 💬 📥
የፍትህ ሥርዓቱን በማጎልበት ረገድ ሁሉም የመንግስት አካላት እና ህብረተሰቡ የሚጫወቱት ሚና የማይናቅ ቢሆንም በዋነኛነት ግን ፍርድ ቤት፣ ዐቃቤ ህግ እና ፖሊስ በዚህ ረገድ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት በግልፅ እንደተደነገገው የዳኝነት ተግባር ለፍርድ ቤቶች የተሰጠ ስልጣን ሲሆን የአስፈፃሚ አካል የሆኑት የፍትህ ሚኒስቴር እና ፖሊስ ስልጣንና ተግባር የሚመነጨው ህገ መንግስቱን መሰረት አድርገው ከወጡ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ከተደነገጉ አዋጆችና ተቋማቱን ለማቋቋም ከወጡ የማቋቋሚያ አዋጆች ነው፡፡ በዚህም እያንዳንዳቸው የየራሳቸው የሆነ ሥልጣንና ሀላፊነት ተሰጥቷቸዋል፡፡
ሆኖም ብዙውን ጊዜ በተለይም ከወንጀል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት ውስጥ የሶስቱን ተቋማት ማለትም የፖሊስ፣ ፍትህ ሚኒስቴርና ፍርድ ቤቶችን ሚና ካለመለየት የተነሳ የወንጀል ተጎጂዎችም ሆኑ ሌሎች ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን ለማን ማቅረብ እንዳለባቸው አለማወቅ እና ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት የሶስቱንም ተቋማት ሚና ቀላቅሎ የመረዳት ችግሮች ይስተዋላሉ፡፡ ከዚህ በመነሳትም ይህ ፅሁፍ ፍትህ ሚኒስቴር በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ የተሰጡትን ዋና ዋና ስልጣንና ተግባራት በአጭሩ ይዳስሳል፡፡
⬇️ ⬇️ ⬇️ 🔈 🔈 🔈 🔖
የፍህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት የህግ ማዕቀፍ
በሌሎች ህግጋት ለሚኒስቴሩ የተሰጡ ሀላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት በዋናነት የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመደንገግ ከወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀፅ 40 እና በዚሁ አዋጅ የስም ለውጥ ተደርጎበት የፍትህ ሚኒስቴር ከሆነው የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 943/2008 ይመነጫል፡፡ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(2) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር በህግ ጉዳዮች የፌዴራል መንግስት ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ የመስራት ስልጣን ያለው ከመሆኑ በተጨማሪ በወንጀልና ፍትሐብሔር ጉዳዮች፣ በሰብአዊ መብት፣ በህግ ማርቀቅና ማስረፅ እንዲሁም በተለያዩ ህግ ነክ ጉዳዮች ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ዋና ዋናዎቹን እንደሚከተለው እንመለከታቸዋለን፡፡
የወንጀል ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
የወንጀል ህግ በዋነኛነት የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚወጣ ሆኖ እንደ ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችን የያዘ እና ድርጊቶቹ ተፈፅመው በተገኙ ጊዜም የሚያስከትሉትን ቅጣቶች የሚደነግግ ህግ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር የፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ፍትህ ሥርዓቱ የሚፈልገውን ዓላማ እና ግብ ለማሳካት የሚያስችሉ የተለያዩ ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ይህም
• በሌሎች ህጎች ለፖሊስ የተሰጠው ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በፌዴራል ፍርድ ቤት ስልጣን ስር የሚወድቅ የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር የማድረግ፣ የተጀመረ የወንጀል ምርመራ ላይ የክትትል ሪፖርት እንዲቀርብ የማድረግ
• በምርመራ ሂደት ላይ ለመርማሪ ፖሊስ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል የማድረግ
• የወንጀል ምርመራዎች በህግ መሰረት መከናወናቸውን የማረጋገጥ፣ አስፈላጊውን ትእዛዝ የመስጠት
• የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከህግና ከማስረጃ አንፃር መርምሮ ያስከስሳል ወይም አያስከስስም ውሳኔ የመስጠት
• የጥፋተኝነት ድርድር የመወሰን፣ ድርድር የማድረግ፣ አማራጭ የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ የመወሰን እና ተግባራዊነቱን የመከታተል
• የፌዴራል መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዮች ክስ የመመስረት፣ የመከራከር፣ ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ የማንሳት፣ የተነሳ ክስ እንዲቀጥል የማድረግ
• ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች የመፈፀምና መከበራቸውን የመከታተል፣ ካልተፈፀሙ ወይም አፈፃፀማቸው ህግን ያልተከተለ ከሆነ ለፍርድ ቤት በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግ
• በፍርድ ቤት የሚወሰኑ የወንጀል ቅጣቶች በአግባቡ እንዲፈፀሙ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥርዓቶችን የማደራጀት ወይም መደራጀታቸውን የማረጋገጥ
• በፍርድ ቤት የተሰጡ የሞት ቅጣት ውሳኔዎችን ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የማቅረብ እና አፈፃፀሙን የመከታተል ሀፊነቶችን የሚያካትት መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(3) መመልከት ይቻላል፡፡
የሰብአዊ መብትን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(8) መሰረት የሰብአዊ መብቶች ከማክበርና ከማስከበር አንፃር ፍትህ ሚኒስቴር
• በፖሊስ ጣቢያና በማረሚያ ቤት ቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎችን የመጎብኘት፣ አያያዛቸውና ቆየታቸው በህግ መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ፣ ህገ ወጥ ተግባር እንዲታረም ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ
• ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን ወይም የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች አፈፃፀም የመከታተል፣ ለሚነሱ ጉዳዮች እንደ አግባብነታቸው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ምላሽ የመስጠት፣ የስምምነቶቹን ብሔራዊ አፈፃፀም ሪፖርት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የማዘጋጀት
• ነፃ የህግ ድጋፍን አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር
• ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የማዘጋጀት፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት የማስተባበር፣ ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት የማቅረብ
• ነፃ የህግ ድጋፍ አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል እና በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር እንዲሁም
• የሰብአዊ መብት ትምህርት እና የንቃተ ህግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች ትምህርት የመስጠት እና በዘርፉ የተሰማሩ የሚመለከታቸው አካላትን የማስተባበር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(4) መሰረት በፍትሐብሔር ጉዳዮች ረገድ ፍትህ ሚኒስቴር
• በፌዴራል የመንግስት መስሪያ ቤቶች የህዝብ እና የፌዴራል መንግስት መብትና ጥቅም ወኪል ሆኖ የመከራከር፣ የማስከበር፣ እንዲከበሩ የማድረግ፣ የመከታል እና የመቆጣጠር
• ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በግዙፍ የመንግስት ፕሮጀክቶች የውል ዝግጅት እና ድርድር የማድረግ፣ የህዝብና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ጥቅም ይጎዳል ብሎ ሲያምን በሌሎች ጉዳዮች የውል ዝግጅትና ድርድር የማድረግ ወይም የሚመለከታቸውን አካላት የማማከር
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤትን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የመመስረት፣ በከሰሱበት ወይም በተከሰሱበት የፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ክርክር የማድረግ፣ በክርክር አመራር ላይ ለመስሪያ ቤቶች አቅጣጫ የመስጠትና በህግ መሰረት ፍርድን የማስፈፀም
መግቢያ
የፍትህ ሥርዓቱን በማጎልበት ረገድ ሁሉም የመንግስት አካላት እና ህብረተሰቡ የሚጫወቱት ሚና የማይናቅ ቢሆንም በዋነኛነት ግን ፍርድ ቤት፣ ዐቃቤ ህግ እና ፖሊስ በዚህ ረገድ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት በግልፅ እንደተደነገገው የዳኝነት ተግባር ለፍርድ ቤቶች የተሰጠ ስልጣን ሲሆን የአስፈፃሚ አካል የሆኑት የፍትህ ሚኒስቴር እና ፖሊስ ስልጣንና ተግባር የሚመነጨው ህገ መንግስቱን መሰረት አድርገው ከወጡ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ከተደነገጉ አዋጆችና ተቋማቱን ለማቋቋም ከወጡ የማቋቋሚያ አዋጆች ነው፡፡ በዚህም እያንዳንዳቸው የየራሳቸው የሆነ ሥልጣንና ሀላፊነት ተሰጥቷቸዋል፡፡
