#ኢትዮጵያ
የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ፤ " ምንጩ ያልታወቀ ንብረት ስለማስመለስ " ምን ይላል ?
➡️ #ማንኛውም_ሰው በቀጥታ ሆነ #በተዘዋዋሪ ያለው ንብረት ወይም የኑሮ ደረጃው አሁን ላይ ባለበት ወይም አስቀድሞ በነበረበት ስራ ወይም በሌላ መንገድ ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ህጋዊ ገቢ የማይመጣጠን እንደሆነ እና የንብረቱን ወይም የኑሮ ደረጃውን ምንጭ በተመለከተ ምክንያታዊ የሆነ የወንጀል ጥርጣሬ በኖረ ጊዜ የዚህ አይነቱ የኑሮ ደረጃ ወይም ያለው ንብረት እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ለፍርድ ቤት ካላስረዳ በስተቀር ንብረቱ #ይወረሳል።
➡️ ህጋዊ ገቢ እንዳለው የሚያስረዳ የተመዘገበበት ስርዓት የሌለው ወይም ገቢው እነስተኛ በመሆኑ #ከግብር_ነጻ የሆነ ሰው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያለው ንብረት ወይም የኑሮ ደረጃው ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ህጋዊ ገቢ የማይመጣጠን እንደሆነ የዚህ አይነቱ የኑሮ ደረጃ ወይም ያለው ንብረት እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ለፍርድ ቤት ካላስረዳ በስተቀር ንብረቱ ይወረሳል፡፡
➡️ " በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ያፈራው ንብረት " ማለት ፦
° በራሱ ስም የሚገኝ ንብረት፣
° በራሱ ስም ባይሆንም ለራሱ ጥቅም ሲያዝበት ወይም ሲቆጣጠረው የነበረው ንብረት ፣
° የተጠቀመው ወይም ደግሞ ያስወገደው ንብረት፣
° በሽያጭ ፣ በስጦታ ወይም በማንኛውም ሁኔታ #ያስተላለፈውን ንብረት ይጨምራል፡፡
➡️ ዐቃቤ ሕግ " #ምንጩ_ያልታወቀ_ነው " ብሎ የጠረጠረውን ማንኛውንም ንብረት ዝርዝር እና የተገኘበትን አግባብ የሚያሳይ መግለጫ እንዲያቀርብ በፅሁፍ ጥያቄ የቀረበለት ማንኛውም ሰው ጥያቄው በደረሰው በ1 ወር ጊዜ ውስጥ ለዐቃቤ ህግ ዝርዝር ማስረጃዎችን በማያያዝ በፅሁፍ ማቅረብ ይኖርበታል።
➡️ የንብረቱን ምንጭ እንዲያስረዳ የተጠየቀው ሰው የንብረቱን ምንጭ ለማስረዳት የሚያቀርበው ማስረጃ ሀጋዊ መሆን አለበት።
ተጨማሪ ....
☑️ አንድ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ አውጥቶ የሚሰራ ነጋዴ ወይም ድርጅት ሕጋዊ ገቢው ተብሎ የሚገመተው ለተገቢው ባለስልጣን በወሩ ወይም በአመቱ ከንግዱ ያገኘሁት ብሎ ያሳወቀው የገቢ መጠን ሲሆን ወይም ተገቢው ታክስ የተከፈለባቸው ገቢዎች ሆነው ሲገኙና የታክስ ደረሰኝ ሲቀርብ ሲሆን ከዚህ ውጪ ህጋዊ ታክስ ያልተከፈለባቸው ገቢዎች ከህጋዊ ገቢ ውጪ ያፈራው ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ተብሎ ሊወሰን ይችላል።
☑️ ምንጩን ሲያስረዳ " ከውጪ የተላከለኝ ገንዘብ ነው " የሚል ማንኛውም ግለሰብ ገንዘቡ በሕጋዊ መንገድ #በባንክ_ሥርዓት ውስጥ ያለፉ ግብይቶች ወይም ክፍያዎች ስለመሆናቸው በተገቢው የባንክ ደረሰኝ አስደግፎ ማቅረብ የሚገባው ሲሆን ከዚህ ውጪ ያለው ግን እንደ ምንጩ ያልታወቀ ገቢ ተደርጎ ይቆጠራል።
በረቂቅ አዋጁ ላይ #ምንጩ_ያልታወቀ_ንብረት ክስ የሚቀርብበት ጊዜ እና የገንዘብ መጠን ተደንግጓል፡፡
በዚህም አዋጁ ወደኋላ 10 ዓመታት ተመልሶ የሚሠራ ሲሆን ይህንንም ለመክሰስ የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ገደብ ተቀምጧል፡፡
ይህ የገንዘብ ገደብ የተቀመጠበት ዋነኛው ምክንያት በአሁኑ ወቅት ላይ በሀገሪቱ ያለውን የሰው ሃይል ፣ የመክሰስ አቅም እና የፋይናንስ አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት አነስተኛ የሃብት መጠን ያላቸውን ግለሰቦች በመተው ከፍተኛ ንብረት ያላቸውን ተጠያቂ ለማድረግ እንደሆነ ተብራርቷል።
ከዚህ በተጨማሪ ሕጉ ወደኋላ (10 ዓመታት) ተመልሶ እንደመስራቱ በሀገሪቱ #ኢኮኖሚ ፣ #ማሕበራዊ እና #የፋይናንስ_ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የሆነ ተጽዕኖ ያደርሳሉ ተብሎ የሚገመቱትን ግለሰቦችና ሕጋዊ ሰውነት ያላቸው ድርጅቶችን ተጠያቂ ማድረግ የተሻለ አማራጭ ሆኖ በመገኘቱ እንደሆነ ተብራርቷል።
አዋጁ ሥራ ላይ ከዋለ በኋላ ምንጩ ያልታወቀ ንብረት ተጠያቂነት ያለምንም የገንዘብ መጠን ተፈጻሚ ይደረጋል።
ስለ ረቂቅ አዋጁ አጭር ማብራሪያ ⬇️
https://t.me/tikvahethiopia/88313
ረቂቅ አዋጁ⬇️
https://t.me/tikvahethiopia/88314
@tikvahethiopia
የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ፤ " ምንጩ ያልታወቀ ንብረት ስለማስመለስ " ምን ይላል ?
