በመኪና የሚደርስ ጉዳት ሃላፊነት የማን ነዉ ❓
የመኪና አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማንቀሳቀስ ወይም ለመንዳት ያልተፈቀደለት ሰው እንኳን ቢሆን መኪናዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል ::
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 2ዐ81 /1/ እንደሚያመለክተዉ : "አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማሽከርከር ያልተፈቀደለት ሰው ሆኖ ይህ ያልተፈቀደለት ግለሰብ እየነዳ ጉዳት ቢያደርስ የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል" :: ነገር ግን አደጋው በደረሰ ጊዜ መኪናው ተስርቆበት ከሆነና ይህንንም ማስረዳት ከቻለ የመኪናዉ ባለቤት ለደረሰዉ ጉዳት አላፊ አይሆንም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በቁጥር 2ዐ82/1/ መሠረት አንድ ሰው መኪናውን ለግል ጥቅሙ ሲገለገልበት መኪናው ጉዳት ካደረሰ ለደረሰው ጉዳት አላፊ ሊሆን የሚችለው ይህ ሰው ነው፡፡
አንድ የመኪና ባለቤት መኪናውን ለማንቀሳቀስ ሠራተኛ ሊቀጥር ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ መኪናዉ ጉዳት ያደረሰዉ በሠራተኛው ጥፋት ካለሆነ በስተቀር በቁጥር 2ዐ82/2/ መሠረት መኪናዉ ላደረሰዉ ጉዳት አላፊ የሚሆነው የመኪናዉ ባለቤት ነው፡፡
ሳሙኤል ግርማ
#ሕግ_አገልግሎት_
#Ethiopia #LegalService #Lawyer #Samuel Girma
የመኪና አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማንቀሳቀስ ወይም ለመንዳት ያልተፈቀደለት ሰው እንኳን ቢሆን መኪናዉ ለሚያደርሰዉ ጉዳት የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል ::
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 2ዐ81 /1/ እንደሚያመለክተዉ : "አደጋውን ያደረሰው ሰዉ መኪናዉን ለማሽከርከር ያልተፈቀደለት ሰው ሆኖ ይህ ያልተፈቀደለት ግለሰብ እየነዳ ጉዳት ቢያደርስ የመኪናዉ ባለቤት አላፊ ይሆናል" :: ነገር ግን አደጋው በደረሰ ጊዜ መኪናው ተስርቆበት ከሆነና ይህንንም ማስረዳት ከቻለ የመኪናዉ ባለቤት ለደረሰዉ ጉዳት አላፊ አይሆንም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በቁጥር 2ዐ82/1/ መሠረት አንድ ሰው መኪናውን ለግል ጥቅሙ ሲገለገልበት መኪናው ጉዳት ካደረሰ ለደረሰው ጉዳት አላፊ ሊሆን የሚችለው ይህ ሰው ነው፡፡
አንድ የመኪና ባለቤት መኪናውን ለማንቀሳቀስ ሠራተኛ ሊቀጥር ይችላል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ መኪናዉ ጉዳት ያደረሰዉ በሠራተኛው ጥፋት ካለሆነ በስተቀር በቁጥር 2ዐ82/2/ መሠረት መኪናዉ ላደረሰዉ ጉዳት አላፊ የሚሆነው የመኪናዉ ባለቤት ነው፡፡
ሳሙኤል ግርማ
#ሕግ_አገልግሎት_
#Ethiopia #LegalService #Lawyer #Samuel Girma
የሰ/መዝ/188483
===/////====
~~~
★የክልል ፍርድ ቤቶች በህገ መንግስቱ የተሰጣቸው ውክልና እስካልተነሳ ድረስ በግዛት ክልላቸው የተፈጠሩ የፌደራል ጉዳዬችን አይቶ የመወሰን ስልጣን ያላቸው መሆኑን እና
★የፌደራል ፍ/ቤቶችም በክልሎች የሚፈጠሩ የፌደራል ጉዳዬችን የማየት ስልጣን አለን በሚል ከክልል ፍ/ቤቶች ወስደው የማየት ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ
#Via
#henoktayelawoffice
===/////====
~~~
★የክልል ፍርድ ቤቶች በህገ መንግስቱ የተሰጣቸው ውክልና እስካልተነሳ ድረስ በግዛት ክልላቸው የተፈጠሩ የፌደራል ጉዳዬችን አይቶ የመወሰን ስልጣን ያላቸው መሆኑን እና
★የፌደራል ፍ/ቤቶችም በክልሎች የሚፈጠሩ የፌደራል ጉዳዬችን የማየት ስልጣን አለን በሚል ከክልል ፍ/ቤቶች ወስደው የማየት ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ
#Via
#henoktayelawoffice
ተቋሙ ለስራ ክፍል ሃላፊዎችና ቡድን መሪዎች በጸደቁ ሁለት መመሪያዎች ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡
*****
ስልጠናው የሲቪል ማህበረሰብ ፈንድ ለማስተዳደር የወጣ መመሪያ ቁጥር 848 እና የሙያ ማህበራትን ለመደገፍና ለማስተዳደር የወጣ መመሪያ ቁጥር 849 ላይ ነው፡፡
በስልጠናው የጋራ ግንዛቤ በመያዝ እውቀትን መሰረት ያደረገ ውሳኔ እና አገልግሎት ለመስጠት እንዲያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከጸደቁት 4 መመሪያዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካታ መመሪያዎች እየተዘጋጁ መሆኑን በመግለጽ በቀጣይም በየግዜው የሚጸድቁ መመሪያዎች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡
Agency_for_Civil_Society
https://t.me/GudayAsfetsami
*****
ስልጠናው የሲቪል ማህበረሰብ ፈንድ ለማስተዳደር የወጣ መመሪያ ቁጥር 848 እና የሙያ ማህበራትን ለመደገፍና ለማስተዳደር የወጣ መመሪያ ቁጥር 849 ላይ ነው፡፡
በስልጠናው የጋራ ግንዛቤ በመያዝ እውቀትን መሰረት ያደረገ ውሳኔ እና አገልግሎት ለመስጠት እንዲያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከጸደቁት 4 መመሪያዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካታ መመሪያዎች እየተዘጋጁ መሆኑን በመግለጽ በቀጣይም በየግዜው የሚጸድቁ መመሪያዎች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እንደሚሰራ ተገልጿል፡፡
Agency_for_Civil_Society
https://t.me/GudayAsfetsami
ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አነሳ
.
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በሃገሪቱ ተጥሎ የቆየውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አነሳ፡፡
.
ምክር ቤቱ በስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ በቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ ከተወያየ በኋላ በ63 ተቃውሞ በ21 ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ እንዲነሳ ወስኗል፡፡
.
ይህን ውሳኔ ተከትሎ÷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ጋር ተያይዞ ያላጠናቀቃቸው ጅምር ስራዎች ካሉ ይህ ውሳኔ ከተላለፈበት ከዛሬ ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት እንዲያደርግ ተወስኗል፡፡
.
በተመሳሳይ የፍትህ አካላት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ጋር ተያይዞ የጀመሯቸውን ጉዳዮች በመደበኛው የፍትህ አሰሰጣጥ ስርአት እንዲያጠናቅቁም ነው የተወሰነው፡፡
በሃይለየሱስ ስዩም ኤፍ ቢ ሲ
.
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በሃገሪቱ ተጥሎ የቆየውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አነሳ፡፡
.
ምክር ቤቱ በስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ በቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ ከተወያየ በኋላ በ63 ተቃውሞ በ21 ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ እንዲነሳ ወስኗል፡፡
.
ይህን ውሳኔ ተከትሎ÷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ጋር ተያይዞ ያላጠናቀቃቸው ጅምር ስራዎች ካሉ ይህ ውሳኔ ከተላለፈበት ከዛሬ ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት እንዲያደርግ ተወስኗል፡፡
.
