2022_የንግድ_ምዝገባ_ፈቃድ_እና_ድኅረ_ፈቃድ_ኢንስፔክሽን_መመሪያ_ቁጥር_23_2014.pdf
888.8 KB
⚜የንግድ ምዝገባ፣ ፈቃድ እና ድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ ቁጥር 23/2014
መመሪያው ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ የንግድ ስምን ስለማጣራት የወጣውን መመሪያ ቁጥር 003/2007 እና የንግድ ምዝገባና ፈቃድ እና የድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ ቁጥር 010/2009 የሚሽር ሲሆን በአባሪ የሚከተሉትን ይዟል :-
ሀ.የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት መጠየቂያ የማመልከቻ ቅጾች
ለ.የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት የምስክር ወረቀቶች
ሐ.የድርጅት እና የንግድ ስም ማብራሪያ
መ.የድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መረጃ ማሰባሰቢያ ቼክ ሊስትና ቅጽ
መመሪያው ከፀደቀበት ቀን ጀምሮ የንግድ ስምን ስለማጣራት የወጣውን መመሪያ ቁጥር 003/2007 እና የንግድ ምዝገባና ፈቃድ እና የድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ ቁጥር 010/2009 የሚሽር ሲሆን በአባሪ የሚከተሉትን ይዟል :-
ሀ.የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት መጠየቂያ የማመልከቻ ቅጾች
ለ.የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት የምስክር ወረቀቶች
ሐ.የድርጅት እና የንግድ ስም ማብራሪያ
መ.የድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መረጃ ማሰባሰቢያ ቼክ ሊስትና ቅጽ
2022_Draft_Regulation_to_Amend_The_Federal_Income_Tax_Regulations.pdf
2.5 MB
⚜የፌደራል የገቢ ግብር ደንብን ለማሻሻል የወጣ ረቂቅ ደንብ
⚜Draft Regulation to Amend The Federal Income Tax Regulations
⚜Draft Regulation to Amend The Federal Income Tax Regulations
በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ በማውጣት ወንጀል የተከሰሰችው ግለሰብ በ10 ዓመት ፅኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ ተቀጣች
-------------------/////////////-----------------
https://t.me/lawsocieties
-------------------/////////////-----------------
ፍጥረት አማረ ያዘው የተባለችው ተከሳሽ በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ ማውጣት ወንጀል ለመደንገግ የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀፅ 693/1/ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፉ ክስ ተመስረቶባታል፡፡
ተከሳሽ የምታዝበት በቂ ስንቅ ሳይኖራት ሚያዚያ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከረፋዱ በግምት 5፡00 ሰዓት አካባቢ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታው ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ ከግል ተበዳይ አቶ ተክሌ ፀሀዬ ለገዛችው የቤት ዕቃ ክፍያ ለመፈፀም 10,000›000 /አስር ሚሊዮን/ ብር እንዲሁም ከግል ተበዳይ ኤፍሬም ወንድሙ በብድር መልክ ለወሰደችው ገንዘብ ክፍያ የሚሆን በሚል 600,000 /ስድሰት መቶ ሺህ/ ብር ደረቅ ቼክ ፅፋና ፈርማ ከሰጠች በኋላ የግል ተበዳዮች ለመመንዘር ቼኩን ለባንክ ሲያቀርቡ ተከሳሽ በቂ ስንቅ ሳይኖራት በተደጋጋሚ ጊዜ ቼክ በማውጣቷ ሂሳቡ ከቀን 27/11/2013 ዓ.ም ጀምሮ የተዘጋ መሆኑን የተረጋገጠ በመሆኑ ለግል ተበዳይዮች ክፍያ ሳይፈፀም ቼኩ የተመለሰ ስለሆነ፤ በፈፀመችው በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ ማውጣት ወንጀል ተከሳለች፡፡
