📌📌አዲስ ለተቀላቀላችሁን‼️👇👇
❤️ እነዚህ የትዊተር አካውንቶች እያኪያሄድን ባለነው ዘመቻ ጥሩ ትዊት የሚያደርጉ ናቸው።🟩🟨🟥
መጀመሪያ አካውንቶቹን ተከተሉ። ወይም follow አርጉ።
በመቀጠል፣ ትዊት የሚያረጉትን ከስር ከስር ላይክና (like) ሪትዊት (retweet) ያርጉ፣ ሲችሉም ኮት ትዊት (quote tweet) ያድርጉ።
http://twitter.com/mikiasmelak?s=09
Unity for Ethiopia | Official
https://twitter.com/unityforethio
Ethiopia First
https://twitter.com/eth_first1
Seyoum H Assefa
https://twitter.com/tagelleraseh
M.Sara
https://twitter.com/MSara79648223
Gashaw Gebere
https://twitter.com/amggebre
Ethiopian American Civic Council
https://twitter.com/EACC_EAN
Mikias Melak Birhanie
http://twitter.com/mikiasmelak?s=09
✅
❤️ እነዚህ የትዊተር አካውንቶች እያኪያሄድን ባለነው ዘመቻ ጥሩ ትዊት የሚያደርጉ ናቸው።🟩🟨🟥
መጀመሪያ አካውንቶቹን ተከተሉ። ወይም follow አርጉ።
በመቀጠል፣ ትዊት የሚያረጉትን ከስር ከስር ላይክና (like) ሪትዊት (retweet) ያርጉ፣ ሲችሉም ኮት ትዊት (quote tweet) ያድርጉ።
http://twitter.com/mikiasmelak?s=09
Unity for Ethiopia | Official
https://twitter.com/unityforethio
Ethiopia First
https://twitter.com/eth_first1
Seyoum H Assefa
https://twitter.com/tagelleraseh
M.Sara
https://twitter.com/MSara79648223
Gashaw Gebere
https://twitter.com/amggebre
Ethiopian American Civic Council
https://twitter.com/EACC_EAN
Mikias Melak Birhanie
http://twitter.com/mikiasmelak?s=09
✅
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶችን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገዱ ውሳኔ አስተላለፈ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከአርብ ነሐሴ 7/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለመሬት አስተዳደር ተቋማት፣ ለመሠረተ ልማት ቅንጅት እና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን እንዲሁም ለአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች ባስተላለፈው ሰርኩላር ፣ የመሬት እና የመሬት ነክ አገልግሎቶች ላልተወሰነ ጊዜ ሙሉ በሙሉ እንዳይሰጡ ውሳኔ አስተላልፏል ።
ካቢኔው ዕግዱን ያስተላለፈው በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ትኩረታቸውን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በማድረግ ሲሆን አንዳንድ ስግብግብ ግለሰቦች ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታውን እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም በአቋራጭ ለመክበር በመሬት እና መሬት ነክ አገልግሎቶች ላይ ትኩረት በማድረግ በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ በመገንዘቡ ነው ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ማንኛውም መሬት እና የመሬት ነክ አገልግሎት ላልተወሰነ ጊዜ የታገደ ሲሆን በስድስቱም የመሬት ነክ ተቋማት ፣ በአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች እና የመሠረተ ልማት ቅንጅት እና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን የመሬት አገልግሎቶችን እንዳይሰጡ ወሳኔ ተላልፏል።
መረጃው የአ/አ ከተማ ፕሬስ ሴክሬተሪያት ነው።
የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶችን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገዱ ውሳኔ አስተላለፈ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከአርብ ነሐሴ 7/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለመሬት አስተዳደር ተቋማት፣ ለመሠረተ ልማት ቅንጅት እና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን እንዲሁም ለአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች ባስተላለፈው ሰርኩላር ፣ የመሬት እና የመሬት ነክ አገልግሎቶች ላልተወሰነ ጊዜ ሙሉ በሙሉ እንዳይሰጡ ውሳኔ አስተላልፏል ።
ካቢኔው ዕግዱን ያስተላለፈው በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ትኩረታቸውን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በማድረግ ሲሆን አንዳንድ ስግብግብ ግለሰቦች ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታውን እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም በአቋራጭ ለመክበር በመሬት እና መሬት ነክ አገልግሎቶች ላይ ትኩረት በማድረግ በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ በመገንዘቡ ነው ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ማንኛውም መሬት እና የመሬት ነክ አገልግሎት ላልተወሰነ ጊዜ የታገደ ሲሆን በስድስቱም የመሬት ነክ ተቋማት ፣ በአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች እና የመሠረተ ልማት ቅንጅት እና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን የመሬት አገልግሎቶችን እንዳይሰጡ ወሳኔ ተላልፏል።
መረጃው የአ/አ ከተማ ፕሬስ ሴክሬተሪያት ነው።
Legal and Corporate Affairs Director at BGI Ethiopia
Company: BGI Ethiopia
Location: Ethiopia
State: Ethiopia
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Purpose of the job
The legal and corporate affairs head is responsible for developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interests. The legal head is also responsible for providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (labor law, partnership, corporate, etc.) and for promoting, implementing, and maintaining an organizational culture that encourages ethical business conduct and compliance with the law, the legal and regulatory requirements of the country and the Group’s code of conduct.
Main duties & responsibilities
Advising the Board of Directors and other members of the executive management of the impact on the activities and proposed activities of the company of proposed local, state, and federal laws and regulations and judicial and administrative decisions.
Assessing the merits of major court cases filed against the company and approves, with the advice of the appropriate function head, settlement of such court where warranted.
Providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (commercial law, mergers, and acquisitions, corporate, etc.)
Providing legal consulting in policy development and training about prevention.
Developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interest
Overseeing the delivery of legal service and resources to accomplish corporate goals strategies and priorities.
Participating in the formulation of general management policy as a member of the executive management team.
Managing other members of the legal section.
Overseeing the development or implementation of compliance-related policies and procedures throughout the company.
Overseeing the performance of the retention lawyers and related legal proceedings.
Representing the company in pursuing any legal proceeding.
Ensuring that the legal affairs of the firm are securely maintained for the required time period
Maintaining current knowledge of alteration in legislation
Ensuring that the company carries its commercial activities in full compliance with all national and international laws, regulations, and directives as well as internal (Group) policies, Codes, and guidelines.
Developing and supervision control system with a view to prevent or address a violation of laws, regulations, and guidelines.
Overseeing the periodic review of contracts, policies, and other legal documents of the company to ensure compliance with regulatory and group standards.
Overseeing the periodic review of national, regional, and international laws, procedures, and guides as well as reports with an eye to the hidden risk of non-compliance
Directing the communication of compliance-related issues with employees across all divisions of the organization and address all concerns they may have about legal, ethical, or compliance matters.
Defining and developing the approach for the mandatory compliance training in collaboration with the training teams.
Overseeing the preparation publication and distribution of authorized commercial partners to achieve clarity o commercial compliance requirements.
Job Requirements
Broad and thorough knowledge of the compliance and ethics profession, theories, and standards.
Expert knowledge of professional compliance and investigation standards; and ability to apply policy and legal concepts to issues.
Commitment to the highest ethical and professional standards.
Excellent written and oral communication skills.
Ability to communicate complex information to all levels of management and administration in a clear and concise manner both written and verbal.
Ability to work independently and within a team environment.
Ability to share information and build consensus across stakeholders.
Ability to supervise support and professional analyses functions for compliance and ethics programs.
Company: BGI Ethiopia
Location: Ethiopia
State: Ethiopia
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Purpose of the job
The legal and corporate affairs head is responsible for developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interests. The legal head is also responsible for providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (labor law, partnership, corporate, etc.) and for promoting, implementing, and maintaining an organizational culture that encourages ethical business conduct and compliance with the law, the legal and regulatory requirements of the country and the Group’s code of conduct.
Main duties & responsibilities
Advising the Board of Directors and other members of the executive management of the impact on the activities and proposed activities of the company of proposed local, state, and federal laws and regulations and judicial and administrative decisions.
Assessing the merits of major court cases filed against the company and approves, with the advice of the appropriate function head, settlement of such court where warranted.
Providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (commercial law, mergers, and acquisitions, corporate, etc.)
Providing legal consulting in policy development and training about prevention.
Developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interest
Overseeing the delivery of legal service and resources to accomplish corporate goals strategies and priorities.
Participating in the formulation of general management policy as a member of the executive management team.
Managing other members of the legal section.
Overseeing the development or implementation of compliance-related policies and procedures throughout the company.
Overseeing the performance of the retention lawyers and related legal proceedings.
Representing the company in pursuing any legal proceeding.
Ensuring that the legal affairs of the firm are securely maintained for the required time period
Maintaining current knowledge of alteration in legislation
Ensuring that the company carries its commercial activities in full compliance with all national and international laws, regulations, and directives as well as internal (Group) policies, Codes, and guidelines.
Developing and supervision control system with a view to prevent or address a violation of laws, regulations, and guidelines.
Overseeing the periodic review of contracts, policies, and other legal documents of the company to ensure compliance with regulatory and group standards.
Overseeing the periodic review of national, regional, and international laws, procedures, and guides as well as reports with an eye to the hidden risk of non-compliance
Directing the communication of compliance-related issues with employees across all divisions of the organization and address all concerns they may have about legal, ethical, or compliance matters.
Defining and developing the approach for the mandatory compliance training in collaboration with the training teams.
Overseeing the preparation publication and distribution of authorized commercial partners to achieve clarity o commercial compliance requirements.
Job Requirements
Broad and thorough knowledge of the compliance and ethics profession, theories, and standards.
Expert knowledge of professional compliance and investigation standards; and ability to apply policy and legal concepts to issues.
Commitment to the highest ethical and professional standards.
Excellent written and oral communication skills.
Ability to communicate complex information to all levels of management and administration in a clear and concise manner both written and verbal.
Ability to work independently and within a team environment.
Ability to share information and build consensus across stakeholders.
Ability to supervise support and professional analyses functions for compliance and ethics programs.
Ability to establish trust and credibility with stakeholders and senior management.
Knowledge of the Group’s ethics and compliance policies, procedures, and programs.
Expected Education and Experience
BA Degree in law or related fields.
12 years of experience of which at least 5 years in a managerial post in the areas of corporate law
Method of Application
Submit your CV and Application to aklilu.abate@castel-afrique.com
Use the title of the position as the subject of the email
Closing Date : 17 August. 2021
Knowledge of the Group’s ethics and compliance policies, procedures, and programs.
Expected Education and Experience
BA Degree in law or related fields.
