አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
639-2009 የፍትሃብሄር ህግ ማሻሻያ አዋጅ.pdf
98.9 KB
የፍትሃብሄር ህግ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 639/2009
" እኛ አሁንም የሠራተኞች የመኖር ያለመኖር ጉዳይ ሳይስተካከል ዝም አንልም " - የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ

ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወስነው የደመወዝ ቦርድ እንዲቋቋም ለዓመታት ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ ባለማግኘቱ ጉዳዩን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማቅረቡን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) አስታወቀ፡፡

በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ዝቅተኛ የደመወዝ የሚወስነውን " የደመወዝ ቦርድ " ማቋቋም እንደሚገባ መደንገጉን፣ ይሁን እንጂ ለዝቅተኛ ተከፋዮች የኑሮ ሁኔታን የዋጀ የአከፋፈል ሥርዓት ያስተካክላል ተብሎ ሲጠበቅ ዓመታት ያስቆጠረው " የደመወዝ ቦርድ " የማቋቋም ድንጋጌ፣ አሁንም ጆሮ ዳባ መባሉን የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ገልጸዋል፡፡

ኢሠማኮ ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው ደጅ ቢጠናም፣ አሁንም የዝቅተኛ ሠራተኞች ጉዳይ ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን አቶ ካሳሁን አስረድተዋል፡፡

ተገቢውን ቅደም ተከተል በመከተል በሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ትኩረት እንዲያገኝ ኢሠማኮ ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ምላሽ ባለማግኘቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕልባት እንዲገኝ አቤቱታ ማቅረቡን አክለዋል፡፡  

ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጥያቄው መቅረቡን ገልጸው፣ " የሚሰጡትን ምላሽ እየተጠባበቅን ነው " ብለዋል፡፡

ኢሠማኮ በየዓመቱ በሚከበረው የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) በኑሮ ውድነት ምክንያት በሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጫና መፍትሔ እንዲያገኝና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ምጣኔ እንዲሻሻል፣ በሰላማዊ ሠልፍ ጥያቄ ሊያቀርብ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካለት መቅረቱ ይታወሳል፡፡

በሰላማዊ ሠልፉ ሊነሱ የታሰቡ ጥያቄዎች ለሚመለከታቸው አካላት ቢቀርቡም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አማካሪ ቦርድ ወደ ሥራ እንዲመለስ ከመፍቀድ በዘለለ ወሳኙ የሠራተኞች የህልውና ጥያቄ መፍትሔ እንዳልተሰጠው ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡

" እኛ አሁንም የሠራተኞች የመኖር ያለመኖር ጉዳይ ሳይስተካከል ዝም አንልም " ያሉት ፕሬዚዳንቱ " ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን በመጠቀም መፍትሔ ለማግኘት እንሠራለን " ብለዋል፡፡

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አስፈጻሚ ተካልኝ አያሌው (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም የራሱ የሆነ አሉታዊም አዎንታዊ ጎን አለው ብለዋል፡፡

የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም ከሥራ አጥነትና ከኑሮ ውድነት አኳያ፣ ለሚተላለፈው ኢኮኖሚው መቋቋም ይችላል የሚለውን ጉዳይ ለማየት ጥናት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡

የሥራና ክህሎ ሚኒስቴር አገር አቀፍ የኢኮኖሚው ሁኔታ ተፅዕኖ መፍጠር አለመፍጠሩን በጥናት ከመለየት በተጨማሪ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ግለሰብ ለመኖር የሚያስፈልገው ወርኃዊ ገቢ ጭምር እየታየ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

" የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም አሁን ካለው አገራዊ ሁኔታ አንፃር መታየት ስላለበት፣ በድጋሚ ጥናት እየተደረገበት ነው " ሲሉ ገልጸዋል፡፡

ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ሁኔታ አንፃር አስቸጋሪና ውስብስብ በመሆኑ፣ ቦርዱን ለማቋቋም እንደገና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወሰንባቸውን አካባቢዎች ለመለየት ዳሰሳ እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡

የደመወዝ ቦርድ ለማቋቋም አሁን ባሉ አገር አቀፍ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊና የፖለቲካዊ ሁነቶች አስቻይና ከልካይ ሁኔታዎችን ያማከለ እንዲሆን ያለመ ብሔራዊ የዳሰሳ ጥናት መሆኑን ገልጸዋል፡፡

