አዲስ መታወቂያ መስጠት ተቋረጠ
.
የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ላልተወሰነ ጊዜ " አዲስ መታወቂያ " የመስጠት አገልግሎት ማቆሙን አስታውቋል።
ኤጀንሲው የመታወቂያ ፣ የልደት ፣ የጋብቻና የሞት ማስረጃዎችን ይመዘግባል ፤ ዜጎች በሚፈልጉበት ወቅትም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
በአገልግሎት አሰጣቱ ውስጥ በተለይ የመታወቂያ አገልግሎቱ ላይ በተቋሙ ውስጥ እና ከተቋሙ ውጭ ባሉ ሃሰተኛ ማስረጃን በሚያድሉ ግለሰቦች የተነሳ ለማይገባቸው ሰዎች መታወቂያ አላግባብ እየተሰጠ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል።
ይህን ህገ ወጥ የሆነ ድርጊት ሲፈጽሙ የተያዙ ግለሰቦች ላይም እርምጃ መወሰዱን አሳውቋል።
የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት ሲባል ህገወጥነት እየተባባሰ በመምጣቱ ችግሩን በሚገባ ለማጥራት እንዲቻል በከተማ አስተዳደሩ ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ መሰረት አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ላልተወሰነ ጊዜ መታገዱን ኤጀንሲው ገልጿል።
የመታወቂያ እድሳትም ሆነ ሌሎች የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ባሉበት ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
አዲስ ቲቪ
.
የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ላልተወሰነ ጊዜ " አዲስ መታወቂያ " የመስጠት አገልግሎት ማቆሙን አስታውቋል።
ኤጀንሲው የመታወቂያ ፣ የልደት ፣ የጋብቻና የሞት ማስረጃዎችን ይመዘግባል ፤ ዜጎች በሚፈልጉበት ወቅትም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
በአገልግሎት አሰጣቱ ውስጥ በተለይ የመታወቂያ አገልግሎቱ ላይ በተቋሙ ውስጥ እና ከተቋሙ ውጭ ባሉ ሃሰተኛ ማስረጃን በሚያድሉ ግለሰቦች የተነሳ ለማይገባቸው ሰዎች መታወቂያ አላግባብ እየተሰጠ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል።
ይህን ህገ ወጥ የሆነ ድርጊት ሲፈጽሙ የተያዙ ግለሰቦች ላይም እርምጃ መወሰዱን አሳውቋል።
የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት ሲባል ህገወጥነት እየተባባሰ በመምጣቱ ችግሩን በሚገባ ለማጥራት እንዲቻል በከተማ አስተዳደሩ ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ መሰረት አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ላልተወሰነ ጊዜ መታገዱን ኤጀንሲው ገልጿል።
የመታወቂያ እድሳትም ሆነ ሌሎች የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ባሉበት ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
አዲስ ቲቪ
አለ_ህግ ✳️ Law Societies✳️
@lawsocieties
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig, ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig, ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
እንኳን ለኢድ አል ፈጥር በዓል በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል። ኢትዮመረጃ
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Join and Share❗️❗️
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል። ኢትዮመረጃ
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Join and Share❗️❗️
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Wagagen Bank#7 - Position
▪️1 -Archive library
▪️2 -Attorney I❤️
▪️3 -Trade service officer I
▪️4 -District Hr business partner I