12 years of experience of which at least 5 years in a managerial post in the areas of corporate law
Method of Application
Submit your CV and Application to aklilu.abate@castel-afrique.com
Use the title of the position as the subject of the email
Closing Date : 17 August. 2021
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኢትዮጵያ ህግ
--------------------
ትርጉም
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ከአማራጭ የሙግት መፈቻ ዘዴዎች አንዱ ሲሆን ተክራካሪ ወገኖች አለመግባባታቸውን በፍርድ ቤት በኩል ወይም ፍርድ ቤት በሚመርጣቸው አስማሚዎች ወይም አስታራቂዎች አማካኝነት ወደ ፍርድ ቤት የመጣን ጉዳይ በስምምነት እንዲፈታ የሚደረግበት ሂደት ነው፡፡ይህ ሂደት ከሌሎች አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ማለትም ከግልግል ዳኝነት ወይም እርቅ የሚለየው የማስማማት ሂደቱ የሚከናወነው በፍርድ ቤቶች መመሪያ እና ስነ ስርዓት እንዲሁም ፍርድ ቤቶች በሚመድቡት በማስማማት ሞያ በሰለጠነ የህግ ባለሞያ አማካኝነት እና ፍርድ ቤቶች በሚያዘጋጁት ቦታ መሆኑ ነው፡፡በሌሎች አማራጭ የሙግት መፈቻ ዘዴዎች ተከራካሪ ወገኖች ገዳያቸውን እራሳቸው በመረጡት አደራዳሪ ወይም አስራራቂ እና እራሳቸው በፈለጉት ቦታ እና በመረጡት ህግ መፍታት የሚችሉ ሲሆን በፍርድ ቤት መር ማስማማት ወቅት ግን ይህ ተግባራዊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ሂደቱ ሊከተል ስለሚገባው ስነ ስርዓት እና አጠቃላይ ህግ የሚወሰነው በተከራካሪዎች ፍላጎት ሳይሆን በፍርድ ቤቶች ትዕዘዝ ነው፡፡
አስፈላጊነት እና ጥቅም
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እስፈላጊነት በዋናነት ህግ በሚፈቅዳቸው ጉዳዮች ላይ ተከራካሪዎች ጉዳያቸውን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ እና በአነስተኛ ወጪ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ማስቻል ነው፡፡ ይህም መደበኛው የፍትህ ሂደት ከሚወስደው ባጠረ ጊዜ ጉዳዮች እንዲጠናቀቁ በማስቻል የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና እና የባለጉዳዮችን እንግልት ለመቀነስ ያስችላል፡፡በአብዛህኛው የአለማችን ክፍል የሚከናወን የፍርድ ቤት መር አስማሚነትን ስንመለከት የፍቺ፣የሞግዚትነት፣በስራ ቦታ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን እንዲሁም ከንግድ ጋር በተያያዘ የሚኖሩ ግጭቶችን ለመፍታት በስራ ላይ ይውላል፡፡ ይህም በባህላዊ እና በሀይማዎታዊ ስርዓቶች ለሚከናወኑ የማስማማት ልማዶች ህጋዊ እውቅና በመስጠት በፍትህ ስርዓት ውስጥ እንደያልፉ በማድረግ የፍትህ ስርዓቱን ለማገዝ ያስችላል፡፡
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት የሚኖረውን ጥቅም ከሁለት ማዕዘን ማየት ይቻላል፡፡ይህም ከፍርድ ቤቶች(የፍትህ ስርዓት) እንዲሁም ከባለጉዳዮች አንፃር መመልከት ይቻላል፡፡ከፍርድ ቤቶች አንፃር የሚኖረውን ጥቅም ስንመለከት ተለይተው የተወሰኑ ጉዳዮችን በማስማሚያ ማዕከላት መጨረስ የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና በመቀነስ የተቀላጠፈ ፍትህ እንዲኖር ያግዛል፡፡ በሌላ በኩል ለተገልጋዮች የሚኖረውን ጥቅም ስናይ ተከራካሪዎች አለመግባባታቸውን በሰላማዊ መንገድ ለዘላቂው እንዲፈቱ፣ወጪ እና ጊዜ እንዲቆጥቡ ያስችላቸዋል፡፡በተለይም ስምምነቱ በፍርድ ቤት የሚፀድቅ እና የመፈፀም በመሆኑ በሂደት ላይ እምነት እንዲኖራቸው ያደርጋል፡፡ይህም የተገልጋዮችን እርካታ የመጨመር ሚና ይኖረዋል፡፡
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት
በኢትዮጵያ የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እራሱን ችሎ በህግ በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ከመደንገጉ በፊት ፍርድ ቤቶች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ባለጉዳዮች አለመግባባታቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ሲያነሳሱ እና ሲያበረታቱ መመልከት የተለመደ ነው፡፡ለምሳሌ በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 82/2 መሰረት የፍቺ ጥያቄ ያቀረቡ ባልና ሚስት ከፍርድ ቤት ውጪ ራሳቸው በሚመርጧቸው ሽማግሌዎች አማካይነት ጉዳያቸውን በእርቅ እንዲጨርሱ ሊጠይቃቸው እንደሚችል ይደነግጋል፡፡ባልና ሚስቱ ጉዳያቸውን በሽማግሌ አማካይነት በዕርቅ ለመጨረስ ያልተስማሙ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ከሶስት ወር ያልበለጠ የማሰላሰያ ጊዜ ሊሰጣቸው እንደሚችል ያስቀምጣል፡፡ ይህም የሚያመለክተው የእርቅ ሂደቱ በተጋቢዎቹ ነጻ ፍቃድ ላይ በመመስረት የሚከናወን መሆኑን ነው፡፡በተጨማሪ በግል አቤቱታ በሚስቀጡ ቀለል ያሉ ወንጀሎች ላይ ክስ ተመስርቶ እንደሆነ የግል ተበዳይ እና ተከሳሽ በእርቅ እንዲስማሙ እና ክሳቸውን እንዲያነሱ ፍርድ ቤቶች ሲያግባቡ እንመለከታለን፡፡ ይህም በወንጀል ህግ አንቀፅ 212 እና በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ህግ ቁጥር 254 ላይ በመመስረት የሚከናወን የፍርድ ቤቶች ተግባር ነው፡፡
በሌላ በኩል በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 እንቀጽ 55 ስር እንደተደነገገው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ጉዳዮች ውስጥ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰኑ በዋናነት የፍትሀ ብሄር ጉዳዮች በፍርድ ቤቶች በሚቋቋም የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኩል እንዲያልፉ ይደረጋል፡፡ተከራካሪዎች በፍ/ቤት መር አስማሚነት በኩል ጉዳያቸውን በስምምነት ካልጨረሱ ይህንኑ የሚገልፅ በአስማሚዎች የተፈረመ ደብደቤ ለፍርድ ቤት በማቅረብ የፍርድ ሂደቱ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡
እንዲሁም በአንደኛው ተከራካሪ ወገን ያለመቅረብ ምክንያት የመስማማት ሂደቱ ካልተሳካ አስማሚው ይህንኑ ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት ያደርጋል፡፡በድርድሩ ያልተገኘው ወገን ተገቢውን ክፍያ በመክፈል ወደ መደበኛው የፍርድ ሂደት መመለስ ይችላል፡፡
በፍርድ ቤት መር ማስማማት ተከራካሪ ወገኖች የተስማሙ እንደሆነ የስምምነቱ ሁኔታዎች በአስማሚው በግልፅ ተለይተው ከቀረቡ እና ተከራካሪዎች ከፈረሙበት በኃላ አስማሚው ይህን ሰነድ ለፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲፀድቅ ያደርጋል፡፡ሰነዱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ስምምነቱ ለህግ እና ለሞራል ተቃራኒ አለመሆኑ ከተረጋገጠ በኃላ እንዲጸድቅ ያደርጋል፡፡የፀደቀው የስምምነት ሰነድ እንደማንኛውም የፍርድ ቤት ውሳኔ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡እንዲሁም በፍርድ ቤት መር አስማሚነትም ይሁን በሌላ አማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴ ግራ ቀኙ ከተስማሙ በደንቡ መሰረት ወጪዎች ተቀንሰው የከፈሉት የዳኝነት ክፍያ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
የአስማሚዎች ሚና
በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት ዋና የአስማሚዎች ሚና የሚሆነው ተከራካሪ ወገኖች ውይይት እንደያደርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣ጭብጦችን እንዲለዩ መርዳት፣የመግባቢያ ነጥቦችን መፈለግ እና የመፍትሄ አማራጮችን ማቅረብ ነው፡፡ በመሆኑም አስማሚዎች አስገዳጅ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የላቸውም ማለት ነው፡፡ይልቁንም ተከራካሪዎች የተስማሙ እንደሆነ የስምምነት ሰነድ በማስፈረም በፍርድ ቤት በማቅረብ ስምምነቱ እንዲፀድቅ እና እንዲፈፀም ያደርጋሉ፡፡
የአስማሚነት መርሆች
እኩልነት እና የባለጉዳዮች ሙሉ ፍላጎት የፍርድ ቤት መር ማስማመት የሚመራባቸው መርሆች ናቸው፡፡በመሆኑም ማንኛውም ሂደት በእኩልነት እና በባለጉዳዮቸ ሙሉ ፍላጎት ላይ ተመስርቶ መከናወን አለበት፡፡ሌላው መርህ ሚስጥራዊ ሲሆን በፍርድ ቤት አስማሚነት በኩል የሚደረግ ማናቸውም የሃሳብ ልውውጦች ሚስጥራዊነት የተጠበቀ ነው፡፡ እንዲሁም በማስማማት ሂደቱ ተከራካሪ ወገኖች የሚሰጡት የእምነት ቃሎች ወይም ማንኛውም ንግግሮች ለፍርድ ቤት በማስረጃነት አይቀርቡም፡፡ለዚሁም አስማሚው ማረጋጫ ይሰጣል፡፡
ስለአስማሚዎች እና ስለ ክፍያ
በአዋጁ መሰረት በአስማሚነት መስራት የሚችሉት የአስማሚነት ስልጠና ወስደው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚያወጣውን ምዘና ያለፉ ቢያንስ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው እና ከአምስት ዓመት ያላነሰ ጊዜ በህግ ሙያ ያገለገሉ የህግ ባለሞያዎች ናቸው፡፡ ይህም የሚያመለክተው በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት የሚሳተፉ አስማሚዎች በቂ የአስማሚነት ክህሎት ያላቸው እና ባለጉዳዮችን ወደ ስምምነት ለማምጣት የሚችሉ መሆን እንዳለባቸው ነው፡፡በመሆኑም ፍርድ ቤቱ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ብቁ አስማሚዎችን ሊቀጥር
--------------------
ትርጉም
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ከአማራጭ የሙግት መፈቻ ዘዴዎች አንዱ ሲሆን ተክራካሪ ወገኖች አለመግባባታቸውን በፍርድ ቤት በኩል ወይም ፍርድ ቤት በሚመርጣቸው አስማሚዎች ወይም አስታራቂዎች አማካኝነት ወደ ፍርድ ቤት የመጣን ጉዳይ በስምምነት እንዲፈታ የሚደረግበት ሂደት ነው፡፡ይህ ሂደት ከሌሎች አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ማለትም ከግልግል ዳኝነት ወይም እርቅ የሚለየው የማስማማት ሂደቱ የሚከናወነው በፍርድ ቤቶች መመሪያ እና ስነ ስርዓት እንዲሁም ፍርድ ቤቶች በሚመድቡት በማስማማት ሞያ በሰለጠነ የህግ ባለሞያ አማካኝነት እና ፍርድ ቤቶች በሚያዘጋጁት ቦታ መሆኑ ነው፡፡በሌሎች አማራጭ የሙግት መፈቻ ዘዴዎች ተከራካሪ ወገኖች ገዳያቸውን እራሳቸው በመረጡት አደራዳሪ ወይም አስራራቂ እና እራሳቸው በፈለጉት ቦታ እና በመረጡት ህግ መፍታት የሚችሉ ሲሆን በፍርድ ቤት መር ማስማማት ወቅት ግን ይህ ተግባራዊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ሂደቱ ሊከተል ስለሚገባው ስነ ስርዓት እና አጠቃላይ ህግ የሚወሰነው በተከራካሪዎች ፍላጎት ሳይሆን በፍርድ ቤቶች ትዕዘዝ ነው፡፡
አስፈላጊነት እና ጥቅም
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እስፈላጊነት በዋናነት ህግ በሚፈቅዳቸው ጉዳዮች ላይ ተከራካሪዎች ጉዳያቸውን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ እና በአነስተኛ ወጪ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ማስቻል ነው፡፡ ይህም መደበኛው የፍትህ ሂደት ከሚወስደው ባጠረ ጊዜ ጉዳዮች እንዲጠናቀቁ በማስቻል የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና እና የባለጉዳዮችን እንግልት ለመቀነስ ያስችላል፡፡በአብዛህኛው የአለማችን ክፍል የሚከናወን የፍርድ ቤት መር አስማሚነትን ስንመለከት የፍቺ፣የሞግዚትነት፣በስራ ቦታ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን እንዲሁም ከንግድ ጋር በተያያዘ የሚኖሩ ግጭቶችን ለመፍታት በስራ ላይ ይውላል፡፡ ይህም በባህላዊ እና በሀይማዎታዊ ስርዓቶች ለሚከናወኑ የማስማማት ልማዶች ህጋዊ እውቅና በመስጠት በፍትህ ስርዓት ውስጥ እንደያልፉ በማድረግ የፍትህ ስርዓቱን ለማገዝ ያስችላል፡፡
