ስለ ቤተሰብ ህግ ማወቅ መልካም ነው።
የተከበሩ ረ/ፕ ዮሀንስ(PHD) በአጭሩ እና በቀላሉ ለሕግ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ በተጨባጭ ምሳሌዎች እና ማብራሪያ የያዘ የቤተሰብ ህግ ትምህርት ነው።
ያድምጡት በጣም ያተርፉበታል::
ለወዳጅ ዘመድ ያጋሩት ይመሰገኑበታል።
ሼር (Share):
subscribe
/ሰብስክራብ የዩቲዩብ ቻናላችንን።
https://youtu.be/8aDt4lwCeek?si=_pf8NuMs1Ykb3ORM
👍23❤2🔥2👏2
እንደ ባልና ሚስት ግንኙነት ውስጥ አብረው የሚኖሩ ወንድና ሴት በግንኙነቱ ውስጥ በመካከላቸው የሚያደርጓቸው ውሎች ፍርድ ቤት ካላፀደቃቸው በቀር ውጤት የላቸውም።
የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ.መ.ቁ. 158292 አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ጠበቃ አብርሀም ዮሀንስ
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍12❤2🔥1👏1
Forwarded from PIN NGO
#Vacancy
Do you want to make a difference in your society?
Do you have any skills or qualifications and #experiences that you can use to help others?
If yes, then you are invited to join
Public Information Noble (PIN) is a non-governmental and civil society organization that advocates for the right to access information in Ethiopia. It has a branch in the United States, registered in Austin, Texas.
Public Information Noble (PIN) is a member of the African Freedom of Information Centre (AFIC) and member and participate as an Ethiopia (observer) in the International Conference of Information Commissioners (ICIC).
PIN is seeking volunteers from all fields and sectors, such as health, law, engineering, economy, accounting, IT, production and others. You can be a student or a graduate of any level of education.
You can also be a public servant (government employee) or a private sector employee and self employed. The only requirement is that you have a passion for promoting access to information.
By volunteering with PIN, you will not only help others, but also benefit yourself. You will access information and gain opportunities to learn more about your career, education, life and expertise.
As a volunteer, you will work remotely via online platforms or phone calls.
You don't need to travel or relocate. You can work from anywhere in Ethiopia. You will be involved in accessing information from public bodies and other service providers.
You will also help raise awareness about the right of all persons to seek, obtain and communicate any information held by public bodies, except for some information that is legally restricted.
Although there is no salary, you will receive a certificate of appreciation from PIN.
You will also gain valuable experience and skills in the field of access to information.
If you are interested, please follow and share our PIN's social media platforms:
https://t.me/PublicInformationNoble
Facebook: 👇👇👇👇
[https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL]
Twitter :👇👇👇👇👇
[https://twitter.com/PINNGO_et?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09]
Telegram: 👇👇👇👇
[https://t.me/PublicInformationNoble]
Website:👇👇👇👇👇
[https://www.pinngo.org]
Deadline: January 15/2024
You can apply via one of the following emails :
info@pinngo.org
support@pinngo.org
publicinformationnoble@gmail.com
#freedomofinformation
#AccessToInformation
#ፒን
#PIN
#PINNGO
Do you want to make a difference in your society?
Do you have any skills or qualifications and #experiences that you can use to help others?
If yes, then you are invited to join
ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል (ፒን)
Public Information Noble (PIN) is a non-governmental and civil society organization that advocates for the right to access information in Ethiopia. It has a branch in the United States, registered in Austin, Texas.
Public Information Noble (PIN) is a member of the African Freedom of Information Centre (AFIC) and member and participate as an Ethiopia (observer) in the International Conference of Information Commissioners (ICIC).
PIN is seeking volunteers from all fields and sectors, such as health, law, engineering, economy, accounting, IT, production and others. You can be a student or a graduate of any level of education.
You can also be a public servant (government employee) or a private sector employee and self employed. The only requirement is that you have a passion for promoting access to information.
By volunteering with PIN, you will not only help others, but also benefit yourself. You will access information and gain opportunities to learn more about your career, education, life and expertise.
As a volunteer, you will work remotely via online platforms or phone calls.