ተከሳሽ በችሎት ቀርባ ክሱ ደርሷትና ተነቦላት የእምነት ክህደት ቃሏን ስትጠየቅ ”እኔ ድርጊቱን አልፈፀምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም ”ስትል ቃሏን ሰጥታለች።
ዐቃቤ ህግ በበኩሉ የተከሳሽን ጥፋተኝነት ለፍርድ ቤቱ ያስረዱልኛል ያላቸውን ዝርዝር ሶስት የምስክሮች ቃል እና የሰነድ ማስረጃዎች በበቂ ሁኔታ ለችሎቱ በማስረዳቱ ፍርድ ቤቱ ተከሳሽን እንድትከላከል ብይን ቢሰጥም ተከሳሽ በችሎት ቀርባ መከላከያ ምስክር ማቅረብ አልቻለችም፤ ስለሆነም የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ወንጀል ችሎት በተከሳሽ ላይ በሁለቱም ክሶች የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላልፏል።
በዚህም መሰረት ተከሳሽ ከዚህ በፊት የጥፋተኝነት ሪከርድ የሌለባት መሆኑ እንደ አንድ የቅጥት ማቅለያ ተይዞላት ሐምሌ 27/2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ፍርድ ቤቱ ተከሳሽን ያርማል መሰል አጥፊዎችንም ያስተምራል በማለት ተከሳሽ በሌለችበት በ10 ዓመት ፅኑ እስራትና ሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንድትቀጣ ተወስኖባታል።
ከፍትህ ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
-------------------/////////////-----------------
https://t.me/lawsocieties
-------------------/////////////-----------------
ፍጥረት አማረ ያዘው የተባለችው ተከሳሽ በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ ማውጣት ወንጀል ለመደንገግ የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀፅ 693/1/ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፉ ክስ ተመስረቶባታል፡፡
ተከሳሽ የምታዝበት በቂ ስንቅ ሳይኖራት ሚያዚያ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከረፋዱ በግምት 5፡00 ሰዓት አካባቢ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታው ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ ከግል ተበዳይ አቶ ተክሌ ፀሀዬ ለገዛችው የቤት ዕቃ ክፍያ ለመፈፀም 10,000›000 /አስር ሚሊዮን/ ብር እንዲሁም ከግል ተበዳይ ኤፍሬም ወንድሙ በብድር መልክ ለወሰደችው ገንዘብ ክፍያ የሚሆን በሚል 600,000 /ስድሰት መቶ ሺህ/ ብር ደረቅ ቼክ ፅፋና ፈርማ ከሰጠች በኋላ የግል ተበዳዮች ለመመንዘር ቼኩን ለባንክ ሲያቀርቡ ተከሳሽ በቂ ስንቅ ሳይኖራት በተደጋጋሚ ጊዜ ቼክ በማውጣቷ ሂሳቡ ከቀን 27/11/2013 ዓ.ም ጀምሮ የተዘጋ መሆኑን የተረጋገጠ በመሆኑ ለግል ተበዳይዮች ክፍያ ሳይፈፀም ቼኩ የተመለሰ ስለሆነ፤ በፈፀመችው በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ ማውጣት ወንጀል ተከሳለች፡፡
ተከሳሽ በችሎት ቀርባ ክሱ ደርሷትና ተነቦላት የእምነት ክህደት ቃሏን ስትጠየቅ ”እኔ ድርጊቱን አልፈፀምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም ”ስትል ቃሏን ሰጥታለች።
ዐቃቤ ህግ በበኩሉ የተከሳሽን ጥፋተኝነት ለፍርድ ቤቱ ያስረዱልኛል ያላቸውን ዝርዝር ሶስት የምስክሮች ቃል እና የሰነድ ማስረጃዎች በበቂ ሁኔታ ለችሎቱ በማስረዳቱ ፍርድ ቤቱ ተከሳሽን እንድትከላከል ብይን ቢሰጥም ተከሳሽ በችሎት ቀርባ መከላከያ ምስክር ማቅረብ አልቻለችም፤ ስለሆነም የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ወንጀል ችሎት በተከሳሽ ላይ በሁለቱም ክሶች የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላልፏል።