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት የሚኖረውን ጥቅም ከሁለት ማዕዘን ማየት ይቻላል፡፡ይህም ከፍርድ ቤቶች(የፍትህ ስርዓት) እንዲሁም ከባለጉዳዮች አንፃር መመልከት ይቻላል፡፡ከፍርድ ቤቶች አንፃር የሚኖረውን ጥቅም ስንመለከት ተለይተው የተወሰኑ ጉዳዮችን በማስማሚያ ማዕከላት መጨረስ የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና በመቀነስ የተቀላጠፈ ፍትህ እንዲኖር ያግዛል፡፡ በሌላ በኩል ለተገልጋዮች የሚኖረውን ጥቅም ስናይ ተከራካሪዎች አለመግባባታቸውን በሰላማዊ መንገድ ለዘላቂው እንዲፈቱ፣ወጪ እና ጊዜ እንዲቆጥቡ ያስችላቸዋል፡፡በተለይም ስምምነቱ በፍርድ ቤት የሚፀድቅ እና የመፈፀም በመሆኑ በሂደት ላይ እምነት እንዲኖራቸው ያደርጋል፡፡ይህም የተገልጋዮችን እርካታ የመጨመር ሚና ይኖረዋል፡፡
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት
በኢትዮጵያ የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እራሱን ችሎ በህግ በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ከመደንገጉ በፊት ፍርድ ቤቶች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ባለጉዳዮች አለመግባባታቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ሲያነሳሱ እና ሲያበረታቱ መመልከት የተለመደ ነው፡፡ለምሳሌ በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 82/2 መሰረት የፍቺ ጥያቄ ያቀረቡ ባልና ሚስት ከፍርድ ቤት ውጪ ራሳቸው በሚመርጧቸው ሽማግሌዎች አማካይነት ጉዳያቸውን በእርቅ እንዲጨርሱ ሊጠይቃቸው እንደሚችል ይደነግጋል፡፡ባልና ሚስቱ ጉዳያቸውን በሽማግሌ አማካይነት በዕርቅ ለመጨረስ ያልተስማሙ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ከሶስት ወር ያልበለጠ የማሰላሰያ ጊዜ ሊሰጣቸው እንደሚችል ያስቀምጣል፡፡ ይህም የሚያመለክተው የእርቅ ሂደቱ በተጋቢዎቹ ነጻ ፍቃድ ላይ በመመስረት የሚከናወን መሆኑን ነው፡፡በተጨማሪ በግል አቤቱታ በሚስቀጡ ቀለል ያሉ ወንጀሎች ላይ ክስ ተመስርቶ እንደሆነ የግል ተበዳይ እና ተከሳሽ በእርቅ እንዲስማሙ እና ክሳቸውን እንዲያነሱ ፍርድ ቤቶች ሲያግባቡ እንመለከታለን፡፡ ይህም በወንጀል ህግ አንቀፅ 212 እና በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ህግ ቁጥር 254 ላይ በመመስረት የሚከናወን የፍርድ ቤቶች ተግባር ነው፡፡
በሌላ በኩል በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 እንቀጽ 55 ስር እንደተደነገገው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ጉዳዮች ውስጥ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰኑ በዋናነት የፍትሀ ብሄር ጉዳዮች በፍርድ ቤቶች በሚቋቋም የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኩል እንዲያልፉ ይደረጋል፡፡ተከራካሪዎች በፍ/ቤት መር አስማሚነት በኩል ጉዳያቸውን በስምምነት ካልጨረሱ ይህንኑ የሚገልፅ በአስማሚዎች የተፈረመ ደብደቤ ለፍርድ ቤት በማቅረብ የፍርድ ሂደቱ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡
እንዲሁም በአንደኛው ተከራካሪ ወገን ያለመቅረብ ምክንያት የመስማማት ሂደቱ ካልተሳካ አስማሚው ይህንኑ ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት ያደርጋል፡፡በድርድሩ ያልተገኘው ወገን ተገቢውን ክፍያ በመክፈል ወደ መደበኛው የፍርድ ሂደት መመለስ ይችላል፡፡
በፍርድ ቤት መር ማስማማት ተከራካሪ ወገኖች የተስማሙ እንደሆነ የስምምነቱ ሁኔታዎች በአስማሚው በግልፅ ተለይተው ከቀረቡ እና ተከራካሪዎች ከፈረሙበት በኃላ አስማሚው ይህን ሰነድ ለፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲፀድቅ ያደርጋል፡፡ሰነዱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ስምምነቱ ለህግ እና ለሞራል ተቃራኒ አለመሆኑ ከተረጋገጠ በኃላ እንዲጸድቅ ያደርጋል፡፡የፀደቀው የስምምነት ሰነድ እንደማንኛውም የፍርድ ቤት ውሳኔ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡እንዲሁም በፍርድ ቤት መር አስማሚነትም ይሁን በሌላ አማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴ ግራ ቀኙ ከተስማሙ በደንቡ መሰረት ወጪዎች ተቀንሰው የከፈሉት የዳኝነት ክፍያ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
የአስማሚዎች ሚና
በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት ዋና የአስማሚዎች ሚና የሚሆነው ተከራካሪ ወገኖች ውይይት እንደያደርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣ጭብጦችን እንዲለዩ መርዳት፣የመግባቢያ ነጥቦችን መፈለግ እና የመፍትሄ አማራጮችን ማቅረብ ነው፡፡ በመሆኑም አስማሚዎች አስገዳጅ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የላቸውም ማለት ነው፡፡ይልቁንም ተከራካሪዎች የተስማሙ እንደሆነ የስምምነት ሰነድ በማስፈረም በፍርድ ቤት በማቅረብ ስምምነቱ እንዲፀድቅ እና እንዲፈፀም ያደርጋሉ፡፡
የአስማሚነት መርሆች
እኩልነት እና የባለጉዳዮች ሙሉ ፍላጎት የፍርድ ቤት መር ማስማመት የሚመራባቸው መርሆች ናቸው፡፡በመሆኑም ማንኛውም ሂደት በእኩልነት እና በባለጉዳዮቸ ሙሉ ፍላጎት ላይ ተመስርቶ መከናወን አለበት፡፡ሌላው መርህ ሚስጥራዊ ሲሆን በፍርድ ቤት አስማሚነት በኩል የሚደረግ ማናቸውም የሃሳብ ልውውጦች ሚስጥራዊነት የተጠበቀ ነው፡፡ እንዲሁም በማስማማት ሂደቱ ተከራካሪ ወገኖች የሚሰጡት የእምነት ቃሎች ወይም ማንኛውም ንግግሮች ለፍርድ ቤት በማስረጃነት አይቀርቡም፡፡ለዚሁም አስማሚው ማረጋጫ ይሰጣል፡፡
ስለአስማሚዎች እና ስለ ክፍያ