You don't need to travel or relocate. You can work from anywhere in Ethiopia. You will be involved in accessing information from public bodies and other service providers.
You will also help raise awareness about the right of all persons to seek, obtain and communicate any information held by public bodies, except for some information that is legally restricted.
Although there is no salary, you will receive a certificate of appreciation from PIN.
You will also gain valuable experience and skills in the field of access to information.
If you are interested, please follow and share our PIN's social media platforms:
https://t.me/PublicInformationNoble
Facebook: 👇👇👇👇
[https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL]
Twitter :👇👇👇👇👇
[https://twitter.com/PINNGO_et?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09]
Telegram: 👇👇👇👇
[https://t.me/PublicInformationNoble]
Website:👇👇👇👇👇
[https://www.pinngo.org]
To apply for the position of Volunteer and Unpaid Intern, please send your application letter and CV to any of the email addresses listed below.
Deadline: January 15/2024
You can apply via one of the following emails :
info@pinngo.org
support@pinngo.org
publicinformationnoble@gmail.com
#freedomofinformation
#AccessToInformation
#ፒን
#PIN
#PINNGO
Telegram
PIN NGO
Public Information Noble(PIN) is an NGO working on the right to access information.
information is power, let's share it together!
information is power, let's share it together!
👍13❤1👎1
ሙሉ ስም........
የጥብቅና ፈቃድ ደረጃ.......
አድራሻ.......
በተለየ ሁኔታ ልምድ ያካበታችሁበት ዘርፍ.....
....👆👆👆👆
@LawsocietiesBot
የጥብቅና ፈቃድ ደረጃ.......
አድራሻ.......
በተለየ ሁኔታ ልምድ ያካበታችሁበት ዘርፍ.....
....👆👆👆👆
@LawsocietiesBot
👍20🔥4❤3😱2
ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ የውርስ ሕግ ለExit exam ለህግ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ዝግጅት ይረዳ ዘንድ የተዘጋጀ ቱቶሪያል ነው።
በ ረ/ፕሮፌሰር ዮሀንስ (PHD)
https://youtu.be/oSytbJuBjvw?si=DrlcoCP-D-JT-INn
👍11❤3🔥2
የተከላካይ ጠበቆች ስራ ማስታወቂያ
የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጽ/ቤት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት ውስጥ ባሉ ክፍት የተከላካይ ጠበቃ የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በጉባዔ በማሾም በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
https://t.me/lawsocieties
1. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ !
2. የምዝገባ ቦታ በፌደራል ዳኞች አስተዳዳር ጉባኤ ጽ/ቤት የፌዴራል ዳኞች ጥቅማጥቅም ስልጠናና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 411 5 ኪሎ
ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ፊት ለፊት ወ/ሮ ሮማን አፅብሃ ህንፃ 4ኛ ፎቅ
3. ለሁሉም የስራ መደቦች የስራ ልምድ ማስረጃ ከምረቃ በኋላ የተገኘ መሆን ይኖርበታል፡፡
4. ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ሲመጡ ኦርጂናል የት/ት ማስረጃ እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
5. የፈተና ጊዜ ወደ ፊት በማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
6. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111542948 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጽ/ቤት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት ውስጥ ባሉ ክፍት የተከላካይ ጠበቃ የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በጉባዔ በማሾም በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ደመወዝ 13,500_14,500 ብር
የቤት አበል 3000_4000
ለትራንስፖርት 3500 ብር።
https://t.me/lawsocieties
1. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ !
2. የምዝገባ ቦታ በፌደራል ዳኞች አስተዳዳር ጉባኤ ጽ/ቤት የፌዴራል ዳኞች ጥቅማጥቅም ስልጠናና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 411 5 ኪሎ
ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ፊት ለፊት ወ/ሮ ሮማን አፅብሃ ህንፃ 4ኛ ፎቅ
3. ለሁሉም የስራ መደቦች የስራ ልምድ ማስረጃ ከምረቃ በኋላ የተገኘ መሆን ይኖርበታል፡፡
4. ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ሲመጡ ኦርጂናል የት/ት ማስረጃ እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
5. የፈተና ጊዜ ወደ ፊት በማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
6. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111542948 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
👍17❤2👏1
ቶሞካ ቡና የ48 ሚሊዮን ብር ክስ በደንበል ሲቲ ሴንተር ላይ መሰረተ፣
ቶሞካ ቡና ኃ/የ/ የግል ማህበር በደምበል ሲቲ ሴንተር ላይ የ48 ሚሊዮን ብር የጉዳት ካሣ እንዲከፈለው የሚጠይቅ ክስ መመስረቱ ታዉቋል።
ቶሞካ ቡና ደምበል ሲቲ ሴንተር ተብሎ በሚጠራው ህንፃ ዉስጥ ከጥር 07/2011 ጀምሮ እስከ ጥር 06/2021 ድረስ ለአስር ዓመታት ይቆይ የነበረዉ የኪራይ ዉል ከህግ ዉጪ እንዲቋረጥ በመደረጉ የጉዳት ካሳ እንዲከፈለኝ ሲል ነዉ ክስ የመሰረተዉ።
"ለብና መሸጫ አገልግሎት በማከናወን ላይ እንዳለሁ ጥቅምት 19 ቀን 2016 ዓ.ም. ከንኮማድ ኮንስትራክሽን ኃ/የ/ የግል ማህበር የንግድ ኪራይ ዉል መቋረጡን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሰዉ በመግለፅ የመብራት መስመር በማቋረጥ አገልግሎቱ እንዲቋረጥ እና ካፌዉ እንዲዘጋ ተደርጓል" ማለቱን ካፒታል ከክሱ መረዳት ችሏል።
ቶሞካ ቡና በደምበል ሲቲ ሴንተር ህንፃ ዉስጥ በስራ ላይ በቆየበት ዓመታት ለህንፃዉ እድሳት ያወጣዉን ወጪ እና ከህግ ዉጪ ዉሉ እንዲቋረጥ በማድረጉ የ48 ሚሊዮን 272 ሺህ ብር ጉዳት ካሣ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ ሲል ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያስገባው አቤቱታ ያስረዳል።
በዚህ ጉዳይ ላይ ካፒታል በሳምንታዊ ጋዜጣዉ ላይ ዝርዝር መረጃን ይዞ ይመለሳል።
(ካፒታል : ታህሳስ 17፤2016 ዓ.ም.)
በኢያሱ ዘካሪያስ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
አማራጭ የሕግ እውቀት፣🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
ቶሞካ ቡና ኃ/የ/ የግል ማህበር በደምበል ሲቲ ሴንተር ላይ የ48 ሚሊዮን ብር የጉዳት ካሣ እንዲከፈለው የሚጠይቅ ክስ መመስረቱ ታዉቋል።
ቶሞካ ቡና ደምበል ሲቲ ሴንተር ተብሎ በሚጠራው ህንፃ ዉስጥ ከጥር 07/2011 ጀምሮ እስከ ጥር 06/2021 ድረስ ለአስር ዓመታት ይቆይ የነበረዉ የኪራይ ዉል ከህግ ዉጪ እንዲቋረጥ በመደረጉ የጉዳት ካሳ እንዲከፈለኝ ሲል ነዉ ክስ የመሰረተዉ።
"ለብና መሸጫ አገልግሎት በማከናወን ላይ እንዳለሁ ጥቅምት 19 ቀን 2016 ዓ.ም. ከንኮማድ ኮንስትራክሽን ኃ/የ/ የግል ማህበር የንግድ ኪራይ ዉል መቋረጡን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሰዉ በመግለፅ የመብራት መስመር በማቋረጥ አገልግሎቱ እንዲቋረጥ እና ካፌዉ እንዲዘጋ ተደርጓል" ማለቱን ካፒታል ከክሱ መረዳት ችሏል።
ቶሞካ ቡና በደምበል ሲቲ ሴንተር ህንፃ ዉስጥ በስራ ላይ በቆየበት ዓመታት ለህንፃዉ እድሳት ያወጣዉን ወጪ እና ከህግ ዉጪ ዉሉ እንዲቋረጥ በማድረጉ የ48 ሚሊዮን 272 ሺህ ብር ጉዳት ካሣ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ ሲል ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያስገባው አቤቱታ ያስረዳል።
በዚህ ጉዳይ ላይ ካፒታል በሳምንታዊ ጋዜጣዉ ላይ ዝርዝር መረጃን ይዞ ይመለሳል።
(ካፒታል : ታህሳስ 17፤2016 ዓ.ም.)