በዚህም መሰረት ተከሳሽ ከዚህ በፊት የጥፋተኝነት ሪከርድ የሌለባት መሆኑ እንደ አንድ የቅጥት ማቅለያ ተይዞላት ሐምሌ 27/2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ፍርድ ቤቱ ተከሳሽን ያርማል መሰል አጥፊዎችንም ያስተምራል በማለት ተከሳሽ በሌለችበት በ10 ዓመት ፅኑ እስራትና ሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንድትቀጣ ተወስኖባታል።
ከፍትህ ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሠበር በ7 ዳኞች የተሰጠ ውሳኔ ።።።።።።።።።**።።።።።።።።።።።።።።።።።።። https://t.me/lawsocieties ።።።።።።።።።።።**።።።።።።።።።።።።።።።።።ሠሰ/መ/ቁ. 190307 ( ያልታተመ) ህዳር 29 ቀን 2014 ዓ.ምየአ/አ/ክትማ ዐቃቤ ሕግ ጽ/ቤት በፍርድ ቤት ክርክር በማድረግ የከተማዉ ነዋሪዎችን/የህዝብና የመንግስትን መብትና ጥቅም ለማስከበር ያለዉመብት/ስልጣን ተመሳሳይ መብትና ጥቅምን ለማስከበር ስልጣንና ኃላፊነት ባለዉ ሌላ የከተማዉ አስተዳደር አካል ክርክር ተደርጎበት ዉሳኔ ያረፈበት ጉዳይ በድጋሚ እንዲታይ በፍ/ብ/ሥ/ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት የመቃወም አቤቱታ ለማቅረብ ያስችለዋል ወይ?ሦስተኛ ወገን በክርክሩ ተሳታፊ ካልሆነ ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ ፍትሐዊ ዉሳኔ ለመስጠት የማይችል ዓይነት (indispensable party) ከሆነ በፍርድ ቤቱ አነሳሽነት ወይም መብት ባለዉ ሰዉ አቤቱታ አቅራቢነት፣ እንዲሁም ዉጤቱ መብቴን ሊነካ ይችላል በሚል ወገን (interested party) አቤቱታ አቅራቢነት ሦስተኛ ወገን በተጀመረ ክርክር ተሳታፊ የሚሆንበትን ሥርዓት የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ ይዘረጋል (አንቀጽ 40 እና 41 ይመለከቷል)፡፡ ዓላማዉም የጉዳዩ አመራር ፍትሐዊ እንዲሆንና በሥርዓት እንዲከናወን ለማስቻል ሲባል ነዉ ተብሎ ይታመናል፡፡ ይሁንናበተለያዩ ምክንያቶች ከላይ በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት ክርክሩ በሂደት ላይ እያለ በክርክሩ ተሳታፊ ሆኖ መብቱን ማስከበር ይችል የነበረ ሰዉ ተሳታፊ ባልሆነበት መብቱን የሚነካ ዉሳኔ ሊሰጥ የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ ስለሆነም በፍርድ ቤት ወይም በህግ የዳኝነት ስልጣን ባለዉ አካል በተሰጠ ዉሳኔ መብቴ ተነክቷል የሚል ሦስተኛ ወገን አቤቱታዉን በማቅረብ ዉሳኔዉን በመቃወም መብቱን ሊያስከብር የሚችልበትን ሥርዓት በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 ላይ ተመልክቷል ።በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት የሚቀርብ አቤቱታ የክርክሩ ተሳታፊ ባልሆነበት በተደረገ ክርክር የተሰጠ ዉሳኔ መብቱን የሚነካበት ሦስተኛ ወገን የመቃወም አቤቱታዉን አቅርቦ የክርክሩ ተሳታፊ በመሆን ተከራክሮ መብቱን ማስከበር እንዲችል ታስቦ የተዘረጋ ነዉ፡፡ በመሆኑም አቃቤ ህግ ወኪል ሆኖ ሊከራከር የሚችልበት መብትና ጥቅም ክርክር በማድረግ ተመሳሳይ መብትና ጥቅም ለማስከበር ስልጣን ባለዉ ጉዳዩ በሚመለከተዉ መስሪያ ቤት ክርክር ቀርቦበት ዉሳኔ ከተሰጠ በኋላ አቃቤ ህግ ዉሳኔዉን በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት ሊቃወም የሚችልበት ህጋዊ ምክንያት የለም፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 37502 (ቅጽ 8 ላይ እንደታተመዉ) የሰጠዉ የህግ ትርጉም ተለዉጧል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ዐቃቤ ህግ ቢሮ (በየደረጃዉ ያሉ ዐቃቤ ህግ ጽ/ቤቶችን ይጨምራል) ወኪል