በአዋጁ መሰረት በአስማሚነት መስራት የሚችሉት የአስማሚነት ስልጠና ወስደው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚያወጣውን ምዘና ያለፉ ቢያንስ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው እና ከአምስት ዓመት ያላነሰ ጊዜ በህግ ሙያ ያገለገሉ የህግ ባለሞያዎች ናቸው፡፡ ይህም የሚያመለክተው በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት የሚሳተፉ አስማሚዎች በቂ የአስማሚነት ክህሎት ያላቸው እና ባለጉዳዮችን ወደ ስምምነት ለማምጣት የሚችሉ መሆን እንዳለባቸው ነው፡፡በመሆኑም ፍርድ ቤቱ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ብቁ አስማሚዎችን ሊቀጥር
ይችላል፡፡በተጨማሪም ከህግ ሙያ ውጪ በሆነ ሌላ ሙያ ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ኤክስፐርቶች ከሙያቸው ጋር በተያያዘ በማስማማት ሂደቱ ሊካተቱ እንደሚችሉ አዋጁ ያስቀምጣል፡፡
በፍርድ ቤት መር ማስማማት ሂደት ውስጥ የሚያልፉ ባለጉዳዮች ለፍርድ ቤት መር አስማሚነት ተገቢውን ክፍያ ይፈፅማሉ፡፡የማስማማት ስራ የሰሩ አስማሚዎችም ለሰጡት የማስማማት አገልግሎት ተገቢው ክፍያ ይከፈላቸዋው፡፡ክፍያውን በሚመለከት ዝርዝር መመሪያ በጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሚወጣ በአዋጁ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
የፍርድ ቤት መር ማስማማት በፌደራል ፍርድ ቤቶች ያለው ክንውን
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኢትዮጵያ አዲስ ተግባር ሲሆን በአሁኑ ወቅት በተመረጡ አምስት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች በሙከራ ላይ ይገኛል፡፡አገልግሎቱ በተወረጡ ጉዳዮች ላይ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን እነዚሀም በፍቺ፣በሞግዚትነት እና አሳዳሪነት፣በስራ ክርክር እና ከንግድ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ነው፡፡የኢትዮጵያ የእርቅ እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል ያዘጋጀው ስትራቴጂክ ሰነድ እንደሚያመለክተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀጣዮቹ ጥቂት አመታት ውስጥ በሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤቶች የማስማማት አገልግሎቱን የማስጀመር እቅድ ይዟል፡፡አገልግሎቱ በስፋት መሰጠት ሲጀምር ለሰፊው ህብረተሰብ ተደራሽ በመሆን የፍትህ ስርዓቱን ለማቀላጠፍ ይረዳል፡፡ ስለሆነው ማህበረሰቡ ስለአገልግሎቱ መኖር በማወቅ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላል፡፡
ምንጭ የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
@lawsocieties @lawsocieties
በፍርድ ቤት መር ማስማማት ሂደት ውስጥ የሚያልፉ ባለጉዳዮች ለፍርድ ቤት መር አስማሚነት ተገቢውን ክፍያ ይፈፅማሉ፡፡የማስማማት ስራ የሰሩ አስማሚዎችም ለሰጡት የማስማማት አገልግሎት ተገቢው ክፍያ ይከፈላቸዋው፡፡ክፍያውን በሚመለከት ዝርዝር መመሪያ በጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሚወጣ በአዋጁ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
የፍርድ ቤት መር ማስማማት በፌደራል ፍርድ ቤቶች ያለው ክንውን
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኢትዮጵያ አዲስ ተግባር ሲሆን በአሁኑ ወቅት በተመረጡ አምስት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች በሙከራ ላይ ይገኛል፡፡አገልግሎቱ በተወረጡ ጉዳዮች ላይ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን እነዚሀም በፍቺ፣በሞግዚትነት እና አሳዳሪነት፣በስራ ክርክር እና ከንግድ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ነው፡፡የኢትዮጵያ የእርቅ እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል ያዘጋጀው ስትራቴጂክ ሰነድ እንደሚያመለክተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀጣዮቹ ጥቂት አመታት ውስጥ በሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤቶች የማስማማት አገልግሎቱን የማስጀመር እቅድ ይዟል፡፡አገልግሎቱ በስፋት መሰጠት ሲጀምር ለሰፊው ህብረተሰብ ተደራሽ በመሆን የፍትህ ስርዓቱን ለማቀላጠፍ ይረዳል፡፡ ስለሆነው ማህበረሰቡ ስለአገልግሎቱ መኖር በማወቅ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላል፡፡
ምንጭ የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
@lawsocieties @lawsocieties
HR and Legal Advisor
Job Description:
Job brief
We are looking for a skilled HR and legal Officer who will recruit, support and develop talent through developing policies and managing procedures. Responsible for administrative tasks and you’ll contribute to making the company a better place to work.
Expected to have knowledge of various HR functions. We want to see a committed and approachable individual and be impressed with your character and skills.
The goal will be to provide excellent assistance and support to employees and managers.
Responsibilities
Support the development and implementation of HR initiatives and systems
Provide counseling on policies and procedures
Be actively involved in recruitment by preparing job descriptions, posting ads and managing the hiring process
Create and implement effective onboarding plans
Develop training and development programs