መረጃው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።

@tikvahethiopia
የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መረጃ ለማግኝት የሚያስችል 965 የተባለ የጥሪ ማዕከል ይፋ ተደረገ
አዲስ አበባ 26/10/2015ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መረጃ ለማግኝት የሚያስችል 965 የተባለ የጥሪ ማእከል ይፋ ተደርጓል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እንዳለው መኮንን የጥሪ ማዕከሉ መከፈት የንግድ ስራን ለመጀመር የሚፈልግ ግለሠብም ሆኑ ተቋማት በሁሉም የአገልግሎት አይነቶች ላይ ሙሉ መረጃ ለማግኘት እንደችሉ የሚያግዛቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የንግድ ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ የተለያዩ የሪፎርም ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የገለጹ ሚኒስትር ዴኤታው ከሀምሌ 1 2016ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት በኦን ላይን መሰጠት እደሚጀመርም አስታውቀዋል፡፡
የንግድ ስራን የመጀመር ሂደትን አመቺ ለማድረግ፣ ቀልጣፋ አገልግሎትን ለመስጠት እና የንግድ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለመደገፍ በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በርካታ ስራዎች እየተሠሩ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎችና ሀላፊዎች በድርጅት ስም፣ በንግድ ስም፣ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ እና በአጠቃላይ በ19 አገልግሎቶች ላይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
225908_እንደ_ባልና_ሚስት_ግንኙነት_ቀጥሎ_ጋብቻ_ሲፈጸም_በጋራ_ንብረት_ላይ_ያለው_ውጤት.pdf
620.6 KB
ሰ.መ.ቁ. 225908 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም
X እና Y እንደ ባልና ሚስት ግንኙነት ፈጥረው ሲኖሩ ባል (X) የባልና ሚስት ግንኙነት ከመፈጠሩ በፊት አድርጎት በነበረው ምዝገባ የኮንዶሚኒየም ዕጣ በግንኙነቱ ውስጥ እያሉ ደርሶት ከግል ገንዘቡ ክፍያ ፈጽሞ ቤቱን ተረከበ።
ዕጣው ሲደርሰው ሆነ ክፍያ ፈጽሞ ቤቱን ሲረከብ የባልና ሚስቱ ግንኙነት ገና ሶስት ዓመት አልሞላውም።
then ይሄ ሶስት ዓመት ከመሙላቱ በፊት X እና Y ጋብቻ ፈጸሙ። በጋብቻ ውስጥ ሲኖሩ ሲኖሩ ከአስር ዓመት በኋላ ንፋስ መሀላቸው ገባና በፍርድ ቤት ፍቺ ፈጸሙ።
ጥያቄው፥ የኮንዶሚኒየም ቤቱ የጋራ ንብረት ነው ወይስ የባል የግል ንብረት? የሚለው ነው።
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Forwarded from PIN NGO
Public Information Noble (PIN) is an Ethiopian NGO/CSO working on the right to access information.
ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል (PIN) የመረጃ ተደራሽነት መብት ላይ የሚሰራ ኢትዮጱያዊ የንግድ ያልሆነ/ የማኅበራዊ ድርጅት ነው።


Maybe you can explore these resources to learn more about the context and challenges of the right to access information in Ethiopia.
- This organization sounds very interesting and important. I wonder what kind of projects they are working on and what impact they have. Do you have any connection with them or are you just curious? If you want to know more about the right to access information, you can also check out
https://t.me/PublicInformationNoble Ethiopia,based Addis Ababa NGO that also works in Ethiopia and focuses on access to information, human rights, freedom of information, Rights of information, social inclusion. Maybe you can contact them to learn more about their activities and partnership opportunities.
- I admire the work of this organization and their motto: "Information is a key – let's provide access to all" (PIN).
I believe that information is essential for human dignity, freedom and development, and that everyone should have the right to access information that affects their lives and society. How did you learn about this organization and what made you interested in them?
If you want to know more about the right to access information, you can also check out the https://t.me/PublicInformationNoble
of telegram channel,

They organize events, workshops, training, advocacy, briefings and conferences for NGOs and provide resources and support for their engagement with the information.