በተመሳሳይ የፍትህ አካላት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ጋር ተያይዞ የጀመሯቸውን ጉዳዮች በመደበኛው የፍትህ አሰሰጣጥ ስርአት እንዲያጠናቅቁም ነው የተወሰነው፡፡
በሃይለየሱስ ስዩም ኤፍ ቢ ሲ
የ #መንግሥት እና የ #ግል ሠራተኞች ጡረታን ለመደንገግ የቀረበው አዋጅ ምን ይዟል ?
ለመንግሥት ሠራተኞች ፦
• የተሻሻለው የጡረታ ዐዋጅ የጡረታ ዕድሜን ጣራ ' 60 ዓመት ' እንዲሆን እና ጡረተኛው በሕይወት ሳለ የሚያገኘው የጡረታ መጠን ሲያልፍ ለትዳር አጋር 50 በመቶ የጡረታው ተጠቃሚ እንዲሆን ይፈቅዳል።
• የፖሊስና መከላከያ መዋጮ ከግለሰቡ የሚደረገው ሌሎች የግልና የመንግሥት ሠራተኞች እንደሚያዋጡት 7 በመቶ ሆኖ ከመንግሥት አካል የሚደረግለት መዋጮ ግን ወደ 33 በመቶ ከፍ እንዲል ተደርጓል።
ለግል ድርጅቶች ሠራተኞች ፦
• በድርጅቶች ምክንያት ሳይዋጣ የቀረን ገንዘብ በሦስት ወር ውስጥ ገቢ ካልተደረገ በቀጥታ ድርጅቱ ካለው ማንኛውም የባንክ አካውንት ገቢ እንዲደረግበት ያስገድዳል።
• የግል ድርጅት ባለቤቶች በድርጅቱ ሠራተኛ ሆነው በጡረታ ማዕቀፉ ውስጥ እንዳይገቡ አዋጁ አግዷል።
• ከ10 ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዕድሜው ለጡረታ በሚደርስበት ጊዜ የዕድሜ ልክ ጡረታ ተከፋይ እንዲሆን አዋጁ ይፈቅዳል።
• የሚሰበሰበው የጡረታ መዋጮም ወደ ኢንቨስትመንት በማስገባት ገቢን ማሳደግ ለጡረተኞች የክፍያ ማሻሻያ የሚያደርግበትን እድል ይፈጥራል።
• አንድ አሰሪ የ ግል ድርጅት ፍቃዱን በሚያድስበት ወቅት የሠራተኞቹን መዋጮ ካላስገባ ፍቃዱ የማይታደስበት አስገዳጅ አንቀጽም ተካቷል።
#ኤፍቢሲ
#tikvahethiopia
ለመንግሥት ሠራተኞች ፦
• የተሻሻለው የጡረታ ዐዋጅ የጡረታ ዕድሜን ጣራ ' 60 ዓመት ' እንዲሆን እና ጡረተኛው በሕይወት ሳለ የሚያገኘው የጡረታ መጠን ሲያልፍ ለትዳር አጋር 50 በመቶ የጡረታው ተጠቃሚ እንዲሆን ይፈቅዳል።
• የፖሊስና መከላከያ መዋጮ ከግለሰቡ የሚደረገው ሌሎች የግልና የመንግሥት ሠራተኞች እንደሚያዋጡት 7 በመቶ ሆኖ ከመንግሥት አካል የሚደረግለት መዋጮ ግን ወደ 33 በመቶ ከፍ እንዲል ተደርጓል።
ለግል ድርጅቶች ሠራተኞች ፦
• በድርጅቶች ምክንያት ሳይዋጣ የቀረን ገንዘብ በሦስት ወር ውስጥ ገቢ ካልተደረገ በቀጥታ ድርጅቱ ካለው ማንኛውም የባንክ አካውንት ገቢ እንዲደረግበት ያስገድዳል።
• የግል ድርጅት ባለቤቶች በድርጅቱ ሠራተኛ ሆነው በጡረታ ማዕቀፉ ውስጥ እንዳይገቡ አዋጁ አግዷል።
• ከ10 ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዕድሜው ለጡረታ በሚደርስበት ጊዜ የዕድሜ ልክ ጡረታ ተከፋይ እንዲሆን አዋጁ ይፈቅዳል።
• የሚሰበሰበው የጡረታ መዋጮም ወደ ኢንቨስትመንት በማስገባት ገቢን ማሳደግ ለጡረተኞች የክፍያ ማሻሻያ የሚያደርግበትን እድል ይፈጥራል።
• አንድ አሰሪ የ ግል ድርጅት ፍቃዱን በሚያድስበት ወቅት የሠራተኞቹን መዋጮ ካላስገባ ፍቃዱ የማይታደስበት አስገዳጅ አንቀጽም ተካቷል።