▪️5 -Sr Foreign banking & Remmittance Officer
▪️6 - Sr trade service officer
▪️7 - Manager, foreclosure & debt Litigation
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vVJy8Y
▪️Deadline - May 07/2022
▪️1 -Archive library
▪️2 -Attorney I❤️
▪️3 -Trade service officer I
▪️4 -District Hr business partner I
▪️5 -Sr Foreign banking & Remmittance Officer
▪️6 - Sr trade service officer
▪️7 - Manager, foreclosure & debt Litigation
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vVJy8Y
▪️Deadline - May 07/2022
#Bank of Abyssinia#
▪️1 - Legal Credit.Attorney
▪️2 - Legal Credit.Senior Attorney
▪️3 - Grade I Branch Operation Manager
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3F7Ibbl
▪️Deadline - May 05/2022
▪️1 - Legal Credit.Attorney
▪️2 - Legal Credit.Senior Attorney
▪️3 - Grade I Branch Operation Manager
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3F7Ibbl
▪️Deadline - May 05/2022
ከደረሰኝ ጋር የተገናኙ ወንጀሎች እና ቅጣታቸው።።።።።።።።።።።።።።።።
#አለ_ህግ #Ale_Hig
I. ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሃያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሃምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጫ እና ከሦስት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
II. በአንድ ግብይት በተሰጡ ተመሳሳይ የደረሰኝ ኮፒዎች ላይ የተለያዩ ዋጋዎችን በመመዝገብ የሽያጭ ዋጋን ያሳነሰ ማንኛውም ሰው ብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እና ከአምስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
III. የሽያጩ ትክክለኛ ዋጋ ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ ከሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (||) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኞቹ ላይ ከተመለከቱት ከፍተኛው የገንዘብ መጠን እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
IV. ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
V. በዚህ ተራ ቁጥር (IV) የተመለከተው ደረሰኝ ከብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ የገንዘብ መጠን የያዘ እንደሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (|) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኙ ከተገለጸው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል በሆነ የገንዘብ ቅጣት እና ከአስር ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት የሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VI. ባለሥልጣኑ ሳይፈቅድለት የታክስ ደረሰኝ ያተመ ሰው ከብር 300ሺ (ሦስት መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 500ሺ (አምስት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሁለት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VII. በዚህ ተራ ቁጥር (VI) መሠረት ጥፋተኛ የተባለ ሰው ወንጀሉን ለሁለተኛ ጊዜ ፈጽሞ ጥፋተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ የህትመት መሣሪያው እና የማተሚያ ድርጅቱ ይወረሳል፣ የንግድ ፈቃዱም ይሰረዛል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig
#አለ_ህግ #Ale_Hig
I. ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሃያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሃምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጫ እና ከሦስት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
II. በአንድ ግብይት በተሰጡ ተመሳሳይ የደረሰኝ ኮፒዎች ላይ የተለያዩ ዋጋዎችን በመመዝገብ የሽያጭ ዋጋን ያሳነሰ ማንኛውም ሰው ብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እና ከአምስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
III. የሽያጩ ትክክለኛ ዋጋ ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ ከሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (||) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኞቹ ላይ ከተመለከቱት ከፍተኛው የገንዘብ መጠን እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
IV. ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
V. በዚህ ተራ ቁጥር (IV) የተመለከተው ደረሰኝ ከብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ የገንዘብ መጠን የያዘ እንደሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (|) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኙ ከተገለጸው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል በሆነ የገንዘብ ቅጣት እና ከአስር ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት የሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VI. ባለሥልጣኑ ሳይፈቅድለት የታክስ ደረሰኝ ያተመ ሰው ከብር 300ሺ (ሦስት መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 500ሺ (አምስት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሁለት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VII. በዚህ ተራ ቁጥር (VI) መሠረት ጥፋተኛ የተባለ ሰው ወንጀሉን ለሁለተኛ ጊዜ ፈጽሞ ጥፋተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ የህትመት መሣሪያው እና የማተሚያ ድርጅቱ ይወረሳል፣ የንግድ ፈቃዱም ይሰረዛል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig
የቤተሰብ ውክልና #አለ_ህግ #Ale_Hig
የቤተሰብ ውክልና ፡- መሰረቱ የፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 2203 እና /ወይም 2205 ድንጋጌዎች ሆኖ በፍትሃብሄር ስነ-ስርዓት ህግ አንቀጽ 58 መሰረት ለቅርብ ዘመድ ማለትም ባለቤት፣ወንድም፣እህት፣ልጅ፣አባት፣አያት፣ እናት ለሆኑ ሰዎች የሚሰጥ የውክልና ዓይነት ነው፡፡
ውስን ውክልና
ውስን ውክልና፡- ተወካይ አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ንብረቱን በስም እና ዝርዝር መረጃውን በመጥቀስ የውክልና ስልጣን የሚሰጥበት ነው ፡፡
ሙሉ ውክልና
ሙሉ ውክልና፡- ተወካይ አጠቃላይ የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረቱን በሚመለከት ዝርዝር መረጃ መስጠት ሳያስፈልገው በጥቅሉ ውክልና የሚሰጥበት ነው፡፡
#አለ_ህግ @Lawsocieties