ሆኖ ክርክር በማቅረብ የነዋሪዉን መብትና ጥቅም እንዲያስከብር በአስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 64/2011 አንቀጽ 5 ስልጣን የተሰጠዉ ቢሆንም፣ ይህ ስልጣኑ ብቻዉን ተመሳሳይ መብትና ጥቅምን ለማስከበር ስልጣን ያለዉ የሚመለከተዉ የከተማዉ አስተዳደር አካል የክርክሩ ተሳታፊ በሆነበት ታይቶ ዉሳኔ የተሰጠበትን ጉዳይ መሠረት አድርጎ እንደገና ክርክር ለማድረግ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 358 መሠረት የመቃወም አቤቱታ እንዲያቀርብ ምክንያት አይሆንም፡፡
#ዳንኤል ፍቃዱ
#ዳንኤል ፍቃዱ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Phison Real Estate#🚩for experienced
▪️1 - Senior Secretary
▪️2 - Senior Accountant
▪️3 - Senior Auditor
▪️4 - Safety & Health Officer(Nurse)
▪️5 - Junior Legal Officer
▪️6 - Excavator Operator
▪️7 - Mobile Crane Operator
▪️8 - Construction ,Machinery,Equipment & Maintainance Department Head
▪️Click the link below for details
👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3drJYhZ
▪️Deadlin - August 15/22
▪️1 - Senior Secretary
▪️2 - Senior Accountant
▪️3 - Senior Auditor
▪️4 - Safety & Health Officer(Nurse)
▪️5 - Junior Legal Officer
▪️6 - Excavator Operator
▪️7 - Mobile Crane Operator
▪️8 - Construction ,Machinery,Equipment & Maintainance Department Head
▪️Click the link below for details
👇👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3drJYhZ
▪️Deadlin - August 15/22
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
"የህዝቡ የግንዛቤ ማነስ" የት #አለህግ።
****
*
ውሃ አምራች ድርጅቶች ተጠያቂ ናቸው። ተረፈ ምርታቸው (የፕላስቲክ ኮዳ) ከገጠር እስከ ከተማ፣ በየመንገዱ ተዘርቶአል። መንግስትም፣ የአከባቢ ጥብቃ ሚባል መስሪያ ቤት አለው። አካባቢን የሚያስጠብቅ ህጎችን አውጥተው፣ ለምን እንደ ማይተገብሩ ባናውቅም።
በጣም ቀላሉ መፍትሄ፣ የውሃው መሸጫ ዋጋ ላይ ሃምሳ ሳንቲም መጨመር ነው። ወይም አምራቾቹ፣ ከትርፋቸው ላይ ቀንሰው፣ የታሸገ ውሃ ዋጋን በሃምሳ ሳንቲም ይቀንሱ። ባዶ እቃውን የመለሰ፣ ሃምሳ ሳንቲሙን ይወስዳል። ያኔ፣ የውሃ ፕላስቲክ ተጥሎ ማየት ይናፍቀናል።
"የህዝቡ የግንዛቤ ማነስ" በሚል የካድሬ ቋንቋ አታደናቁሩን። #የትአለህግ
Via Safe road Addis
#የትአለህግ #challenge
#የትአለሕግchallenge
#YetAleHigchallenge
https://www.facebook.com/lawsocieties/
****
*
ውሃ አምራች ድርጅቶች ተጠያቂ ናቸው። ተረፈ ምርታቸው (የፕላስቲክ ኮዳ) ከገጠር እስከ ከተማ፣ በየመንገዱ ተዘርቶአል። መንግስትም፣ የአከባቢ ጥብቃ ሚባል መስሪያ ቤት አለው። አካባቢን የሚያስጠብቅ ህጎችን አውጥተው፣ ለምን እንደ ማይተገብሩ ባናውቅም።
በጣም ቀላሉ መፍትሄ፣ የውሃው መሸጫ ዋጋ ላይ ሃምሳ ሳንቲም መጨመር ነው። ወይም አምራቾቹ፣ ከትርፋቸው ላይ ቀንሰው፣ የታሸገ ውሃ ዋጋን በሃምሳ ሳንቲም ይቀንሱ። ባዶ እቃውን የመለሰ፣ ሃምሳ ሳንቲሙን ይወስዳል። ያኔ፣ የውሃ ፕላስቲክ ተጥሎ ማየት ይናፍቀናል።
"የህዝቡ የግንዛቤ ማነስ" በሚል የካድሬ ቋንቋ አታደናቁሩን። #የትአለህግ
Via Safe road Addis
#የትአለህግ #challenge
#የትአለሕግchallenge
#YetAleHigchallenge
https://www.facebook.com/lawsocieties/