ሆኖም ብዙውን ጊዜ በተለይም ከወንጀል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት ውስጥ የሶስቱን ተቋማት ማለትም የፖሊስ፣ ፍትህ ሚኒስቴርና ፍርድ ቤቶችን ሚና ካለመለየት የተነሳ የወንጀል ተጎጂዎችም ሆኑ ሌሎች ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን ለማን ማቅረብ እንዳለባቸው አለማወቅ እና ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት የሶስቱንም ተቋማት ሚና ቀላቅሎ የመረዳት ችግሮች ይስተዋላሉ፡፡ ከዚህ በመነሳትም ይህ ፅሁፍ ፍትህ ሚኒስቴር በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ የተሰጡትን ዋና ዋና ስልጣንና ተግባራት በአጭሩ ይዳስሳል፡፡
የፍህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት የህግ ማዕቀፍ
በሌሎች ህግጋት ለሚኒስቴሩ የተሰጡ ሀላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት በዋናነት የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመደንገግ ከወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀፅ 40 እና በዚሁ አዋጅ የስም ለውጥ ተደርጎበት የፍትህ ሚኒስቴር ከሆነው የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 943/2008 ይመነጫል፡፡ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(2) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር በህግ ጉዳዮች የፌዴራል መንግስት ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ የመስራት ስልጣን ያለው ከመሆኑ በተጨማሪ በወንጀልና ፍትሐብሔር ጉዳዮች፣ በሰብአዊ መብት፣ በህግ ማርቀቅና ማስረፅ እንዲሁም በተለያዩ ህግ ነክ ጉዳዮች ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ዋና ዋናዎቹን እንደሚከተለው እንመለከታቸዋለን፡፡
የወንጀል ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
የወንጀል ህግ በዋነኛነት የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚወጣ ሆኖ እንደ ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችን የያዘ እና ድርጊቶቹ ተፈፅመው በተገኙ ጊዜም የሚያስከትሉትን ቅጣቶች የሚደነግግ ህግ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር የፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ፍትህ ሥርዓቱ የሚፈልገውን ዓላማ እና ግብ ለማሳካት የሚያስችሉ የተለያዩ ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ይህም
• በሌሎች ህጎች ለፖሊስ የተሰጠው ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በፌዴራል ፍርድ ቤት ስልጣን ስር የሚወድቅ የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር የማድረግ፣ የተጀመረ የወንጀል ምርመራ ላይ የክትትል ሪፖርት እንዲቀርብ የማድረግ
• በምርመራ ሂደት ላይ ለመርማሪ ፖሊስ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል የማድረግ
• የወንጀል ምርመራዎች በህግ መሰረት መከናወናቸውን የማረጋገጥ፣ አስፈላጊውን ትእዛዝ የመስጠት
• የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከህግና ከማስረጃ አንፃር መርምሮ ያስከስሳል ወይም አያስከስስም ውሳኔ የመስጠት
• የጥፋተኝነት ድርድር የመወሰን፣ ድርድር የማድረግ፣ አማራጭ የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ የመወሰን እና ተግባራዊነቱን የመከታተል
• የፌዴራል መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዮች ክስ የመመስረት፣ የመከራከር፣ ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ የማንሳት፣ የተነሳ ክስ እንዲቀጥል የማድረግ
• ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች የመፈፀምና መከበራቸውን የመከታተል፣ ካልተፈፀሙ ወይም አፈፃፀማቸው ህግን ያልተከተለ ከሆነ ለፍርድ ቤት በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግ
• በፍርድ ቤት የሚወሰኑ የወንጀል ቅጣቶች በአግባቡ እንዲፈፀሙ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥርዓቶችን የማደራጀት ወይም መደራጀታቸውን የማረጋገጥ
• በፍርድ ቤት የተሰጡ የሞት ቅጣት ውሳኔዎችን ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የማቅረብ እና አፈፃፀሙን የመከታተል ሀፊነቶችን የሚያካትት መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(3) መመልከት ይቻላል፡፡
የሰብአዊ መብትን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(8) መሰረት የሰብአዊ መብቶች ከማክበርና ከማስከበር አንፃር ፍትህ ሚኒስቴር
• በፖሊስ ጣቢያና በማረሚያ ቤት ቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎችን የመጎብኘት፣ አያያዛቸውና ቆየታቸው በህግ መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ፣ ህገ ወጥ ተግባር እንዲታረም ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ
• ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን ወይም የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች አፈፃፀም የመከታተል፣ ለሚነሱ ጉዳዮች እንደ አግባብነታቸው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ምላሽ የመስጠት፣ የስምምነቶቹን ብሔራዊ አፈፃፀም ሪፖርት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የማዘጋጀት
• ነፃ የህግ ድጋፍን አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር
• ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የማዘጋጀት፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት የማስተባበር፣ ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት የማቅረብ
• ነፃ የህግ ድጋፍ አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል እና በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር እንዲሁም
• የሰብአዊ መብት ትምህርት እና የንቃተ ህግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች ትምህርት የመስጠት እና በዘርፉ የተሰማሩ የሚመለከታቸው አካላትን የማስተባበር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(4) መሰረት በፍትሐብሔር ጉዳዮች ረገድ ፍትህ ሚኒስቴር
• በፌዴራል የመንግስት መስሪያ ቤቶች የህዝብ እና የፌዴራል መንግስት መብትና ጥቅም ወኪል ሆኖ የመከራከር፣ የማስከበር፣ እንዲከበሩ የማድረግ፣ የመከታል እና የመቆጣጠር
• ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በግዙፍ የመንግስት ፕሮጀክቶች የውል ዝግጅት እና ድርድር የማድረግ፣ የህዝብና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ጥቅም ይጎዳል ብሎ ሲያምን በሌሎች ጉዳዮች የውል ዝግጅትና ድርድር የማድረግ ወይም የሚመለከታቸውን አካላት የማማከር
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤትን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የመመስረት፣ በከሰሱበት ወይም በተከሰሱበት የፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ክርክር የማድረግ፣ በክርክር አመራር ላይ ለመስሪያ ቤቶች አቅጣጫ የመስጠትና በህግ መሰረት ፍርድን የማስፈፀም
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች እርስ በርሳቸው ያልተግባቡባቸው የፍትሐብሔር ጉዳዮች በፍርድ ቤት ወይም ከፍርድ ቤት ውጭ ባለ አማራጭ የክርክር መፍቻ መንገድ እንዲወሰን ውሳኔ የመስጠት፣ በውሳኔው መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ
• በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ ለመመስረት የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ዜጎች በተለይም ሴቶችን፣ ህፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ወክሎ የመከራከር
• የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ ተበዳዮች እንዲካሱ፣ መልሰው እንዲቋቋሙ እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የማቅረብ ወይም የመደራደር
• የኢፌዲሪ መንግስት በአለም አቀፍ የዳኝነትና ከፊል ዳኝነት አካላት በሚከስበት ወይም በሚከሰስበት ጉዳይ መንግስትን በመወከል እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ክርክር የማድረግ፣ ድርድር የማካሄድ እና ውሳኔውንም የማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ማርቀቅ እና ማጠቃለል ሥራን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
ከህግ ማርቀቅ አንፃር ሚኒስቴር መ/ቤቱ
• በፌዴራል መንግስት የሚወጡ ህጎችን የህግ ረቂቅ ዝግጅት መሥራት፣ የመንግስት አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከህገ መንግስቱና ከፌዴራል ህጎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ማረጋገጥ፣ ለሚመለከታቸው ክፍሎችም አስተያየት ማቅረብ፣ በክልሎች ጥያቄ ሲቀርብለት የህግ ረቂቆችን በማዘጋጀት መርዳት
• የህግ ማሻሻያ ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽንና የፌዴራል ህጎችን የማሰባሰብና ማጠቃለል ሥራ መሥራት፣ የክልል ህጎችን ማሰባሰብ እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ማድረግ