Assist in performance management processes
Support the management of disciplinary and grievance issues
Maintain employee records according to policy and legal requirements
Review employment and working conditions to ensure legal compliance
For the legal activities
Advise the executives and employees on changes to the laws affecting the company.
Investigate if the company or a staff member does not comply with the law.
Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator.
Ensure the company fills out and submits all its legal paperwork.
Job Requirements:
Requirements
Degree in Law and BA in business administration, social studies or relevant field; further training will be a plus
Proven experience as HR officer, administration or other HR position
Knowledge of HR functions (pay & benefits, recruitment, training & development etc.)
Understanding of labor laws and disciplinary procedures
Proficient in MS Office; knowledge of HRMS is a plus
Outstanding organizational and time-management abilities
Excellent communication and interpersonal skills
Problem-solving and decision-making aptitude
Strong ethics and reliability
For the Legal activities
To carry out his legal role, to fulfill several subsidiary responsibilities:
Know how to recruit, train, manage and retain legal issues.
Manage the legal cases to get the most services for the least money.
Be conscious of the needs of the company's owners.
Stay informed about what's going on at the company.
Understand the business and the industry.
Stay proactive.
Female is preferable
How To Apply:
Apply through Ethiojobs.net or in-person Welo sefer KADKO building
Posted: 08.16.2021
Deadline: 09.16.2021
Job Category:
Admin, Secretarial and Clerical Employment:
Full time Location:
Addis Abeba, Addis Ababa
East Steel PLC
https://ethiopiaconstruction.com/company/east-steel-plc/
Job Description:
Job brief
We are looking for a skilled HR and legal Officer who will recruit, support and develop talent through developing policies and managing procedures. Responsible for administrative tasks and you’ll contribute to making the company a better place to work.
Expected to have knowledge of various HR functions. We want to see a committed and approachable individual and be impressed with your character and skills.
The goal will be to provide excellent assistance and support to employees and managers.
Responsibilities
Support the development and implementation of HR initiatives and systems
Provide counseling on policies and procedures
Be actively involved in recruitment by preparing job descriptions, posting ads and managing the hiring process
Create and implement effective onboarding plans
Develop training and development programs
Assist in performance management processes
Support the management of disciplinary and grievance issues
Maintain employee records according to policy and legal requirements
Review employment and working conditions to ensure legal compliance
For the legal activities
Advise the executives and employees on changes to the laws affecting the company.
Investigate if the company or a staff member does not comply with the law.
Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator.
Ensure the company fills out and submits all its legal paperwork.
Job Requirements:
Requirements
Degree in Law and BA in business administration, social studies or relevant field; further training will be a plus
Proven experience as HR officer, administration or other HR position
Knowledge of HR functions (pay & benefits, recruitment, training & development etc.)