➡️ #ማንኛውም_ሰው በቀጥታ ሆነ #በተዘዋዋሪ ያለው ንብረት ወይም የኑሮ ደረጃው አሁን ላይ ባለበት ወይም አስቀድሞ በነበረበት ስራ ወይም በሌላ መንገድ ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ህጋዊ ገቢ የማይመጣጠን እንደሆነ እና የንብረቱን ወይም የኑሮ ደረጃውን ምንጭ በተመለከተ ምክንያታዊ የሆነ የወንጀል ጥርጣሬ በኖረ ጊዜ የዚህ አይነቱ የኑሮ ደረጃ ወይም ያለው ንብረት እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ለፍርድ ቤት ካላስረዳ በስተቀር ንብረቱ #ይወረሳል።
➡️ ህጋዊ ገቢ እንዳለው የሚያስረዳ የተመዘገበበት ስርዓት የሌለው ወይም ገቢው እነስተኛ በመሆኑ #ከግብር_ነጻ የሆነ ሰው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያለው ንብረት ወይም የኑሮ ደረጃው ከሚያገኘው ወይም ሲያገኝ ከነበረው ህጋዊ ገቢ የማይመጣጠን እንደሆነ የዚህ አይነቱ የኑሮ ደረጃ ወይም ያለው ንብረት እንዴት ሊኖረው እንደቻለ ለፍርድ ቤት ካላስረዳ በስተቀር ንብረቱ ይወረሳል፡፡
➡️ " በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ያፈራው ንብረት " ማለት ፦
° በራሱ ስም የሚገኝ ንብረት፣
° በራሱ ስም ባይሆንም ለራሱ ጥቅም ሲያዝበት ወይም ሲቆጣጠረው የነበረው ንብረት ፣
° የተጠቀመው ወይም ደግሞ ያስወገደው ንብረት፣
° በሽያጭ ፣ በስጦታ ወይም በማንኛውም ሁኔታ #ያስተላለፈውን ንብረት ይጨምራል፡፡
➡️ ዐቃቤ ሕግ " #ምንጩ_ያልታወቀ_ነው " ብሎ የጠረጠረውን ማንኛውንም ንብረት ዝርዝር እና የተገኘበትን አግባብ የሚያሳይ መግለጫ እንዲያቀርብ በፅሁፍ ጥያቄ የቀረበለት ማንኛውም ሰው ጥያቄው በደረሰው በ1 ወር ጊዜ ውስጥ ለዐቃቤ ህግ ዝርዝር ማስረጃዎችን በማያያዝ በፅሁፍ ማቅረብ ይኖርበታል።
➡️ የንብረቱን ምንጭ እንዲያስረዳ የተጠየቀው ሰው የንብረቱን ምንጭ ለማስረዳት የሚያቀርበው ማስረጃ ሀጋዊ መሆን አለበት።
ተጨማሪ ....