#ኤፍቢሲ
#tikvahethiopia
የጡረታ ዕድሜን ጣራ ወደ 60 ዓመት ከፍ ያደረገው አዋጅ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀደቀ!!
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የመንግሥት እና የግል ሠራተኞች ጡረታን ለመደንገግ በቀረበው አዋጅ ላይ በመወያየት አፀደቀ።
በዚህም መሰረት የጡረታ ዐዋጅ የጡረታ ዕድሜን ጣራ 60 ዓመት እንዲሆን እንዲሁም ጡረተኛው በሕይወት ሳለ የሚያገኘው የጡረታ መጠን ሲያልፍ ለትዳር አጋር 50 በመቶ የጡረታው ተጠቃሚ እንዲሆን ይፈቅዳል።
የፖሊስና መከላከያ መዋጮ ከግለሰቡ የሚደረገው ሌሎች የግልና የመንግሥት ሠራተኞች እንደሚያዋጡት 7 በመቶ ሆኖ ከመንግሥት አካል የሚደረግለት መዋጮ ግን ወደ 33 በመቶ ከፍ እንዲል ተደርጓል።
በተመሳሳይ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ዛሬ በምክር ቤቱ የጸደቀ ሲሆን፥ ይኸውም በድርጅቶች ምክንያት ሳይዋጣ የቀረን ገንዘብ በሦስት ወር ውስጥ ገቢ ካልተደረገ በቀጥታ ድርጅቱ ካለው ማንኛውም የባንክ አካውንት ገቢ እንዲደረግበት የሚያስገድድ ነው።
የግል ድርጅት ባለቤቶች በድርጅቱ ሠራተኛ ሆነው በጡረታ ማዕቀፉ ውስጥ እንዳይገቡም አዋጁ አግዷል። ከ10 ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዕድሜው ለጡረታ በሚደርስበት ጊዜ የዕድሜ ልክ ጡረታ ተከፋይ እንዲሆንም አዋጁ ይፈቅዳል።
የሚሰበሰበው የጡረታ መዋጮም ወደ ኢንቨስትመንት በማስገባት ገቢን ማሳደግ ለጡረተኞች የክፍያ ማሻሻያ የሚያደርግበትን እድልም የሚፈጥር ነው ተብሏል፡፡ አንድ አሰሪ የግል ድርጅት ፍቃዱን በሚያድስበት ጊዜ የሠራተኞቹን መዋጮ ካላስገባ ፍቃዱ የማይታደስበት አስገዳጅ አንቀጽም ተካቷል።
https://t.me/lawsocieties
ኢትዮ-መረጃ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የመንግሥት እና የግል ሠራተኞች ጡረታን ለመደንገግ በቀረበው አዋጅ ላይ በመወያየት አፀደቀ።
በዚህም መሰረት የጡረታ ዐዋጅ የጡረታ ዕድሜን ጣራ 60 ዓመት እንዲሆን እንዲሁም ጡረተኛው በሕይወት ሳለ የሚያገኘው የጡረታ መጠን ሲያልፍ ለትዳር አጋር 50 በመቶ የጡረታው ተጠቃሚ እንዲሆን ይፈቅዳል።
የፖሊስና መከላከያ መዋጮ ከግለሰቡ የሚደረገው ሌሎች የግልና የመንግሥት ሠራተኞች እንደሚያዋጡት 7 በመቶ ሆኖ ከመንግሥት አካል የሚደረግለት መዋጮ ግን ወደ 33 በመቶ ከፍ እንዲል ተደርጓል።
በተመሳሳይ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ዛሬ በምክር ቤቱ የጸደቀ ሲሆን፥ ይኸውም በድርጅቶች ምክንያት ሳይዋጣ የቀረን ገንዘብ በሦስት ወር ውስጥ ገቢ ካልተደረገ በቀጥታ ድርጅቱ ካለው ማንኛውም የባንክ አካውንት ገቢ እንዲደረግበት የሚያስገድድ ነው።