የቤተሰብ ውክልና ፡- መሰረቱ የፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 2203 እና /ወይም 2205 ድንጋጌዎች ሆኖ በፍትሃብሄር ስነ-ስርዓት ህግ አንቀጽ 58 መሰረት ለቅርብ ዘመድ ማለትም ባለቤት፣ወንድም፣እህት፣ልጅ፣አባት፣አያት፣ እናት ለሆኑ ሰዎች የሚሰጥ የውክልና ዓይነት ነው፡፡
ውስን ውክልና
ውስን ውክልና፡- ተወካይ አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ንብረቱን በስም እና ዝርዝር መረጃውን በመጥቀስ የውክልና ስልጣን የሚሰጥበት ነው ፡፡
ሙሉ ውክልና
ሙሉ ውክልና፡- ተወካይ አጠቃላይ የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረቱን በሚመለከት ዝርዝር መረጃ መስጠት ሳያስፈልገው በጥቅሉ ውክልና የሚሰጥበት ነው፡፡
#አለ_ህግ @Lawsocieties
አዲሱ-የንግድ-ሕግ 55932.pdf
3.4 MB
Share 'አዲሱ-የንግድ-ሕግ 55932.pdf'
አለሕግAleHig ️
በህግ አምላክ ምን ማለት ነው❗️❓ ቀድሞ በጥሩ ማብራሪያ የመለሰ ሽልማት አለው። #አለ_ህግ #Ale_Hig
በህግ አምላክ ❗️❓
ቃሉ ከብዙ ዓመታት በፊት ጀምሮ በእኛ አገር ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገራት ላይ መሰረት ያለው ነው።መነሻውም ሰወች ሕጉን ብቻ ሳይሆን ሕግ ያወጣውን አካል ምላሽ እንዲመለከቱና ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሚያሳስብ ነው።ሰወች ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈፅሙ ለድርጊታቸው ህገወጥነት ምላሽ የሚሰጥ አካል እንዳለ በዚሁ ቃል ያስታውሳሉ።እንዲያውም አንዳንዴ ሕጉን ያወጡ ንጉሶች ስም እየተጠራ በእነሱ አምላክ ስም ድርጊት ፈፃሚው ድርጊቱን እንዲያቆም ይጠየቅ እንደነበር ይነገራል። ይሄንን የሰማ ህገ ወጥ አካል ድርጊቱን የሚያቆመው ከድርጊቱ በሁዋላ የሚመጣበትን ምላሽ በቃሉ ውስጥ ስለሚመለከት ነው።
ሌላኛው ደግሞ ሕግን የሚሰጥ ፈጣሪ እንደሆነ ሰወች ያምናሉ።ይሄም እምነታቸው ሕግን እንዲከተሉ ምክንያት ይሆናቸዋል።በዚህ እይታ ደግሞ በሕግ አምላክ የሚለው ቃል ሰወች ፈጣሪን ፈርተው ከድርጊታቸው እጃቸውን እንዲመልሱ ምክንያት ይሆናቸዋል።በአጠቃላይ የቃሉ አንድምታ ይሄንን ይመስላል።
One Love:
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ቃሉ ከብዙ ዓመታት በፊት ጀምሮ በእኛ አገር ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገራት ላይ መሰረት ያለው ነው።መነሻውም ሰወች ሕጉን ብቻ ሳይሆን ሕግ ያወጣውን አካል ምላሽ እንዲመለከቱና ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሚያሳስብ ነው።ሰወች ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈፅሙ ለድርጊታቸው ህገወጥነት ምላሽ የሚሰጥ አካል እንዳለ በዚሁ ቃል ያስታውሳሉ።እንዲያውም አንዳንዴ ሕጉን ያወጡ ንጉሶች ስም እየተጠራ በእነሱ አምላክ ስም ድርጊት ፈፃሚው ድርጊቱን እንዲያቆም ይጠየቅ እንደነበር ይነገራል። ይሄንን የሰማ ህገ ወጥ አካል ድርጊቱን የሚያቆመው ከድርጊቱ በሁዋላ የሚመጣበትን ምላሽ በቃሉ ውስጥ ስለሚመለከት ነው።
ሌላኛው ደግሞ ሕግን የሚሰጥ ፈጣሪ እንደሆነ ሰወች ያምናሉ።ይሄም እምነታቸው ሕግን እንዲከተሉ ምክንያት ይሆናቸዋል።በዚህ እይታ ደግሞ በሕግ አምላክ የሚለው ቃል ሰወች ፈጣሪን ፈርተው ከድርጊታቸው እጃቸውን እንዲመልሱ ምክንያት ይሆናቸዋል።በአጠቃላይ የቃሉ አንድምታ ይሄንን ይመስላል።
One Love:
#አለ_ህግ #Ale_Hig
አለሕግAleHig ️
በህግ አምላክ ምን ማለት ነው❗️❓ ቀድሞ በጥሩ ማብራሪያ የመለሰ ሽልማት አለው። #አለ_ህግ #Ale_Hig
አለሕግAleHig ️
በህግ አምላክ ምን ማለት ነው❗️❓ ቀድሞ በጥሩ ማብራሪያ የመለሰ ሽልማት አለው። #አለ_ህግ #Ale_Hig
👉በህግ አምላክ ማለት:-