According to their website, their motto is "Information is a key – let's provide access to all" (PIN). They believe that information is essential for human dignity, freedom and development, and that everyone should have the right to access information that affects their lives and society. They work to promote transparency, accountability and participation in public affairs, as well as to empower marginalized and vulnerable groups through information and education.

https://t.me/PublicInformationNoble
@PublicInformationNoble
የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት እንድታጠናክር ትልቅ እድል ይፈጥራል
=========================
አዲስ አበባ 27/10/2015 የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 መርሃ ግብሮች ውስጥ አንዱና ዋናው ነው፡፡

ኢትዮጵያን ጨምሮ 54 ሀገራት ስምምነቱን የፈረሙ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 47ቱ አጽድቀዋል፡፡ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነቱ ለሸቀጦች እና አገልግሎቶች አንድ ገበያ በመፍጠር በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚካሄድን ንግድ ማሳደግ እና ማስተዋወቅ እንዲሁም የአህጉሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ልማት ለማሳደግ ያለመ ነው።

ኢትዮጵያ ስምምነቱን የፈረመችው በ2010 ዓ.ም ሲሆን በ2011 ዓ.ም አጽድቃ ቀሪ የድርድር ሂደቶችን እያካሄደች ትገኛለች፡፡

ስምምነቱ ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ለሚሆን ህዝብ ገበያ በመፍጠር የኢትዮጵያን ምርቶችና አገልግሎቶች የገበያ ተደራሽነት፣ የስራ እድል ፈጠራ እንዲሁም የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገትና ልማትን እንደሚያሳድግ ይጠበቃል።
ተጨማሪ መረጃዎችን:-
Email: fdremotri@gmail.com
fdremotri@motri.gov.et
facebook:- Ethiopianministryof tradeandregionalitegration
For trade license : www.etrade.gov.et
website: www.motri.gov.et
አለግባብ_የተከፈለ_ደመወዝ_ስለሚመለስበት_ሁኔታ_229247.pdf
880.8 KB
አንድ ሰራተኛ X ከተባለ አሠሪ ጋር የስራ ውል መስርቶ የስራ ውሉ ሳይቋረጥ እንደገና ከሌላ Y በተባለ ድርጅት ተቀጥሮ በተመሳሳይ ጊዜ ሁለት ቦታ ተቀጥሮ ደመወዝ ሲከፈለው ነበር።
ከስምንት ወራት በኋላ Y ሰራተኛው ሁለት ቦታ መቀጠሩን ሲያውቅ የስራ ውሉን አቋረጠው።
ጥያቄው Y ለስምንት ወራት ለሰራተኛው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል? በየትኛው የህግ አግባብ?

አሰሪው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል የሚባል ከሆነ መብቱ የመጀመሪያው አሠሪ (X) ነው ወይስ የኋለኛው አሠሪ (Y)?
ወይስ ሁለቱም ማስመለሴ ይችላሉ?
239841 - Stamped.pdf
932.4 KB
የስራ ላይ ጉዳት ካለ በግልጽ ዳኝነት ካልተጠየቀበት ካሳ ሊወሰን አይገባም የሰ/መ/ቁጥር 239841
#Daniel Fikadu /ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)/
ከህክምና_ሙያ_ጋር_የሚፈፀሙ_ወንጀሎች.pdf
775.7 KB
የሕክምና የሞያ ስህተት እና የሚያስከትለው ተጠያቂነት
............
በኢትዮጵያ ምንም አንኳን ዜጎች የጤና መብታቸውን በተሟላ ሁኔታ የሚያስጠብቅ በህይወት የመኖርና የአካል ደህንነት መብታቸውን የሚያረጋግጥ ህግ ማንግስታዊ ዋስትና ቢኖራቸውም ሀገሪቱ በጤና አገልግሎት በተወሰኑ አመታት ውስጥ ካሳየችው አዎንታዊ መሻሻል ባልተናነሰ መልኩ በህክምና ቸልተኝነት ምክንያት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ዜጎች ለሞት፣ ለዘላቂ አካል ጉዳትና ለዘላቂ ተጨማሪ የጤና ጉዳቶች እየተዳረጉ ይገኛሉ። የማዋለድ አገልግሎት፣

* የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 41 እና 90
የህፃናት ህክምና እና የቀዶ ህክምና የህክምና ቸልተኝነት ችግር በስፋት የሚከሰትባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንዳንድ ፅሁፎች ያመለክታሉ።......
.....
....
https://t.me/lawsocieties
የሕክምና የሞያ ስህተት እና የሚያስከትለው ተጠያቂነት
............
በኢትዮጵያ ምንም አንኳን ዜጎች የጤና መብታቸውን በተሟላ ሁኔታ የሚያስጠብቅ በህይወት የመኖርና የአካል ደህንነት መብታቸውን የሚያረጋግጥ ህግ ማንግስታዊ ዋስትና ቢኖራቸውም ሀገሪቱ በጤና አገልግሎት በተወሰኑ አመታት ውስጥ ካሳየችው አዎንታዊ መሻሻል ባልተናነሰ መልኩ በህክምና ቸልተኝነት ምክንያት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ዜጎች ለሞት፣ ለዘላቂ አካል ጉዳትና ለዘላቂ ተጨማሪ የጤና ጉዳቶች እየተዳረጉ ይገኛሉ። የማዋለድ አገልግሎት፣

* የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 41 እና 90
የህፃናት ህክምና እና የቀዶ ህክምና የህክምና ቸልተኝነት ችግር በስፋት የሚከሰትባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንዳንድ ፅሁፎች ያመለክታሉ።......
.....
....
https://t.me/lawsocieties
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፌደራል ፍ/ቤቶችን የአስተዳደር ሠራተኞች ረቂቅ ደንብ አፀደቀ
****************
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሔደው መደበኛ ስብሰባ የፌደራል ፍ/ቤቶችን የአስተዳደር ሠራተኞች ረቂቅ ደንብ ”ደንብ ቁጥር 1/2015” አድርጎ አፀደቀ፡፡

ረቂቅ ደንቡን አስመልክቶ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ያቀረቡት የም/ቤቱ የሕግና ፍትሕ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት የተከበሩ ወ/ሮ ዕፀገነት መንግሥቱ ምክር ቤቱ በ2ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ጥር 16 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሔደው 9ኛ መደበኛ ስብሰባ ረቂቅ ደንቡ ለዝርዝር ዕይታ በዋናነት ለም/ቤቱ የሕግና ፍትሕ ቋሚ ኮሚቴ፣ በተባባሪነት ደግሞ ለሰው ሐብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መመራቱን አስታውሰው በዚህ መሠረት ረቂቅ ደንቡን በመመርመር ሒደት የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትን ለም/ቤቱ አባላት በዝርዝር አቅርበዋል፡፡

በማብራሪያቸውም በቋሚ ኮሚቴዎቹ ማሻሻያና ማስተካከያ የተደረገባቸውን የረቂቅ ደንቡን ድንጋጌዎች በዝርዝር ያቀረቡ ሲሆን ማብራሪያውን ተከትሎ ከተከበሩ የም/ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

በመጨረሻም ረቂቅ ደንቡ በም/ቤቱ አባላት በአብላጫ ድምጽና በአንድ ተቃውሞ ”ደንብ ቁጥር 1/2015” ሆኖ መጽደቁን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡

ረቂቅ ደንቡ የፀደቀው በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 55/1 ላይ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አዋጁን ለማስፈጸም ደንብ ሊያወጣ እንደሚችል በተደነገገው መሠረት ነው፡፡

የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
#news

የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው የአፍሪካ ጠበቆች ማህበር (PALU) ም/ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ!!!
***********************

እ.ኤ.አ ከጁላይ 5 ቀን 2023 ጀምሮ በዛምቢያ ሀገር ሊቪንግስተን ከተማ እየተካሄደ ባለው 13ኛው የአፍሪካ ጠበቆች ማህበራት ህብረት ጉባኤ ከመላው አፍሪካ ፤ ከመካከለኛው ምስራቅ ፤ ከአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ ክፍለ አህጉሮች የተውጣጡ ከ 250 በላይ የጠበቆች ማህበር ፕሬዝደንቶችና የአመራር አባላት ፤ አካባቢያዊ የባር አሶሲዬሽን መዋቅሮች ፤ አለም አቀፍ የጥብቅና ድርጅቶች ፤ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች ተወካዮች እና የሚመለከታቸው የመንግስት ሀላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ::

በዚሁ ጉባኤ ላይ ለህብረቱ ከፍተኛ አመራሮች ለተደረገው ምርጫ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበርን እየመሩ ያሉት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው ከተወዳዳሪዎቹ ይልቅ ከአባል ሀገራቱ ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት የአፍሪካ ጠበቆች ማህበር (PALU) ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው ተመርጠዋል::

