አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ለሚከተሉት ጥያዎች ትክክለኛውን መልስ ይመረጡ።
1. የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የመዳኘት ስልጣን የሌለው በየትኛው ላይ ነው?
Anonymous Poll
15%
ሀ. በአሠሪ እና ሠራተኛ ጉዳይ
69%
ለ. በታክስ ጉዳይ ነው
9%
ሒ ውርስ ማጣራትን የሚመለከት ጉዳይ ነው
7%
መ. በፍቺ ጉዳይ ነው
በኢትዮጵያ የታክስ ሥርዓት ውስጥ በአብዛኛው የታክስ ምጣኔን የሚወስነው የትኛው የመንግሥት አካል ነው?
Anonymous Poll
5%
ሀ. ፍርድ ቤት
20%
ለ አስፈጻሚው እካል
26%
ሐ. የገንዘብ ሚኒስቴር
25%
መ. ሕግ አውጭው
24%
ሠ. ግብር ስብሳቢዉ እካል
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምጽ ጸደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል፡፡

በምክር ቤቱ፤ ቋሚ ኮሚቴው የብሄራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅ በተመለከተ ሪፖርት ካቀረበ በኋላ የውሳኔ ሀሳቡን መርምር ረቂቁን አጽድቋል፡፡

በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1359 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸደቋል፡፡

ታኀሣሥ 8 ቀን 2017 ዓ.ም
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያ -1.pdf
680.3 KB
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመን በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡

በዚህም ረቂቁ አዋጅ ቁጥር 1360 /2017 በመሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
ዶሮ በመስረቅ የሞት ፍት የተፈረደበት ናይጄሪያዊ ምህረት እንዲደረግለት ዘመቻ ተጀምሯል

ከ10 አመት በፊት ከፖሊስ መኖርያ ቤት ውስጥ እንቁላል እና ዶሮ በመስረቅ ክስ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት ነበር።
https://bit.ly/3BxCiqM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM