አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
 ሰብአዊ መብትን የሚያከብር መሆኑ፡- አሳልፎ የመስጠት ጥያቄ የቀረበለት አገር የቀረበለትን ጥያቄ በመቀበል ወይም በመከልከል ለሚሰጠው ውሳኔ የሚያገናዝባቸው ልዩ ልዩ መነሻዎች እንደሚኖሩ የሚጠበቅ ሲሆን በተለይ ተላልፎ የሚሰጠው ሰው የሰብአዊ መብት ጥሰት በተለይም ተላልፎ ከተሰጠ በኋላ ለአካላዊ ድብደባና ወ.ዘ.ተ ቅጣቶች የማይጋለጥ መሆኑን፣ በፍርድ ሂደትም ቢሆን ሊጠበቁለት የሚገቡ መሰረታዊ የሂደት መብቶች የሚጠበቁለት መሆኑን ማረጋገጥ የሚጠበቅበት ይሆናል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ተፈላጊው ሰው የተፈለገበት መነሻ ዘሩን፣ ሀይማኖቱን፣ ዜግነቱን፣ ብሔሩን፣ የፖለቲካ አስተያየቱን ወይም ማሕበረሰባዊ መደቡን መሰረት ያደረገ ከሆነ ጥያቄው ውድቅ እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡ ስለሆነም የትብብር ጥያቄ በእነዚህ ላይ ተመስርቶ ያልቀረበ መሆኑን ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው፡፡
 የተጠያቂውን አገር ሕግ ያገናዘበ መሆን፡- አሳልፎ የመስጠት ጉዳይ በዋናነት የሚወሰነው ትብብር በተጠየቀው አገር ሕግ እና ለጉዳዩ ተፈጻሚነት ባላቸው ስምምነቶች መሰረት ነው፡፡ በተለይ ግን አንዳንዶቹ ጉዳዮች ብዙውን ጊዜ የሚወሰኑት ትብብር በተጠየቀው አገር ሕግ መሰረት በመሆኑ የተጠያቂው አገር ሕግ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሚደነግገውን ማወቅ ለውጤታማ ተላልፎ የመሰጠት ሂደት በጣም አስፈላጊና መሰረታዊ ነው፡፡ ይልቁንም ትብብር ጠያቂው አገርና ትብብር በተጠየቀው አገር የሚከተሉት የሕግ ሥርዓት (Legal System) የተለያየ ከሆነ የሕግ አሰራራቸው ይበልጥ የመራራቅ ዝንባሌ የሚኖረው በመሆኑ ከዚህ አንጻር የአገሩን ሕግ መገንዘብ አስፈላጊነቱ ከፍተኛ ነው፡፡ በተጠያቂው አገር ሕግ ውስጥ መገናዘብ ከሚገባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል ከአሳልፎ መስጠት ጉዳይ አንጻር መገናዘባቸው ይበልጥ አስፈላጊ የሆነው የሚከተሉት ናቸው፡-
• አሳልፎ የመስጠት ጥያቄ ሊከለከል የሚችልባቸው መነሻዎችን ማወቅ፤
• ተፈላጊው ሰው ተላልፎ እስኪሰጥ ድረስ በእስር ሊቆይ ስለሚችልበት ሁኔታ ወይም እንዳይጠፋ ሆኖ ስለሚቆይበት ሁኔታ ማወቅ፤
• አሳልፎ የመስጠት ጥያቄው ከሚቀርብበት ጊዜ ጀምሮ ተላልፎ እንዲሰጥ በመፍቀድ ወይም በመከልከል ውሳኔ እስከሚሰጥበት ጊዜ ድረስ ያለው ቆይታ ወይም ጊዜ ምን ያህል እንደሆነ ማወቅ፤
ለውጤታማ የአሳልፎ መስጠት ጥያቄና ሂደት አስፈላጊና መሰረታዊ ጉዳዮች ናቸው፡፡

 የገደብ መርሕን (rule of specialty) ማክበር፡- የገደብ መርሕ የሚባለው የተፈለገው ሰው በተላልፎ ይሰጠኝ ጥያቄ በግልጽ ተጠቅሶ ከተመለከተው የወንጀል ጉዳይ ውጭ በሌላ ወንጀል በትብብር ጠያቂ አገር እንዳይጠየቅና እንዳይከሰሰ እንዲሁም ያለ አሳልፋ ሰጭዋ አገር ፍቃድ ለሌላ ሦሥተኛ አገር ተላልፎ እንዳይሰጥ የሚከለከል መርሕ ሲሆን ለዚህም ትብብር ጠያቂው አገር በምታቀርበው የአሳልፎ ይሰጠኝ ጥያቄ ውስጥ ይህን መርሕ እንደምታከብር ማረጋገጫ መስጠት ይኖርባታል፡፡ ከዚህ ባሻገር የአሳልፎ ይሰጠኝ ጥያቄው በውስጡ ከሚይዘው የተላልፎ ይሰጠኙን የተመለከተ ዝርዝር ባሻገር እንደአስፈላጊነቱ መሟላት ያለባቸውን የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ ወይም ፍርድ ወ.ዘ.ተ. ሰነዶች፣ ከጥያቄው ጋር አብሮ ማቅረብ ይገባል፡፡