• ኢትዮጵያ የምትፈርመው ወይም የምትቀበለው ዓለም አቀፍ ስምምነት ህገ መንግስቱን እና የአገሪቱን ሌሎች ሕግጋት ያገናዘበና ከብሔራዊ ጥቅም አንፃር ተቀባይነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ ሀላፊነት እንዳለበት የአዋጁ አንቀፅ 6(5) ተደንግጓል፡፡
• በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 6(6) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል መንግስቱ ህጎች ተግባራዊ መደረጋቸውን እና አተገባበራቸውም ወጥነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ እና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ሥራቸውን በህግ መሰረት ማከናወናቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ጥናትና ስልጠናን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀፅ 6(9) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር
• አሰራሩን ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግ ጥናትና ምርምር የማድረግ
• የወንጀል ፍትህ መረጃዎችን ለማሰባሰብ፣ ለማደራጀት፣ ለመተንተን እና ለማሰራጨት የሚያስችል ሥርአት የመዘርጋትና የማስፈፀም
• ዐቃያነ ህግ ስለ ሥራቸው ያላቸውን አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት በተከታታይ እና በየደረጃው ለማሳደግ ስልጠና የመስጠት ወይም ስልጠና እና ትምህርት እንዲሰጣቸው የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በተጨማሪ
• በአዋጁ አንቀፅ 6(7) መሰረት ለፌደራል መንግስት ባለስልጠናት፣ ሹመኞች፣ ተመራጮች፣ ሰራተኞች እና ለግሉ ዘርፍ ተሳታፊዎች እንደአስፈላጊነቱ የህግ ስልጠና የመስጠትና እንዲሰጥ የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
ሌሎች ሀላፊነቶች
ሌላው በአዋጁ አንቀፅ 6(11) መሰረት በፌደራል ፍርድ ቤት ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ለሚሰጡ ጠበቆች በህግ መሰረት ፈቃድ መስጠት፣ ማደስ፣ ማገድ፣ መሰረዝ፣ ጠበቆችንና የጥብቅና አገልግሎትን ማስተዳደርና መቆጣጠር እንዲሁም በአዋጁ አንቀፅ 6(12) መሰረት በሌሎች ህጎች ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠው ሀላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳይ አለም አቀፍ ግንኙነቶችነና ትብብሮች ማድረግ በአዋጁ ለፍትህ ሚኒስቴር የተሰጡት ተግባራት ናቸው፡፡
በተጨማሪም ከላይ ከተጠቀሱት ስልጣንና ተግባራት በተጨማሪ የኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር በተለያየ ወቅቶች በወጡ ሌሎች ህጎች ለምሳሌ በንግድ ህግ፣ በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ፣ በፌደራል ጥብቅና አገለግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ፣ በፌደራል አስተዳደር ሥነ ሥርአት አዋጅ እና መሰል ሌሎች ህጎች የተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች ያሉት መሆኑን ከህግጋቱ መረዳት ይቻላል፡፡
ማጠቃለያ
ከላይ በዝርዝር እንደተገለፀው ፍትህ ሚኒስቴር በተለምዶ በብዙሀን ዘንድ ከሚታወቅበት የወንጀል ጉዳዮችን መከታተል በተጨማሪ የመንግስትን የፍትሐብሔር ጥቅሞች ከማስጠበቅ፣ ከሰብአዊ መብቶችን ከማክበርና ከማስከበር፣ ህጎችን ከማርቀቅ፣ የህጎችን በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲሰርፁ ከማድረግ እና ተፈጻሚነታቸውንም ከመከታተል አንቀፃር ዘርፈ ብዙ ሀላፊነቶች የተጣሉበት ተቋም ነው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስለጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
ፍትህ ሚኒስቴር
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
• በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ ለመመስረት የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ዜጎች በተለይም ሴቶችን፣ ህፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ወክሎ የመከራከር
• የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ ተበዳዮች እንዲካሱ፣ መልሰው እንዲቋቋሙ እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የማቅረብ ወይም የመደራደር
• የኢፌዲሪ መንግስት በአለም አቀፍ የዳኝነትና ከፊል ዳኝነት አካላት በሚከስበት ወይም በሚከሰስበት ጉዳይ መንግስትን በመወከል እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ክርክር የማድረግ፣ ድርድር የማካሄድ እና ውሳኔውንም የማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ማርቀቅ እና ማጠቃለል ሥራን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