☑️ አንድ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ አውጥቶ የሚሰራ ነጋዴ ወይም ድርጅት ሕጋዊ ገቢው ተብሎ የሚገመተው ለተገቢው ባለስልጣን በወሩ ወይም በአመቱ ከንግዱ ያገኘሁት ብሎ ያሳወቀው የገቢ መጠን ሲሆን ወይም ተገቢው ታክስ የተከፈለባቸው ገቢዎች ሆነው ሲገኙና የታክስ ደረሰኝ ሲቀርብ ሲሆን ከዚህ ውጪ ህጋዊ ታክስ ያልተከፈለባቸው ገቢዎች ከህጋዊ ገቢ ውጪ ያፈራው ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ተብሎ ሊወሰን ይችላል።
☑️ ምንጩን ሲያስረዳ " ከውጪ የተላከለኝ ገንዘብ ነው " የሚል ማንኛውም ግለሰብ ገንዘቡ በሕጋዊ መንገድ #በባንክ_ሥርዓት ውስጥ ያለፉ ግብይቶች ወይም ክፍያዎች ስለመሆናቸው በተገቢው የባንክ ደረሰኝ አስደግፎ ማቅረብ የሚገባው ሲሆን ከዚህ ውጪ ያለው ግን እንደ ምንጩ ያልታወቀ ገቢ ተደርጎ ይቆጠራል።
በረቂቅ አዋጁ ላይ #ምንጩ_ያልታወቀ_ንብረት ክስ የሚቀርብበት ጊዜ እና የገንዘብ መጠን ተደንግጓል፡፡
በዚህም አዋጁ ወደኋላ 10 ዓመታት ተመልሶ የሚሠራ ሲሆን ይህንንም ለመክሰስ የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ገደብ ተቀምጧል፡፡
ይህ የገንዘብ ገደብ የተቀመጠበት ዋነኛው ምክንያት በአሁኑ ወቅት ላይ በሀገሪቱ ያለውን የሰው ሃይል ፣ የመክሰስ አቅም እና የፋይናንስ አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት አነስተኛ የሃብት መጠን ያላቸውን ግለሰቦች በመተው ከፍተኛ ንብረት ያላቸውን ተጠያቂ ለማድረግ እንደሆነ ተብራርቷል።
ከዚህ በተጨማሪ ሕጉ ወደኋላ (10 ዓመታት) ተመልሶ እንደመስራቱ በሀገሪቱ #ኢኮኖሚ ፣ #ማሕበራዊ እና #የፋይናንስ_ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የሆነ ተጽዕኖ ያደርሳሉ ተብሎ የሚገመቱትን ግለሰቦችና ሕጋዊ ሰውነት ያላቸው ድርጅቶችን ተጠያቂ ማድረግ የተሻለ አማራጭ ሆኖ በመገኘቱ እንደሆነ ተብራርቷል።
አዋጁ ሥራ ላይ ከዋለ በኋላ ምንጩ ያልታወቀ ንብረት ተጠያቂነት ያለምንም የገንዘብ መጠን ተፈጻሚ ይደረጋል።
ስለ ረቂቅ አዋጁ አጭር ማብራሪያ ⬇️
https://t.me/tikvahethiopia/88313
ረቂቅ አዋጁ⬇️
https://t.me/tikvahethiopia/88314
@tikvahethiopia
👍12❤2😱1
June 18, 2024
Fully Funded by GIZ : Apply for a short course on The Political Economy Of Land Governance in Africa at the University of the Western Cape
More details and how to apply https://opportunitytracker.ug/opportunity/fully-funded-by-giz-apply-for-a-short-course-on-the-political-economy-of-land-governance-in-africa-at-the-university-of-the-western-cape/
More details and how to apply https://opportunitytracker.ug/opportunity/fully-funded-by-giz-apply-for-a-short-course-on-the-political-economy-of-land-governance-in-africa-at-the-university-of-the-western-cape/
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Opportunity Tracker
Fully Funded by GIZ : Apply for a short course on The Political Economy Of Land Governance in Africa at the University of the Western…
Applications are open for the for the NELGA_AU university-accredited online course on Land Governance in Africa. Why are you taking this course? Most people living in Africa's rural and urban areas have uncertain tenure rights, either legally or practically.…
👍3
June 19, 2024
Project Officer Migration Management and Forced Displacement
At European Union
👇👇👇👆👆👆
https://etcareers.com/job/49057/project-officer-migration-management-and-forced-displacement/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
At European Union
👇👇👇👆👆👆
https://etcareers.com/job/49057/project-officer-migration-management-and-forced-displacement/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍1
June 19, 2024
Zemen Insurance Share Company would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/06/19/zemen-insurance-share-company-vacancy-announcement-2/
Deadline: June 22, 2024
Position:4. Legal Officer I
Position:5. Senior Legal Officer
Position:6. Legal Service Manager
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/06/19/zemen-insurance-share-company-vacancy-announcement-2/
Deadline: June 22, 2024
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
shegerjobs.com
Zemen Insurance Share Company Vacancy announcement - shegerjobs.com
June 19, 2024
Dear Ethiopians, there are 10 selected websites that will help you before taking the IELTS test.
If you know anyone preparing to take the IELTS, tell them to try one of these platforms. I know how excruciating prep can be; these resources helped a lot of peoples.
1. GlobalExam: https://global-exam.com/en
2. IELTS Simon: https://lnkd.in/ehvaNaQh
3. IELTS Advantage: https://lnkd.in/em6ytDkp
4. ielts-exam. net: https://lnkd.in/eyfpkz3R
5. IELTS Tutorials: https://lnkd.in/eRx5ghTP
6. IELTS Mentor: https://lnkd.in/eyCeQVtP
7. IELTS Liz: https://ieltsliz.com
8. IELTS Buddy: https://www.ieltsbuddy.com
9. Road to IELTS: https://lnkd.in/eUVcZjvy
10. IELTS up: https://lnkd.in/eWzP5vec
Via Dagem Worku
If you know anyone preparing to take the IELTS, tell them to try one of these platforms. I know how excruciating prep can be; these resources helped a lot of peoples.
1. GlobalExam: https://global-exam.com/en
2. IELTS Simon: https://lnkd.in/ehvaNaQh
3. IELTS Advantage: https://lnkd.in/em6ytDkp
4. ielts-exam. net: https://lnkd.in/eyfpkz3R
5. IELTS Tutorials: https://lnkd.in/eRx5ghTP
6. IELTS Mentor: https://lnkd.in/eyCeQVtP
7. IELTS Liz: https://ieltsliz.com
8. IELTS Buddy: https://www.ieltsbuddy.com
9. Road to IELTS: https://lnkd.in/eUVcZjvy
10. IELTS up: https://lnkd.in/eWzP5vec
Via Dagem Worku
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
GlobalExam
GlobalExam: Practice online and gain your certification
GlobalExam offers practice for 16 different language tests such as TOEIC, TOEFL, Linguaskill (Bulats), IELTS, HSK, and offers practice for Business English!
