Product Editor
#jakenn_publishing_plc
#creative_arts
#journalism
#news_letter_editor
Addis Ababa
Bachelors degree in Journalism, Communications, Law, Political Science and International Relations, Economics, Business, and other related degrees
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: April 30, 2020
How To Apply: Send your CV to HR@addisstandard.com using format “reference number- [Firstname] [Secondname]” as the subject line
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
#jakenn_publishing_plc
#creative_arts
#journalism
#news_letter_editor
Addis Ababa
Bachelors degree in Journalism, Communications, Law, Political Science and International Relations, Economics, Business, and other related degrees
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: April 30, 2020
How To Apply: Send your CV to HR@addisstandard.com using format “reference number- [Firstname] [Secondname]” as the subject line
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
#news
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው የአፍሪካ ጠበቆች ማህበር (PALU) ም/ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ!!!
***********************
እ.ኤ.አ ከጁላይ 5 ቀን 2023 ጀምሮ በዛምቢያ ሀገር ሊቪንግስተን ከተማ እየተካሄደ ባለው 13ኛው የአፍሪካ ጠበቆች ማህበራት ህብረት ጉባኤ ከመላው አፍሪካ ፤ ከመካከለኛው ምስራቅ ፤ ከአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ ክፍለ አህጉሮች የተውጣጡ ከ 250 በላይ የጠበቆች ማህበር ፕሬዝደንቶችና የአመራር አባላት ፤ አካባቢያዊ የባር አሶሲዬሽን መዋቅሮች ፤ አለም አቀፍ የጥብቅና ድርጅቶች ፤ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች ተወካዮች እና የሚመለከታቸው የመንግስት ሀላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ለህብረቱ ከፍተኛ አመራሮች ለተደረገው ምርጫ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበርን እየመሩ ያሉት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው ከተወዳዳሪዎቹ ይልቅ ከአባል ሀገራቱ ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት የአፍሪካ ጠበቆች ማህበር (PALU) ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው ተመርጠዋል::
አቶ ቴዎድሮስን በእጩነት እንዲወዳደሩ የጠቆመው 7 ሀገራትን በአባልነት ያቀፈውና ከ28,000 በላይ አባላት ያሉት የ East African Law Society ነው:: ቴዎድሮስ ከምስራቅ አፍሪካ ፤ ከደቡብ አፍሪካ እና ከማእከላዊ አፍሪካ ዞናት ሙሉ ድጋፍ ያገኙ ሲሆን ከምእራብና ሰሜን አፍሪካ ተወካዮች ደግሞ አብላጫውን ድጋፍ በማግኘት ሊመረጡ ችለዋል::
የአፍሪካ ጠበቆች ማህበራት ህብረትን በም/ፕሬዝደንትነት ለመምራት ኢትዮጵያዊ ሲመረጥ የመጀመሪያው ሲሆን ህብረቱ በአዲስ አበባ በተመሰረተበት ግዜ ከ21 አመታት በፊት አንጋፋው የህግ ባለሙያ አቶ ጌታቸው ቅጣው የህብረቱ ዋና ፀሀፊ ሆነው አገልግለዋል:: ላለፉት 18 አመታት በህብረቱ ከፍተኛ አመራር ላይ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ምንም አይነት ቦታ ማግኘት ሳይችሉ ቆይተዋል:: በአሁኑ ወቅት የህብረቱ ፕሬዚደንት ፈረንሳይኛ ተናጋሪው ካሜሮናዊው የህግ ባለሙያና ጠበቃ ሚ/ር ካሪ አብዶል ባጉይ ሲሆኑ የሴክሬታሪያቱ መቀመጫ በታንዛኒያ አሩሻ እንደሚገኝ ይታወቃል::
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሀምሌ 02 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
#መረጃዎች በቶሎ እንዲደርሷችሁ ይፋዊ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው ሊንክ ይቀላቀሉ::
https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው የአፍሪካ ጠበቆች ማህበር (PALU) ም/ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ!!!
***********************
እ.ኤ.አ ከጁላይ 5 ቀን 2023 ጀምሮ በዛምቢያ ሀገር ሊቪንግስተን ከተማ እየተካሄደ ባለው 13ኛው የአፍሪካ ጠበቆች ማህበራት ህብረት ጉባኤ ከመላው አፍሪካ ፤ ከመካከለኛው ምስራቅ ፤ ከአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ ክፍለ አህጉሮች የተውጣጡ ከ 250 በላይ የጠበቆች ማህበር ፕሬዝደንቶችና የአመራር አባላት ፤ አካባቢያዊ የባር አሶሲዬሽን መዋቅሮች ፤ አለም አቀፍ የጥብቅና ድርጅቶች ፤ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች ተወካዮች እና የሚመለከታቸው የመንግስት ሀላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ለህብረቱ ከፍተኛ አመራሮች ለተደረገው ምርጫ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበርን እየመሩ ያሉት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው ከተወዳዳሪዎቹ ይልቅ ከአባል ሀገራቱ ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት የአፍሪካ ጠበቆች ማህበር (PALU) ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው ተመርጠዋል::
አቶ ቴዎድሮስን በእጩነት እንዲወዳደሩ የጠቆመው 7 ሀገራትን በአባልነት ያቀፈውና ከ28,000 በላይ አባላት ያሉት የ East African Law Society ነው:: ቴዎድሮስ ከምስራቅ አፍሪካ ፤ ከደቡብ አፍሪካ እና ከማእከላዊ አፍሪካ ዞናት ሙሉ ድጋፍ ያገኙ ሲሆን ከምእራብና ሰሜን አፍሪካ ተወካዮች ደግሞ አብላጫውን ድጋፍ በማግኘት ሊመረጡ ችለዋል::
የአፍሪካ ጠበቆች ማህበራት ህብረትን በም/ፕሬዝደንትነት ለመምራት ኢትዮጵያዊ ሲመረጥ የመጀመሪያው ሲሆን ህብረቱ በአዲስ አበባ በተመሰረተበት ግዜ ከ21 አመታት በፊት አንጋፋው የህግ ባለሙያ አቶ ጌታቸው ቅጣው የህብረቱ ዋና ፀሀፊ ሆነው አገልግለዋል:: ላለፉት 18 አመታት በህብረቱ ከፍተኛ አመራር ላይ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ምንም አይነት ቦታ ማግኘት ሳይችሉ ቆይተዋል:: በአሁኑ ወቅት የህብረቱ ፕሬዚደንት ፈረንሳይኛ ተናጋሪው ካሜሮናዊው የህግ ባለሙያና ጠበቃ ሚ/ር ካሪ አብዶል ባጉይ ሲሆኑ የሴክሬታሪያቱ መቀመጫ በታንዛኒያ አሩሻ እንደሚገኝ ይታወቃል::
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሀምሌ 02 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
#መረጃዎች በቶሎ እንዲደርሷችሁ ይፋዊ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው ሊንክ ይቀላቀሉ::
https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.