አገሬው ስለ ሕግ ሃያልነት ሲናገር "በሕግ አምላክ ሲባል እንኳን ሰው ወራጅ ውሃ ይቆማል" ይል ነበር፡፡ ሕግ ተፈጥሮንም እስከማቆም ሃይል እንዳለው አድርጎ ለመግለፅ ምን ዓይነት በሕግ የፀና እምነት ቢኖር ነበር ያስብላል፡፡ በሕግና ፍትሕ ላይ እምነት ያለው ሕዝብ ያለማንም አስገዳጅነት ለሕግ ተገዢ ነው፡፡ ክስተቶችንም ተከትሎ ለሕግ ያለውንም እምነት በተለያዬ መንገድ ይገልፃል፡፡ ግጭቶችን በጉልበት ከመፍታት በሕግ መፍታት ተመራጭ እንደሆነም ያምናል፡፡ በጉልበቱ አዳሪ ሲገጥመው ሰይፍን በሰይፍ ከመመለስ በሕግ አምላክ ቢል ይመርጣል፡፡ ከማትረባ ጉልበት በሕግ አምላክ ይሻላል የሚለውም ለዚህ ይመስላል፡፡ ስለዚህ የሕግ መከበር ሕበረተሰቡ ስለሕግና ፍትሕ ባለው አመለካከት ይወሰናል ማለት ነው፡፡ ሕግ በሕበረተሰቡ ውስጥ በሚፈለገው ደረጃ ለውጥ እንዲያመጣ ከተፈለገ እያንዳንዱ ሰው ስለሕግ ያለው አመለካከት አብሮ መመለወጥና ማደግ ይኖርበታል፡፡ ሕበረተሰቡ ለሕግና ፍትሕ ያለው አመለካከት ሁለት ነገሮችን ይገልፅልናል፡፡ በአንድ በኩል ሕብረተሰቡ ስለሕግ ያለውን እምነት ሲገልፅልን በሌላ በኩል ደግሞ የሕግ መከበር ያለበትን ደረጃ ያሳየናል፡፡
👉ዘመናዊ የፍትሕ ሥርዓት ሳይዋቀር በፊት አገሬው ስለሕግ የበላይነት የፀና እምነት ነበረው ማለት እንችላለን፡፡ አስገዳጅ ነገር ሳይኖር በአገር ደንብ ብቻ መንገድ ላይ ባላጋራውን ሲያገኘው በሕግ አምላክ ብሎ ተላላፊው መንገደኛ ጉዳዩን እንዲመለከትለት ያደርግ ነበር፡፡ ተላላፊው መንገደኛም ዳኝነቱን ተቀብሎ የግራ ቀኙን ጉዳይ ሰምቶ ይፈርዳል፡፡ ውሳኔው ከተስማማቸው ይፈጽማሉ ካልተስማቸው በአካባቢው ወዳለው ጭቃ ሹም ተያይዞ መሄድ ነው፡፡ ይህን ተላላፊ መንገደኛ ዳኛ የሕግ ሙሁር አበራ ጀንበሬ የመንገድ ዳሩ ፍርድ ቤት(የመንገድ ዳር ዳኛ) በማለት ሲገልፁት ከሳቴ ብርሃን የአማርኛ መዝገበ ቃላት ደግሞ "ዳኛ የውሃ ወራጅ ዳኛ" በማለት ይገልፀዋል፡፡ ስያሜው ምንም ይሁን ተላላፊውን መንገደኛ ዳኛ፣ ባላጋራዎችን ተከራካሪ አድርጎ ሲያቆማቸው የነበረው ያገር ደንብና ልማድ፣ፈቃደኝነትና ለሕግና ፍትሕ የፀና እምነት መኖር እንጅ ሌላ አስገዳጅ ሃይል አልነበረም፡፡
👉በአጠቃላይ በህግ አምላክ ማለት ለህግ ተገዢ ሁን ወይም ለህግ ብለክ ድርጊትህን አቁም ወይም ተዉ እንደማለት ነዉ፡፡
Am the one☝️:
#አለ_ህግ #Ale_Hig
አገሬው ስለ ሕግ ሃያልነት ሲናገር "በሕግ አምላክ ሲባል እንኳን ሰው ወራጅ ውሃ ይቆማል" ይል ነበር፡፡ ሕግ ተፈጥሮንም እስከማቆም ሃይል እንዳለው አድርጎ ለመግለፅ ምን ዓይነት በሕግ የፀና እምነት ቢኖር ነበር ያስብላል፡፡ በሕግና ፍትሕ ላይ እምነት ያለው ሕዝብ ያለማንም አስገዳጅነት ለሕግ ተገዢ ነው፡፡ ክስተቶችንም ተከትሎ ለሕግ ያለውንም እምነት በተለያዬ መንገድ ይገልፃል፡፡ ግጭቶችን በጉልበት ከመፍታት በሕግ መፍታት ተመራጭ እንደሆነም ያምናል፡፡ በጉልበቱ አዳሪ ሲገጥመው ሰይፍን በሰይፍ ከመመለስ በሕግ አምላክ ቢል ይመርጣል፡፡ ከማትረባ ጉልበት በሕግ አምላክ ይሻላል የሚለውም ለዚህ ይመስላል፡፡ ስለዚህ የሕግ መከበር ሕበረተሰቡ ስለሕግና ፍትሕ ባለው አመለካከት ይወሰናል ማለት ነው፡፡ ሕግ በሕበረተሰቡ ውስጥ በሚፈለገው ደረጃ ለውጥ እንዲያመጣ ከተፈለገ እያንዳንዱ ሰው ስለሕግ ያለው አመለካከት አብሮ መመለወጥና ማደግ ይኖርበታል፡፡ ሕበረተሰቡ ለሕግና ፍትሕ ያለው አመለካከት ሁለት ነገሮችን ይገልፅልናል፡፡ በአንድ በኩል ሕብረተሰቡ ስለሕግ ያለውን እምነት ሲገልፅልን በሌላ በኩል ደግሞ የሕግ መከበር ያለበትን ደረጃ ያሳየናል፡፡
👉ዘመናዊ የፍትሕ ሥርዓት ሳይዋቀር በፊት አገሬው ስለሕግ የበላይነት የፀና እምነት ነበረው ማለት እንችላለን፡፡ አስገዳጅ ነገር ሳይኖር በአገር ደንብ ብቻ መንገድ ላይ ባላጋራውን ሲያገኘው በሕግ አምላክ ብሎ ተላላፊው መንገደኛ ጉዳዩን እንዲመለከትለት ያደርግ ነበር፡፡ ተላላፊው መንገደኛም ዳኝነቱን ተቀብሎ የግራ ቀኙን ጉዳይ ሰምቶ ይፈርዳል፡፡ ውሳኔው ከተስማማቸው ይፈጽማሉ ካልተስማቸው በአካባቢው ወዳለው ጭቃ ሹም ተያይዞ መሄድ ነው፡፡ ይህን ተላላፊ መንገደኛ ዳኛ የሕግ ሙሁር አበራ ጀንበሬ የመንገድ ዳሩ ፍርድ ቤት(የመንገድ ዳር ዳኛ) በማለት ሲገልፁት ከሳቴ ብርሃን የአማርኛ መዝገበ ቃላት ደግሞ "ዳኛ የውሃ ወራጅ ዳኛ" በማለት ይገልፀዋል፡፡ ስያሜው ምንም ይሁን ተላላፊውን መንገደኛ ዳኛ፣ ባላጋራዎችን ተከራካሪ አድርጎ ሲያቆማቸው የነበረው ያገር ደንብና ልማድ፣ፈቃደኝነትና ለሕግና ፍትሕ የፀና እምነት መኖር እንጅ ሌላ አስገዳጅ ሃይል አልነበረም፡፡
👉በአጠቃላይ በህግ አምላክ ማለት ለህግ ተገዢ ሁን ወይም ለህግ ብለክ ድርጊትህን አቁም ወይም ተዉ እንደማለት ነዉ፡፡
Am the one☝️:
#አለ_ህግ #Ale_Hig