👍3🍓1
June 19, 2024
Stanford University Knight Hennessy Scholarship
University: Stanford University
Degree level: Masters, PhD, MBA, MFA, MD, JD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: United States
List of Available Study Fields:
• School of Engineering (All Fields)
• School of Humanities and Sciences
• School of Earth, Energy and Environmental Sciences
• Graduate School of Education
• School of Medicine
• School of Law
• Graduate School of Business
• School of Medicine Biosciences
• Continuing Studies.
Official link: https://knight-hennessy.stanford.edu/admission
Deadline: 9 October 2024
Connect with us for updates and more:
📱 TikTok: https://vm.tiktok.com/ZMrFUckwf/
University: Stanford University
Degree level: Masters, PhD, MBA, MFA, MD, JD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: United States
List of Available Study Fields:
• School of Engineering (All Fields)
• School of Humanities and Sciences
• School of Earth, Energy and Environmental Sciences
• Graduate School of Education
• School of Medicine
• School of Law
• Graduate School of Business
• School of Medicine Biosciences
• Continuing Studies.
Official link: https://knight-hennessy.stanford.edu/admission
Deadline: 9 October 2024
Connect with us for updates and more:
📱 TikTok: https://vm.tiktok.com/ZMrFUckwf/
👍5❤2
June 21, 2024
በአከራይ ተከራይ መመሪያ 7/2016 ዙሪያ አንቀፅ 22 ስለአስተዳደራዊ እርምጃ እና ቅጣት ለግንዛቤ የተወሰደ
አስተዳደራዊ ቅጣት 👇
ማንኛውም አከራይ ሲከራይ የቆየ የመኖሪያ ቤት ወይም ግንባታው ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ አዲስ የመኖሪያ ቤት ያለ አገልግሎት እንዲቀመጥ ያደረገ እንደሆነ:-
ሀ/ ከአንድ እስከ ሁለት ዓመት 5%፤
ለ/ከሁለት በላይ እስከ ሶስት ዓመት 10%፤
ሐ/ከሶስት በላይ እስከ አራት ዓመት 15%፤
መ/ከአራት እስከ አምስት ዓመት 20%፤
ሠ/ ከአምስት አመት በላይ 25%፤
በንብረት ግብር ክፍያ ላይ ተጨማሪ እንደ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
አስተዳደራዊ ቅጣት 👇
ማንኛውም አከራይ ሲከራይ የቆየ የመኖሪያ ቤት ወይም ግንባታው ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ አዲስ የመኖሪያ ቤት ያለ አገልግሎት እንዲቀመጥ ያደረገ እንደሆነ:-
ሀ/ ከአንድ እስከ ሁለት ዓመት 5%፤
ለ/ከሁለት በላይ እስከ ሶስት ዓመት 10%፤
ሐ/ከሶስት በላይ እስከ አራት ዓመት 15%፤
መ/ከአራት እስከ አምስት ዓመት 20%፤
ሠ/ ከአምስት አመት በላይ 25%፤
በንብረት ግብር ክፍያ ላይ ተጨማሪ እንደ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
❤6
June 21, 2024
June 23, 2024
June 24, 2024
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ-መንግስት ለፌደራል መንግስት ተለይተዉ በተሰጡ ጉዳዮች ሕግ የማዉጣትሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡(ኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ሕገ-መንግስት አንቀጽ 55)፡፡ ም/ቤቱ ይህንኑ ሓላፊነቱን ሲወጣ እንደማንኛዉም የመንግስትአካል፣ ምናልባትም በበለጠ ትኩረት እና ጥንቃቄ በሕገ-መንግስቱ የተደነገጉትን መርሆች በሙሉ በሚገባ መከተል ይጠበቅበታል፡፡በመሆኑም ፓርላማዉ አዳዲስ ሕጎችን በሚያወጣበት ጊዜም ሆነ ያሉት እንዲሻሻሉ ረቂቅ ሲቀርብለት አዲስ የሚወጣዉም ይሁንየሚሻሻለዉ ሕግ በሃገራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ ዘላቂ ሰላም እንዲሁም ዋስትና ያለዉ ዲሞክራሲ እንዲሰፍን አበርክቶዉ ከፍ ያለመሆኑን ማረጋገጥ ያለበት ከመሆኑም በላይ ሕገ-መንግስቱ የሃገሪቱ የበላይ ሕግ መሆኑን (ሕገ-መንግስት አንቀጽ 9)፤ ሰብዓዊመብቶች ከሰዉ ልጅ ተፈጥሮ የሚመነጩ፤ ማይጣሱ እና የማይገፈፉ መሆናቸዉን (ሕገ-መንግስት አንቀጽ10)፤ ይህን ምክር ቤትጨምሮ በማንኛዉም ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መንግስትና የክልል ሕገ አዉጪ፤ ሕግ አስፈፀሚ እና የዳኝነት አካሎችበሕገ-መንግስቱ ምዕራፍ ሦስት ስር የተካተቱትን የሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች የማክበር እና የማስከበር ግዴታእንዳለባቸዉ (ሕገ-መንግስት አንቀጽ13) እና የመንግስት አሠራር ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ መከናወን እንዳለበት(ሕገ-መንግስት አንቀጽ 12) ለአፍታም ሊዘነጋ አይገባም፡፡
ከዚህ አንፃር ባለፉት ጥቂት ወራት በሚኒስትሮች ምክር ቤት እየፀደቁ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እየቀረቡ ያሉ አዳዲስ ሕጎችእና ማሻሻያዎች በም/ቤቱ እየተስተናገዱ ያሉበት ሁኔታ ሕጎቹ ይዘዋቸዉ እየመጡ ካሉት አዳዲስ እና አነጋጋሪ ሃሳቦች አንፃርለዉይይት በቂ ጊዜ በማይሰጥ ጥድፊያ እና ምናልባትም የምክር ቤቱ ዓመታዊ የሥራ ጊዜ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ የቀሩትመሆኑ ብቻ ታሳቢ ያደረጉ ከመሆናቸዉም በላይ በሕጎቹ ወይም በማሻሻያዎቹ ተካተዉ እየቀረቡ ያሉት አዳዲስ ሃሳቦችም በተለያዩየሰብዓዊ መብቶች ላይ ጫና የሚያደርጉ፤የአስፈፃሚዉን አካል ሥልጣን በቀላሉ ባልተገባ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲዉል ሰፊ እድልበሚሰጥ ደረጃ የሚያጠናክሩ እና በአንፃሩ ደግሞ የሰብዓዊ መብቶች መከበር የመጨረሻዉ ዋስትና እንደሆነ የሚታመነዉንየዳኝነት አካሉን ሚና ዝቅ የሚያደርጉ መስለው ታይተዋል፡፡
እነዚህ ሕጎች ወይም ማሻሻያዎች በዋነኛነት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 354/1995ን ለማሻሻልየቀረበዉን የማሻሻያ ረቂቅ እና የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጁን የሚመለከቱ ሲሆን ሌሎች ለም/ቤቱ እየቀረቡ ያሉ በዜጎችመብቶች ላይ ጫና ሊያደርጉ የሚችሉ አዋጆችም ከመጽደቃቸዉ በፊት በቂ ሕዝባዊ ዉይይት እንዲደረግባቸዉ ሰፊ ዕድልእንዲመቻች ድርጅታችን አጥብቆ ይጠይቃል፡፡
https://lhrethiopia.org/new-proclaimation-and-ammendments/
ከዚህ አንፃር ባለፉት ጥቂት ወራት በሚኒስትሮች ምክር ቤት እየፀደቁ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እየቀረቡ ያሉ አዳዲስ ሕጎችእና ማሻሻያዎች በም/ቤቱ እየተስተናገዱ ያሉበት ሁኔታ ሕጎቹ ይዘዋቸዉ እየመጡ ካሉት አዳዲስ እና አነጋጋሪ ሃሳቦች አንፃርለዉይይት በቂ ጊዜ በማይሰጥ ጥድፊያ እና ምናልባትም የምክር ቤቱ ዓመታዊ የሥራ ጊዜ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ የቀሩትመሆኑ ብቻ ታሳቢ ያደረጉ ከመሆናቸዉም በላይ በሕጎቹ ወይም በማሻሻያዎቹ ተካተዉ እየቀረቡ ያሉት አዳዲስ ሃሳቦችም በተለያዩየሰብዓዊ መብቶች ላይ ጫና የሚያደርጉ፤የአስፈፃሚዉን አካል ሥልጣን በቀላሉ ባልተገባ መንገድ ጥቅም ላይ እንዲዉል ሰፊ እድልበሚሰጥ ደረጃ የሚያጠናክሩ እና በአንፃሩ ደግሞ የሰብዓዊ መብቶች መከበር የመጨረሻዉ ዋስትና እንደሆነ የሚታመነዉንየዳኝነት አካሉን ሚና ዝቅ የሚያደርጉ መስለው ታይተዋል፡፡
እነዚህ ሕጎች ወይም ማሻሻያዎች በዋነኛነት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 354/1995ን ለማሻሻልየቀረበዉን የማሻሻያ ረቂቅ እና የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጁን የሚመለከቱ ሲሆን ሌሎች ለም/ቤቱ እየቀረቡ ያሉ በዜጎችመብቶች ላይ ጫና ሊያደርጉ የሚችሉ አዋጆችም ከመጽደቃቸዉ በፊት በቂ ሕዝባዊ ዉይይት እንዲደረግባቸዉ ሰፊ ዕድልእንዲመቻች ድርጅታችን አጥብቆ ይጠይቃል፡፡
https://lhrethiopia.org/new-proclaimation-and-ammendments/
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
❤5👍5
June 24, 2024
በሴራሊዮን ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጃገረዶችን ማግባት እስከ 15 ዓመት እስራት ሊያስቀጣ ነው፤ በኢትዮጵያስ?
የሴራሊዮን ፓርላማ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጃገረዶችን ማግባት እስከ 15 ዓመት እስራት በሚደርስ የወንጀል ጥፋት እና ከ2,000 ዶላር ጋር የሚመጣጠን ቅጣት የሚጥል ህግ አጽድቋል።
በተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) መሰረት በሴራሊዮን ከሚገኙት ወጣት ሴቶች መካከል አንድ ሶስተኛ ያህሉ የተዳሩት 18 ዓመት ሳይሞላቸው ነው።
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በሀገሪቱ 800,000 የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 400,000 የሚያህሉት ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
የሴራሊዮን ፓርላማ ያጸደቀው ህግ ከኢትዮጵያ ሲነጻጸር፦
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በኢትዮጵያ ከ15 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 6 ሚሊየኑ ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ መሰረት ለጋብቻ ዝቅተኛው እድሜ ለሁለቱም ጾታዎች 18 ዓመት ሆኖ ተቀምጧል። የወንጀለኛ መቅጫ ህጉ ደግሞ ያለ እድሜ ጋብቻ ላይ ከ3 እስከ 7 ዓመት እስራት የሚደርስ ቅጣት ያስቀምጣል።
@tikvahethmagazine
የሴራሊዮን ፓርላማ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጃገረዶችን ማግባት እስከ 15 ዓመት እስራት በሚደርስ የወንጀል ጥፋት እና ከ2,000 ዶላር ጋር የሚመጣጠን ቅጣት የሚጥል ህግ አጽድቋል።
በተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) መሰረት በሴራሊዮን ከሚገኙት ወጣት ሴቶች መካከል አንድ ሶስተኛ ያህሉ የተዳሩት 18 ዓመት ሳይሞላቸው ነው።
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በሀገሪቱ 800,000 የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 400,000 የሚያህሉት ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
የሴራሊዮን ፓርላማ ያጸደቀው ህግ ከኢትዮጵያ ሲነጻጸር፦
እንደ ዩኒሴፍ መረጃ በኢትዮጵያ ከ15 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ እድሜያቸው ሳይደርስ የተዳሩ ሴቶች ያሉ ሲሆን 6 ሚሊየኑ ጋብቻ የፈጸሙት ከ15 ዓመታቸው በፊት ነው።
በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ መሰረት ለጋብቻ ዝቅተኛው እድሜ ለሁለቱም ጾታዎች 18 ዓመት ሆኖ ተቀምጧል። የወንጀለኛ መቅጫ ህጉ ደግሞ ያለ እድሜ ጋብቻ ላይ ከ3 እስከ 7 ዓመት እስራት የሚደርስ ቅጣት ያስቀምጣል።
@tikvahethmagazine
👍13
June 24, 2024
June 24, 2024
Legal Aid
Qualifications and Experience: LLB in Law and Legislation or related fields with Three (3) years of relevant work experience.
The Job Objective is to safeguard the bank from emerging legal issues by directing the handling of non-loan litigation cases and appearing in courts and arbitration tribunals.
Place of Work: Head Office, Addis Ababa
https://etcareers.com/job/49253/legal-aid-branch-manager-iii/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
Qualifications and Experience: LLB in Law and Legislation or related fields with Three (3) years of relevant work experience.
The Job Objective is to safeguard the bank from emerging legal issues by directing the handling of non-loan litigation cases and appearing in courts and arbitration tribunals.
Place of Work: Head Office, Addis Ababa
https://etcareers.com/job/49253/legal-aid-branch-manager-iii/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
❤3👍3
June 25, 2024
#Ethiopia
የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት ፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት አዋጅ በ4 ተቃውሞ በ6 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል።
አዋጁ ፤ ከዚህ በፊት በልማት ተነስተው የካሳ ክፍያ ያላገኙትን እና አሁንም ድረስ እየጠበቁ ያሉ የልማት ተነሺ ሰዎችን እንደማያካትት ተሰምቷል።
ከምክር ቤት አባላት ምን ተጠየቀ ? ምን ምላሽ ተሰጠ ?
Q. ከዚህ በፊት በርካታ የካሳ ክፍያዎች አዲሱ የካሳ ክፍያ እና ተነሺዎች መልሶ የሚቋቋሙበት አዋጅ እስከ ሚፀድቅ ድረስ እንዲቆዩ ተደርገዋል ይህ አዋጅ እንዴት ሊያስተናግዳቸው አስቧል ?
Q. ካሳ የመክፈሉ ኃላፊነት ለክልሎች በአዲሱ አዋጅ መስጠቱ ለሰራተኞቻቸው እንኳን ደሞዝ መክፈል ያልቻሉ ክልሎች ባሉበት ሰዓት እንዴት እንዲህ አይነት ክፍያ ሊከፍሉ ይችላል ?
Q. አንዳንድ የፍርድ ቤት ውሳኔዎች በተመለከተ ለፌደራል የመጀመሪያ ፍ/ቤት መስጠቱ አግባብነት የለውም። ይህ እንዴት ሊታይ ታስቦ ነው ለከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ችግሮችን ለማየት ስልጣን የተሰጠው ?