አቶ ቴዎድሮስን በእጩነት እንዲወዳደሩ የጠቆመው 7 ሀገራትን በአባልነት ያቀፈውና ከ28,000 በላይ አባላት ያሉት የ East African Law Society ነው:: ቴዎድሮስ ከምስራቅ አፍሪካ ፤ ከደቡብ አፍሪካ እና ከማእከላዊ አፍሪካ ዞናት ሙሉ ድጋፍ ያገኙ ሲሆን ከምእራብና ሰሜን አፍሪካ ተወካዮች ደግሞ አብላጫውን ድጋፍ በማግኘት ሊመረጡ ችለዋል::

የአፍሪካ ጠበቆች ማህበራት ህብረትን በም/ፕሬዝደንትነት ለመምራት ኢትዮጵያዊ ሲመረጥ የመጀመሪያው ሲሆን ህብረቱ በአዲስ አበባ በተመሰረተበት ግዜ ከ21 አመታት በፊት አንጋፋው የህግ ባለሙያ አቶ ጌታቸው ቅጣው የህብረቱ ዋና ፀሀፊ ሆነው አገልግለዋል:: ላለፉት 18 አመታት በህብረቱ ከፍተኛ አመራር ላይ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ምንም አይነት ቦታ ማግኘት ሳይችሉ ቆይተዋል:: በአሁኑ ወቅት የህብረቱ ፕሬዚደንት ፈረንሳይኛ ተናጋሪው ካሜሮናዊው የህግ ባለሙያና ጠበቃ ሚ/ር ካሪ አብዶል ባጉይ ሲሆኑ የሴክሬታሪያቱ መቀመጫ በታንዛኒያ አሩሻ እንደሚገኝ ይታወቃል::

የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር

ሀምሌ 02 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤

#መረጃዎች በቶሎ እንዲደርሷችሁ ይፋዊ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው ሊንክ ይቀላቀሉ::

https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
በክልሎች ይሰጥ የነበረው የአስመጪና ላኪዎች የንግድ አገልግሎት ከሐምሌ 1/2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ፌዴራል ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር መዞሩ ተገለጸ::
====================================
አዲስ አበባ 03/11/ ከ2015 ዓ.ም (ንቀትሚ) በክልሎች ይሰጥ የነበረው የአስመጪዎችና ላኪዎች ንግድ አገልግሎት ከሐምሌ 1/2015 ዓ.ም ጀምሮ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በኩል አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል፡፡
የኦንላይን ንግድ ምዝገባና ፈቃድ ተግባራዊ ከመደረጉ በፊት በክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች በኩል ይሰጥ የነበረው የአስመጪና ላኪ የንግድ አገልግሎት አስተዳዳራዊ ክፍተቶች የታዩበት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ የተበራከተበት በመሆኑና በወቅቱ አገልግሎቱ ያልወረደላቸው ክልሎች የመልካም አስተዳደር ጥያቄ በማንሳታቸው ሚኒስትር መስራ ቤቱ ይህን ችግር ለመፍታት የአስመጪና ላኪዎች ንግድ አገልግሎት ከሃምሌ 1/2015 ዓ.ም ጀምሮ በፌዴራል ተግባራዊ እንዲሆን መወሰኑን ሚኒስትር መስራ ቤቱ አስታውቋል፡፡
የኦንላይን ንግድ ምዝገባና ፍቃድ አገልግሎት ከሃምሌ 1/2013 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ ማንኛውም አስመጪና ላኪ ነጋዴ የትም ማሄድ ሳይጠበቅበት ሲስተሙን በመጠቀም ባለበት ቦታ ሆኖ አገልግሎት ማግኘት የሚችል ሲሆን በአገልግሎቱ ላይ ግልጽ ያልሆኑ ጥያቄዎች ካሉ በ 965 የጥሪ መዕከል ደውሎ መረጃ ማግኘት የሚችል መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን:-
Email: fdremotri@gmail.com
fdremotri@motri.gov.et
facebook:- Ethiopianministryof tradeandregionalitegration
For trade license : www.etrade.gov.et
website: www.motri.gov.et
ስትወሰልት የተያዘች ሚስት በባሏ እርዳታ የምትወደውን ሰው አገባች



በሚስትየዋ ድርጊት የተበሳጩ የሰፈሩ ሰዎችም ሚስትየውን እና የሰው ሚስት የሚያባልገውን ሰው እጅ ከፍንጅ ይዘው ለባልየው አስረክበዋል።👇
https://am.al-ain.com/article/india-cheating-women-marrying-lover