አሳልፎ መስጠትን በተመለከተ ከላይ የተነሱት ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ሂደት ውስጥ በተለይ ከፍተኛ ሚና ያላቸው አካላት እንደአገሩ ሁኔታ ልዩነት ቢኖርም ማዕከላዊ ባለስልጣን ሆኖ የሚሰራ የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይም ፍትሕ ሚኒስቴር፣ የፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስና ማረሚያ ቤቶች ሚና ተጠቃሽ ነው፡፡ አሳልፎ የመስጠት ጉዳይን በተመለከተ የመወሰን ስልጣን እንደአገሩ ሁኔታ በአስፈጻሚው አካል ወይም በፍርድ ቤት ሊወሰን የሚችል ሲሆን አገራችንን በተመለከተ የአሳልፎ መስጠት ጉዳዮችን ጨምሮ በወንጀል ጉዳዮች ዓለም ዓቀፍ ትብብርን የማድረግ ስልጣን በአዋጅ ቁጥር 943/2008 መሰረት ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተሰጠ ነው፡፡ ሆኖም ጉዳዮቹን ከመወሰን አንጻር ተፈጻሚነት ያለው ሕግ የተሟላና በበቂ ሁኔታ ግልጽ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ ነው፤ ለዚህም ወደፊት እንደሚጸድቅ የሚጠበቀው የወንጀል ስነ ስርአትና የማስረጃ ሕግ በረቂቁ የያዘው ጉዳይ ወሳኝነት የሚኖረው ይሆናል፡፡

በአገራችን ሁኔታ የአሳልፎ መስጠት ጥያቄ ሊቀርብ የሚገባው በአዋጁ መሰረት ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሲሆን አገራችን ለሌሎች አገራት የምታቀርበው የአሳልፎ መስጠት ጥያቄ የሚቀርበውም በዚሁ አካል አማካኝነት ነው፡፡ ይሁን እንጂ የአሳልፎ መስጠት ትብብር ስኬታማ እንዲሆን የሌሎች ባለድርሻ አካላት ማለትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የኢሚግሬሽን፣ ፍርድ ቤቶች፣ የብሔራዊ ኢንተርፖል፣ የፖሊስና ማረሚያ ቤት ተቋማት ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡
የኢፌዲሪ ጠቅላ አቃቤ ህግ
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
September 1, 2021
September 1, 2021
ውድ አንባቢያን ለዛሬ ያዘጋጀንላችሁን የጹሁፍ ጥንቅር በዚሁ አበቃን በቀጣይ በሌላ ፕሮግራም እስክንገናኝ ሰላም፡፡
ጠ.አቃቤ ህግ #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
September 1, 2021
Forwarded from Bayissa Lemessa
September 1, 2021
አሸብር_አውዴ_ከ_ደቡብ_ብሔሮች_ብሔረሰቦችና_ሕዝቦች_ብሔራዎ_ክልላዊ_መንግስት_የወላይጋ_ምድብ_ዓቃቤ_ሕግ.pdf
719.5 KB
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር ሰሚ ችሎት ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት በመዝገብ ቁጥር 189472 “ክስ ወደ ሌላ ሥፍራ ይዛወርልኝ (Change of venue)” ላይ የቀረበን የሰበር አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ የውሳኔ ግልባጩን ለግንዛቤ እንዲሆናችሁ እንዲህ አካፈልናችሁ፡፡
September 3, 2021
ሰበር‼️ መልካም ዜና! ኑሮ ውድነት ላስጨነቀው!
ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ ተወሰነ!
የዋጋ ንረት በህብረተሰቡ ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ወሳኝ በሆኑ ሸቀጦች ላይ ቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መደረጉን ተናግረዋል።
በመግለጫቸውም ፖስታ እና ማካሮኒ የጉምሩክ ቀረጡ እንዳለ ሆኖ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንደተነሳላቸውም ነው የተናገሩት።

ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና የሩዝ ምርቶች ከውጭም ሆነ ከሃገር ውስጥ ግዥ ሲፈጸም ከማንኛውም ቀረጥ ነጻ እንዲሆኑ ተወስኗልም ብለዋል በመግለጫቸው።
ከዚህ ባለፈም በዶሮ እንቁላል ላይ የነበረው ተጨማሪ እሴት ታክስ ፍላጎት እና አቅርቦት እስከሚጣጣም ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ ሆኖ ለገበያ እንዲቀርብ ተወስኗልም ነው ያሉት።
ይህም ከዛሬ ጀምሮ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች እና አስፈጻሚ አካላት መመሪያ መተላለፉን አንስተዋል።
ሚኒስትር ዲኤታው በመግለጫቸው የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ በመራዘሙ ምርት ማስገባት የጀመሩ መቀጠል እንደሚችሉም ጠቁመዋል።
ፋና BC.
#Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
September 3, 2021
September 4, 2021
September 5, 2021
Legal Expert at Dashen Brewery Share Company

Company: Dashen Brewery Share Company

Location: Ethiopia

State: Addis Ababa Jobs

Job type: Full-Time

Job category: Legal Jobs in Ethiopia

Job Description

Dashen Breweries is a major player in the rapidly developing Ethiopian Brewery market. Our Vision is to be Ethiopia’s Number One Brewing Company and our Purpose is to “Delight Consumers, Enrich Communities and Enhance Ethiopian’s Progress”.

Our flagship Brands, Dashen and Bale’ageru are renowned for their great taste and quality. In addition to our Brewery in Gondar, we have a new leading edge Brewery at Debre Birhan, the first of its kind in Africa. Given the continued growth and future expansion of Dashen Breweries, the following opportunity exist.

Job Summary: –

handles a range of legal issues related to all Ethiopia laws including commercial, civil, public, international, administrative, tax laws and other instruments governing the company’s activities and operations in consultation with his/her immediate supervisor.

Key Responsibilities

In consultation with his/her supervisor

Provide legal opinions/advice on a wide range of legal issues, involving, inter alia, issues relating to the company’s policies and rules, labor law, commercial law and tax laws in consultation with his/her supervisor.

Prepare or review legal documents inter alia, contracts, agreements, Memorandum of Understanding, Non-Disclosure agreements and similar documents

Undertake extensive review/research of laws, legal documents, instruments, or other material that are applicable on Dashen and prepare studies, briefs, reports and correspondence

Represent Dashen before court of law, arbitration, and any tribunals or administrative proceedings,

Prepare and/or assist in the preparation of company policies and regulations.

Ensure commercial registration, business license, COC and other legal requirements of the company valid in renewed on time

Update the newly issued laws, regulations and rules that apply on Dashen; and prepare legal review

Prepares periodic performance report and submit to his/her immediate supervisor.

Perform any other related duties assigned by his/her immediate supervisor.

Job Requirements

Required Qualification & Experience

LLB degree or LLM

At least 4 years of experience for LLB or two years of experience for LLM

Key competency & Behavioral Skill

Professionalism

Ability to balance priorities and provide timely services that meet requirements.

Legal analyses skill

Research

Drafting skill


Method of Application

Submit your CV, copies of relevant documents and Application to  jobs@dashenbeer.et
Use the title of the position as the subject of the email

Closing Date : 12 September. 2021
#Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
September 6, 2021
Oromia Insurance Vacancy 2021 |

#Assistant #Attorney I

Job Requirements

Education: LLB Degree from recognized University or College

Experience: Not required

GPA  : 2.50  and above for Female and 2.75 for Male

only graduates of 2012 E.C and after are required to apply.

Work place  :  Head Office/Finfinne

HOW TO APPLY

Proficiency in Amharic & English languages is required and knowledge of Afan Oromo is advantageous;

Please mention the position you apply for in your application letter;

Interested applicants fulfilling the above minimum REQUIREMENTSs should send application letter with non-returnable CV and copies of credentials in person or mail box to the address given below up to September 14,2021  and note that only shortlisted applicants will be contacted.

OROMIA INSURANCE COMPANY S.C.

Human Resource and Facility Management Dep’t

P.O. Box 10090

Addis Ababa, Ethiopia

Address: Africa Avenue (Bole Road) around Olympia

Oromia International Bank Building, 6th Floor

Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
September 6, 2021
አቶ_አህመድ_አብዱራህማን_ከ_ኢልይስ_ዲተርጀንት_ኢንዱስትሪ_ኩባንያ_የሰ_መ_ቁ_193292.pdf
805.2 KB
September 8, 2021
September 9, 2021
September 9, 2021
September 10, 2021
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም አዲስ ዓመት





አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት

አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት

ዓመት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመት

መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
ያሰባችሁት የሚሳካ ምርጡ በአልና አመት እንዲሆንልዎ እመኛለሁ ሀገራችንን
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
September 10, 2021
September 11, 2021
September 15, 2021