ሌላው ፤ ከዚህ በፊት ከፍተኛ የሆነ ምዝበራ ይፈፀም የነበረው በክልሎችና በወረዳዎች በሚጣሉ የካሳ ተመኖች ነበር አዋጁ ይህ እንዲባባስ ሊያደር ይችላል የሚል ስጋት ተነስቷል።
በተ/ም/ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፥ ከዚህ በፊት ከልማት ጋር በተያያዘ ያልተከፈሉ ክፍያዎች የሚዳኙት በቀድሞ አዋጅ መሰረት ነው ብለዋል።
አዲሱ አዋጅ የሚመለከተው ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ያሉ የካሳ ክፍያዎች ብቻ እንደሆነ ገልጸዋል።
በክልሎች ያለው በጀት ጉድለት እንዳለ ሆኖ ለልማት ተነሺዎች የሚከፈለው የካሳ ክፍያ የሚፈፀመው የፌደራል መንግስት ለክልሎች በሚሰጠው የበጀት ድጎማ እንደሆነ ተመላክቷል።
በክልሎች አዳዲስ ፕሮጀክቶች ሲታቀዱ ለክልሎች የሚመደበው በጀት ላይ የካሳ ክፍያ ታሳቢ ይሆናል።
ከዳኙነቱ ጋር በተያያዘም ለተነሳው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ሌላኛው የቋሚ ኮሚቴ አባል ፤ " ውሳኔውን ለመስጠት የተፈለገው ልማቶች ሲካሄዱ ፈጣን ፍርድ ለማሰጠትና ሀብትን ከምዝበራ ለመታደግ በማሰብ ነው " ብለዋል።
#ShegerFM
#HoPR
@tikvahethiopia
የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት ፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት አዋጅ በ4 ተቃውሞ በ6 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል።
አዋጁ ፤ ከዚህ በፊት በልማት ተነስተው የካሳ ክፍያ ያላገኙትን እና አሁንም ድረስ እየጠበቁ ያሉ የልማት ተነሺ ሰዎችን እንደማያካትት ተሰምቷል።
ከምክር ቤት አባላት ምን ተጠየቀ ? ምን ምላሽ ተሰጠ ?
Q. ከዚህ በፊት በርካታ የካሳ ክፍያዎች አዲሱ የካሳ ክፍያ እና ተነሺዎች መልሶ የሚቋቋሙበት አዋጅ እስከ ሚፀድቅ ድረስ እንዲቆዩ ተደርገዋል ይህ አዋጅ እንዴት ሊያስተናግዳቸው አስቧል ?
Q. ካሳ የመክፈሉ ኃላፊነት ለክልሎች በአዲሱ አዋጅ መስጠቱ ለሰራተኞቻቸው እንኳን ደሞዝ መክፈል ያልቻሉ ክልሎች ባሉበት ሰዓት እንዴት እንዲህ አይነት ክፍያ ሊከፍሉ ይችላል ?
Q. አንዳንድ የፍርድ ቤት ውሳኔዎች በተመለከተ ለፌደራል የመጀመሪያ ፍ/ቤት መስጠቱ አግባብነት የለውም። ይህ እንዴት ሊታይ ታስቦ ነው ለከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ችግሮችን ለማየት ስልጣን የተሰጠው ?
ሌላው ፤ ከዚህ በፊት ከፍተኛ የሆነ ምዝበራ ይፈፀም የነበረው በክልሎችና በወረዳዎች በሚጣሉ የካሳ ተመኖች ነበር አዋጁ ይህ እንዲባባስ ሊያደር ይችላል የሚል ስጋት ተነስቷል።
በተ/ም/ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፥ ከዚህ በፊት ከልማት ጋር በተያያዘ ያልተከፈሉ ክፍያዎች የሚዳኙት በቀድሞ አዋጅ መሰረት ነው ብለዋል።
አዲሱ አዋጅ የሚመለከተው ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ያሉ የካሳ ክፍያዎች ብቻ እንደሆነ ገልጸዋል።
በክልሎች ያለው በጀት ጉድለት እንዳለ ሆኖ ለልማት ተነሺዎች የሚከፈለው የካሳ ክፍያ የሚፈፀመው የፌደራል መንግስት ለክልሎች በሚሰጠው የበጀት ድጎማ እንደሆነ ተመላክቷል።
በክልሎች አዳዲስ ፕሮጀክቶች ሲታቀዱ ለክልሎች የሚመደበው በጀት ላይ የካሳ ክፍያ ታሳቢ ይሆናል።
ከዳኙነቱ ጋር በተያያዘም ለተነሳው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ሌላኛው የቋሚ ኮሚቴ አባል ፤ " ውሳኔውን ለመስጠት የተፈለገው ልማቶች ሲካሄዱ ፈጣን ፍርድ ለማሰጠትና ሀብትን ከምዝበራ ለመታደግ በማሰብ ነው " ብለዋል።
#ShegerFM
#HoPR
@tikvahethiopia
👍23❤4😁1
June 25, 2024
June 26, 2024
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሰኔ 17/2016 ዓ/ም አንዲት መና ከበደ የተባለች የ26 ዓመት ወጣት ሴትን በመኪና ስርቆት ወንጀል በመጠርጠር በቁጥጥር ስር አውሏል።
ፖሊስ፥ ግለሰቧ ጥዋት 12:30 ገደማ ' ቤተል ቢጫ ፎቅ ' አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-B32912 አ.አ የሆነች ተሽከርካሪን የግል ተበዳይ መኖሪያ ቤቱ ደጃፍ ላይ ሞተር ሳያጠፋ አቁሞት ጃኬት ለመደረብ በገባበት ይዛ መሰወሯንና ከግማሽ ቀን ፍለጋ በኋላ ሰሚት አካባቢ መያዟን አስረድቷል።
ፖሊስ ግለሰቧንም ከነተሽከርካሪው ፎቶ በማንሳት አሰራጭቷል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ግለሰቧን እናውቃታለን ያሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ፤ መኪናውን መውሰድ አለመውሰዷን በግልጽ ባያሰፍሩም የሃብታም ልጅ እንደሆነች ፣ ስህተት እንደተፈጠረና ከወንጀሉ ነጻ ተብላ ወደ ቤት መግባቷን ጽፈዋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ይፋ ባደረገው መረጃ በተሽከርካሪ ስርቆት የተጠረጠረችው ግለሰብ መና ከበደ ክስ እንደተመሰረተባት አሳውቋል።
በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧንም አመልክቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ግለሰቧ ተሽከርካሪውን በመስረቋ ፓሊስ ምርመራ አጣርቶ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ ልኮ ክስ እንዲመሰረትባት ማድረጉን አስረድቷል።
" በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ' ግለሰቧ ተለቃለች ' እና ' ወንጀሉን ሳታውቅ ነው የፈፀመችው ' የሚሉ መረጃዎች እየተሰራጩ ይገኛል " ያለው ፖሊስ የግል ተበዳይ መኪናቸው መሰረቁን ለፖሊስ እንዳመለከቱ ግለሰቧም ተሽከርካሪውን ለረጅም ሰዓት ይዛ መሰወሯ ታሳቢ በማድረግና ድርጊቷም በማስረጃ በመረጋገጡ ዓቃቤ ህግ በተሽከርካሪ ስርቆት ክስ መመስረቱን አሳውቋል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሰኔ 17/2016 ዓ/ም አንዲት መና ከበደ የተባለች የ26 ዓመት ወጣት ሴትን በመኪና ስርቆት ወንጀል በመጠርጠር በቁጥጥር ስር አውሏል።
ፖሊስ፥ ግለሰቧ ጥዋት 12:30 ገደማ ' ቤተል ቢጫ ፎቅ ' አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-B32912 አ.አ የሆነች ተሽከርካሪን የግል ተበዳይ መኖሪያ ቤቱ ደጃፍ ላይ ሞተር ሳያጠፋ አቁሞት ጃኬት ለመደረብ በገባበት ይዛ መሰወሯንና ከግማሽ ቀን ፍለጋ በኋላ ሰሚት አካባቢ መያዟን አስረድቷል።
ፖሊስ ግለሰቧንም ከነተሽከርካሪው ፎቶ በማንሳት አሰራጭቷል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ግለሰቧን እናውቃታለን ያሉ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ፤ መኪናውን መውሰድ አለመውሰዷን በግልጽ ባያሰፍሩም የሃብታም ልጅ እንደሆነች ፣ ስህተት እንደተፈጠረና ከወንጀሉ ነጻ ተብላ ወደ ቤት መግባቷን ጽፈዋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ይፋ ባደረገው መረጃ በተሽከርካሪ ስርቆት የተጠረጠረችው ግለሰብ መና ከበደ ክስ እንደተመሰረተባት አሳውቋል።
በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧንም አመልክቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ግለሰቧ ተሽከርካሪውን በመስረቋ ፓሊስ ምርመራ አጣርቶ መዝገቡን ለአቃቤ ህግ ልኮ ክስ እንዲመሰረትባት ማድረጉን አስረድቷል።
" በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ' ግለሰቧ ተለቃለች ' እና ' ወንጀሉን ሳታውቅ ነው የፈፀመችው ' የሚሉ መረጃዎች እየተሰራጩ ይገኛል " ያለው ፖሊስ የግል ተበዳይ መኪናቸው መሰረቁን ለፖሊስ እንዳመለከቱ ግለሰቧም ተሽከርካሪውን ለረጅም ሰዓት ይዛ መሰወሯ ታሳቢ በማድረግና ድርጊቷም በማስረጃ በመረጋገጡ ዓቃቤ ህግ በተሽከርካሪ ስርቆት ክስ መመስረቱን አሳውቋል።
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
👍14❤1
June 27, 2024
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አቶ ተክሌ በዛብህ የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ የአከራይ ተከራይ ውል ምዝገባን አስመልክቶ ለኢቲቪ 57 የሰጡት ማብራሪይ
#አለሕግ #Alehig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#አለሕግ #Alehig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👍7
June 28, 2024
ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ተገልጋዮች በሙሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ወደ ፍርድ ቤቱ አቤቱታ፣ መልስ እና የመልስ መልስ በሰነድ ከሚቀርበው በተጨማሪ በሶፍት ኮፒ በሲዲ መቅረብ እና ከመዝገቡ ጋር መያያዝ ያለበት መሆኑ ይታወቃል
ሆኖም ፍርድ ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ ለማድረግ ቀድሞ በሲዲ ብቻ ሲቀርብ ከነበረው በተጨማሪ ከቀን 18/10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በፍላሽና በሌሎች በማንኛውም ሊገለበጡ በሚችሉ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች አማካኝነት ሬጅስትራር ጋር በመቅረብ የሶፍት ኮፒ ቅጅዎችን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ተገልጋዮች በሙሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ወደ ፍርድ ቤቱ አቤቱታ፣ መልስ እና የመልስ መልስ በሰነድ ከሚቀርበው በተጨማሪ በሶፍት ኮፒ በሲዲ መቅረብ እና ከመዝገቡ ጋር መያያዝ ያለበት መሆኑ ይታወቃል
ሆኖም ፍርድ ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ ለማድረግ ቀድሞ በሲዲ ብቻ ሲቀርብ ከነበረው በተጨማሪ ከቀን 18/10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በፍላሽና በሌሎች በማንኛውም ሊገለበጡ በሚችሉ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች አማካኝነት ሬጅስትራር ጋር በመቅረብ የሶፍት ኮፒ ቅጅዎችን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍11❤1
June 28, 2024
June 28, 2024