በኢያሱ ዘካሪያስ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
አማራጭ የሕግ እውቀት፣🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍31❤3🥱1
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤት
ቀድሞ ይገኝበት ከነበረበት ፒያሳ ኢየሩሳሌም ህንፃ ለቆ ስድስት ኪሎ ምስካየ ኅዙናን መድሃኒአለም ቤተክርስትያን ፊት ለፊት ወደ እቴጌ መነን ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ ገባ ብሎ በሚገኘውና ከታች በምስሉ ላይ በሚታየው ባለ 5 ፎቅ ህንፃ ላይ የተዛወረ መሆኑን እየጠቆምን ውድ ደንበኞቻችን የተለመደው አገልግሎታችንን በአዲሱ ህንፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤት
https://linktr.ee/alehig
ቀድሞ ይገኝበት ከነበረበት ፒያሳ ኢየሩሳሌም ህንፃ ለቆ ስድስት ኪሎ ምስካየ ኅዙናን መድሃኒአለም ቤተክርስትያን ፊት ለፊት ወደ እቴጌ መነን ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ ገባ ብሎ በሚገኘውና ከታች በምስሉ ላይ በሚታየው ባለ 5 ፎቅ ህንፃ ላይ የተዛወረ መሆኑን እየጠቆምን ውድ ደንበኞቻችን የተለመደው አገልግሎታችንን በአዲሱ ህንፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤት
https://linktr.ee/alehig
👏2👍1
የወንጀል ህግ እና የፍሐብሔር ህግ ልዩነት
https://alehig.wordpress.com/2023/12/31/%e1%8b%a8%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%8c%80%e1%88%8d-%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%8d%8d%e1%88%90%e1%89%a5%e1%88%94%e1%88%ad-%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%88%8d%e1%8b%a9%e1%8a%90%e1%89%b5/
https://alehig.wordpress.com/
https://alehig.wordpress.com/2023/12/31/%e1%8b%a8%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%8c%80%e1%88%8d-%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%8d%8d%e1%88%90%e1%89%a5%e1%88%94%e1%88%ad-%e1%88%85%e1%8c%8d-%e1%88%8d%e1%8b%a9%e1%8a%90%e1%89%b5/
https://alehig.wordpress.com/
AleHig🔴አለሕግ
የወንጀል ህግ እና የፍሐብሔር ህግ ልዩነት
አማራጭ የሕግ እውቀት አለሕግ/AleHig ህጎች የተለያዩ ዓላማዎችን መሰረት በማድረግ ሊከፋፈሉ የሚችሉ ሲሆን ከክፍፍል አይነቶች ውስጥ የወንጀል ህግ እና የፍሐብሔር ህግ ክፍፍል አንዱ ነው፡፡ በመሰረቱ የወንጀል ህግ የህብረተሰብ ህግ (public law) አካል ሲሆን የፍሐብሔር ህግ ደግሞ የግል ህግ (private…
👍15🔥3❤1
☑️1. ህግ ህገ መንግስት
☑️2. አዋጅ/የአለም አቀፍ ስምምነቶች
☑️3. ደንብ
☑️4. መመሪያ
የአለም አቀፍ ስምምነቶችን የህግ ተዋረድ በተመለከተ ወጥ የሆነ መግባባት ባይኖርም በህገ መንግስቱ ኢትዮጵያ የፈረመቻቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች የአገረቱ ህግ አካል ይሆናሉ ስለሚል ከአዋጅ ጋር ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ይቀመጣሉ የሚል ሀሳብ አለ፡፡