የግል ድርጅት ባለቤቶች በድርጅቱ ሠራተኛ ሆነው በጡረታ ማዕቀፉ ውስጥ እንዳይገቡም አዋጁ አግዷል። ከ10 ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዕድሜው ለጡረታ በሚደርስበት ጊዜ የዕድሜ ልክ ጡረታ ተከፋይ እንዲሆንም አዋጁ ይፈቅዳል።
የሚሰበሰበው የጡረታ መዋጮም ወደ ኢንቨስትመንት በማስገባት ገቢን ማሳደግ ለጡረተኞች የክፍያ ማሻሻያ የሚያደርግበትን እድልም የሚፈጥር ነው ተብሏል፡፡ አንድ አሰሪ የግል ድርጅት ፍቃዱን በሚያድስበት ጊዜ የሠራተኞቹን መዋጮ ካላስገባ ፍቃዱ የማይታደስበት አስገዳጅ አንቀጽም ተካቷል።
https://t.me/lawsocieties
ኢትዮ-መረጃ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የዳኝነት ውድድር የፈተና ማስታዎቂያ
።።።።።።።።።
የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ለከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ውድድር ባወጣው ማስታዎቂያ መሰረት የተመዘገባችሁና መስፈርቱን የምታሟሉ ተመዝጋቢዎች የፈተና ቀን የካቲት 19/2014ዓ/ም መሆኑን እየገለፅን ፦
#የምስራቅ አማራ ተመዝጋቢዎች በደሴ ከተማ
#የምዕራብ አማራ ተመዝጋቢዎች ደግሞ በባህር ዳር ከተማ #ፈተናው ከጥዋቱ 3:00ስዓት ጀምሮ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ተወዳዳሪዎች የሚፈተኑ ሲሆን ከስዓት ከቀኑ 8:00ስዓት ጀምሮ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ተወዳዳሪዎች ፈተናውን የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።
#መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር በዚህ ገፅ አያይዘን ለጥፈናል።
...........የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት.......
።።።።።።።።።
የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ለከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ውድድር ባወጣው ማስታዎቂያ መሰረት የተመዘገባችሁና መስፈርቱን የምታሟሉ ተመዝጋቢዎች የፈተና ቀን የካቲት 19/2014ዓ/ም መሆኑን እየገለፅን ፦
#የምስራቅ አማራ ተመዝጋቢዎች በደሴ ከተማ
#የምዕራብ አማራ ተመዝጋቢዎች ደግሞ በባህር ዳር ከተማ #ፈተናው ከጥዋቱ 3:00ስዓት ጀምሮ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ተወዳዳሪዎች የሚፈተኑ ሲሆን ከስዓት ከቀኑ 8:00ስዓት ጀምሮ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ተወዳዳሪዎች ፈተናውን የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን።
#መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር በዚህ ገፅ አያይዘን ለጥፈናል።
...........የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት.......