ከህግ ማርቀቅ አንፃር ሚኒስቴር መ/ቤቱ
• በፌዴራል መንግስት የሚወጡ ህጎችን የህግ ረቂቅ ዝግጅት መሥራት፣ የመንግስት አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከህገ መንግስቱና ከፌዴራል ህጎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ማረጋገጥ፣ ለሚመለከታቸው ክፍሎችም አስተያየት ማቅረብ፣ በክልሎች ጥያቄ ሲቀርብለት የህግ ረቂቆችን በማዘጋጀት መርዳት
• የህግ ማሻሻያ ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽንና የፌዴራል ህጎችን የማሰባሰብና ማጠቃለል ሥራ መሥራት፣ የክልል ህጎችን ማሰባሰብ እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ማድረግ
• ኢትዮጵያ የምትፈርመው ወይም የምትቀበለው ዓለም አቀፍ ስምምነት ህገ መንግስቱን እና የአገሪቱን ሌሎች ሕግጋት ያገናዘበና ከብሔራዊ ጥቅም አንፃር ተቀባይነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ ሀላፊነት እንዳለበት የአዋጁ አንቀፅ 6(5) ተደንግጓል፡፡
• በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 6(6) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል መንግስቱ ህጎች ተግባራዊ መደረጋቸውን እና አተገባበራቸውም ወጥነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ እና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ሥራቸውን በህግ መሰረት ማከናወናቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ጥናትና ስልጠናን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀፅ 6(9) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር
• አሰራሩን ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግ ጥናትና ምርምር የማድረግ
• የወንጀል ፍትህ መረጃዎችን ለማሰባሰብ፣ ለማደራጀት፣ ለመተንተን እና ለማሰራጨት የሚያስችል ሥርአት የመዘርጋትና የማስፈፀም
• ዐቃያነ ህግ ስለ ሥራቸው ያላቸውን አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት በተከታታይ እና በየደረጃው ለማሳደግ ስልጠና የመስጠት ወይም ስልጠና እና ትምህርት እንዲሰጣቸው የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በተጨማሪ
• በአዋጁ አንቀፅ 6(7) መሰረት ለፌደራል መንግስት ባለስልጠናት፣ ሹመኞች፣ ተመራጮች፣ ሰራተኞች እና ለግሉ ዘርፍ ተሳታፊዎች እንደአስፈላጊነቱ የህግ ስልጠና የመስጠትና እንዲሰጥ የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
ሌሎች ሀላፊነቶች
ሌላው በአዋጁ አንቀፅ 6(11) መሰረት በፌደራል ፍርድ ቤት ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ለሚሰጡ ጠበቆች በህግ መሰረት ፈቃድ መስጠት፣ ማደስ፣ ማገድ፣ መሰረዝ፣ ጠበቆችንና የጥብቅና አገልግሎትን ማስተዳደርና መቆጣጠር እንዲሁም በአዋጁ አንቀፅ 6(12) መሰረት በሌሎች ህጎች ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠው ሀላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳይ አለም አቀፍ ግንኙነቶችነና ትብብሮች ማድረግ በአዋጁ ለፍትህ ሚኒስቴር የተሰጡት ተግባራት ናቸው፡፡
በተጨማሪም ከላይ ከተጠቀሱት ስልጣንና ተግባራት በተጨማሪ የኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር በተለያየ ወቅቶች በወጡ ሌሎች ህጎች ለምሳሌ በንግድ ህግ፣ በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ፣ በፌደራል ጥብቅና አገለግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ፣ በፌደራል አስተዳደር ሥነ ሥርአት አዋጅ እና መሰል ሌሎች ህጎች የተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች ያሉት መሆኑን ከህግጋቱ መረዳት ይቻላል፡፡
ማጠቃለያ
ከላይ በዝርዝር እንደተገለፀው ፍትህ ሚኒስቴር በተለምዶ በብዙሀን ዘንድ ከሚታወቅበት የወንጀል ጉዳዮችን መከታተል በተጨማሪ የመንግስትን የፍትሐብሔር ጥቅሞች ከማስጠበቅ፣ ከሰብአዊ መብቶችን ከማክበርና ከማስከበር፣ ህጎችን ከማርቀቅ፣ የህጎችን በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲሰርፁ ከማድረግ እና ተፈጻሚነታቸውንም ከመከታተል አንቀፃር ዘርፈ ብዙ ሀላፊነቶች የተጣሉበት ተቋም ነው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስለጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
ፍትህ ሚኒስቴር
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..