https://wp.me/pfoz3m-11
☑️2. አዋጅ/የአለም አቀፍ ስምምነቶች
☑️3. ደንብ
☑️4. መመሪያ
የአለም አቀፍ ስምምነቶችን የህግ ተዋረድ በተመለከተ ወጥ የሆነ መግባባት ባይኖርም በህገ መንግስቱ ኢትዮጵያ የፈረመቻቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች የአገረቱ ህግ አካል ይሆናሉ ስለሚል ከአዋጅ ጋር ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ይቀመጣሉ የሚል ሀሳብ አለ፡፡
https://wp.me/pfoz3m-11
AleHig🔴አለሕግ
የኢትዮጵያ የህግ ምንጮች እና ተዋረድ
አለሕግ/AleHig:ህጎች የተለያዩ መመዘኛዎችን መሰረት በማድረግ ሊከፋፈሉ ይችላሉ፡፡ በዚህ መሰረት “የሲቪል ሎው (civil law)” እና “የኮመን ሎው (common law)”፣ “ፐብሊክ ሎው (public law)” እና “የግል ህግ (private law)”፣ “የወንጀል ህግ” እና “የፍትሀብሄር ህግ”፣ “የስነ ስር…
👍17❤2🔥1👏1
የዳኝነት ሳይከፈል በነፃ ስለሚቀርብ ክስ፣
ማንኛውም የፍትሐብሔር ክስ ሲከፈት በፍርድ ቤት ለሚሰጠው የዳኝነት አገልግሎት የዳኝነት እንዲከፈል ይጠበቃል፡፡
ክስ ለማቅረብ የፈለገ ወገን ለሚያገኘው የዳኝነት አገልግሎት መክፈል የሚገባውን የዳኝነት ገንዘብ ለመክፈል የሚያስችል የገንዘብ አቅም የሌለው ከሆነ ለግዜው የዳኝነት መክፈል ባለመቻሉ ብቻ መብቶቹን እንዳያጣ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርአት ህጉ መፍትሄ አስቀምጧል፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የዳኝነት ሳይከፈል በነፃ ስለሚቀርብ ክስ ምንነት እና ስለሚቀርብበት ሥነ ሥርዓት እንመለከታለን፡፡
https://alehig.wordpress.com/blog-2/
ማንኛውም የፍትሐብሔር ክስ ሲከፈት በፍርድ ቤት ለሚሰጠው የዳኝነት አገልግሎት የዳኝነት እንዲከፈል ይጠበቃል፡፡
ክስ ለማቅረብ የፈለገ ወገን ለሚያገኘው የዳኝነት አገልግሎት መክፈል የሚገባውን የዳኝነት ገንዘብ ለመክፈል የሚያስችል የገንዘብ አቅም የሌለው ከሆነ ለግዜው የዳኝነት መክፈል ባለመቻሉ ብቻ መብቶቹን እንዳያጣ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርአት ህጉ መፍትሄ አስቀምጧል፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የዳኝነት ሳይከፈል በነፃ ስለሚቀርብ ክስ ምንነት እና ስለሚቀርብበት ሥነ ሥርዓት እንመለከታለን፡፡
https://alehig.wordpress.com/blog-2/
AleHig🔴አለሕግ
Attorney & consultant at law office
👍6
ስለ አሰሪና ሰራተኛ ሕግ ለExit Exam ዝግጅት የተደረገ የቱቶሪያል ክላስ ለህግ ተማሪዎች።
About labour law tutorial class
https://youtu.be/eSDNDlcrb-8?si=bL_Clppcvu8jZq5g
About labour law tutorial class
Part 2
https://youtu.be/eSDNDlcrb-8?si=bL_Clppcvu8jZq5g
ስለ አሰሪና ሰራተኛ ሕግ
ዝግጅት የተደረገ የቱቶሪያል ክላስ ለህግ ተማሪዎች።
About labour law tutorial class
https://youtu.be/FCZSnNQmAFg?si=kwUr3G_piH8I2FMe
ለ Exit Exam
ዝግጅት የተደረገ የቱቶሪያል ክላስ ለህግ ተማሪዎች።
About labour law tutorial class
Part 3
https://youtu.be/FCZSnNQmAFg?si=kwUr3G_piH8I2FMe
👍5👏2