Understanding of labor laws and disciplinary procedures
Proficient in MS Office; knowledge of HRMS is a plus
Outstanding organizational and time-management abilities
Excellent communication and interpersonal skills
Problem-solving and decision-making aptitude
Strong ethics and reliability
For the Legal activities
To carry out his legal role, to fulfill several subsidiary responsibilities:
Know how to recruit, train, manage and retain legal issues.
Manage the legal cases to get the most services for the least money.
Be conscious of the needs of the company's owners.
Stay informed about what's going on at the company.
Understand the business and the industry.
Stay proactive.
Female is preferable
How To Apply:
Apply through Ethiojobs.net or in-person Welo sefer KADKO building
Posted: 08.16.2021
Deadline: 09.16.2021
Job Category:
Admin, Secretarial and Clerical Employment:
Full time Location:
Addis Abeba, Addis Ababa
East Steel PLC
https://ethiopiaconstruction.com/company/east-steel-plc/
Senior Attorney, Litigation
at Dashen Bank S.CLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 16, 2021Category Banking
Insurance
Legal
Description
Job Summary
The Senior Attorney, Litigation is responsible for representing the Bank before judicial & quasi-judicial tribunals, preparation and handling of cases (pleading, defenses and petition).
Job Requirements
Job Requirements
Academic & Professional Qualification
Bachelor’s Degree in Law from a reputable university.
Additional certification in law, banking, finance or similar fields is an added advantage
Experience
At least one (5) years experience
Required Technical Competency
Good understanding of court practice, litigation/dispute resolution with good knowledge in commercial law.
Legal writing skills including ability to develop proposals, concept papers, position papers, legal memos and briefs as well as write reports.
Experience in the litigation process- from institution of proceedings to settlement.
Case management- ability to create appropriate litigation strategies, prioritize actions, ensure proper use of time and resources etc.
Applying Instructions
1. Interested and qualified applicants should apply through
2. Applicants should fill all the details on the vacancy application form and make sure you submit after completing all the questions
3. Finally, please scan and attach all relevant credentials i.e. Uploading relevant credentials that verifies educational qualification, work experience licenses, certifications …. etc which are stated on the application form /CV shall be attached in PDF format (*mandatory) via (http://ethiojobs.net).
Applicants who do not have ethiojobs account need to register using personal email account,
CV‘s shall not be more than 3 pages and saved in PDF format (mandatory).
at Dashen Bank S.CLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 16, 2021Category Banking
Insurance
Legal
Description
Job Summary
The Senior Attorney, Litigation is responsible for representing the Bank before judicial & quasi-judicial tribunals, preparation and handling of cases (pleading, defenses and petition).
Job Requirements
Job Requirements
Academic & Professional Qualification
Bachelor’s Degree in Law from a reputable university.
Additional certification in law, banking, finance or similar fields is an added advantage
Experience
At least one (5) years experience
Required Technical Competency
Good understanding of court practice, litigation/dispute resolution with good knowledge in commercial law.
Legal writing skills including ability to develop proposals, concept papers, position papers, legal memos and briefs as well as write reports.
Experience in the litigation process- from institution of proceedings to settlement.
Case management- ability to create appropriate litigation strategies, prioritize actions, ensure proper use of time and resources etc.
Applying Instructions
1. Interested and qualified applicants should apply through
2. Applicants should fill all the details on the vacancy application form and make sure you submit after completing all the questions
3. Finally, please scan and attach all relevant credentials i.e. Uploading relevant credentials that verifies educational qualification, work experience licenses, certifications …. etc which are stated on the application form /CV shall be attached in PDF format (*mandatory) via (http://ethiojobs.net).
Applicants who do not have ethiojobs account need to register using personal email account,
CV‘s shall not be more than 3 pages and saved in PDF format (mandatory).
ethiojobs.net
New Jobs in Ethiopia 2024, Vacancies in ethiopia | Ethiojobs
Find latest Jobs in Ethiopia, vacancies in Ethiopia on Ethiojobs. Apply now for Ethiopian NGO jobs, accounting and finance jobs and IT jobs. Recruitment in Ethiopia. jobs from Employment agencies.🌟
እርሶ ዳኛ ቢሆኑ ምን ይወስናሉ?
አመልካች፡- ወ/ሮ ሀና ጌታቸው (ስማቸው ተቀይሯል) ቀርባለች
ተጠሪ፡- አየለ ደሣለኝ (ስማቸው ተቀይሯል) ቀርቧል፡፡
ክርክሩ ጦፏል፤ የቀረበው ጉዳይ የጋብቻ ውልን የሚመለከት ነው፡፡ ወ/ሮ ሀና ጌታቸው እና አቶ አየለ ደሳለኝ አብሮ የመኖር ጊዜያችን እዚህ ላይ እንቋጭ በማለት ጋብቻቸው በፍቺ ከፈረሰ በኋላ የቀጠለውን የንብረት ክፍፍል በተመለከተ አመልካች ጥያቄያቸውን ለአንድ የወረዳ ፍ/ቤት አቅርበዋል ተጠሪም አቶ አየለም በመሃከላችን የጋብቻ ውል አለ በዚህም መሠረት አመልካችን ያገባኋት በአመት 120,000 /አንድ መቶ ሃያ ሺ/ ብር ልከፍላት ልብስ ከገዛው ከደሞዟ ሊታሰብ የሕክምና ወጪ ልሸፍን እንጂ በእኩል ባለመብት እንድትሆን አልተስማማሁም በማለት የቀድሞ ባለቤታቸው ንብረት ለመካፈል ያቀረቡትን ጥያቄ ተቃውመዋል፡፡
ጉዳዩ የቀረበለት የወረዳው ፍ/ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ተመልክቶ የጋብቻ ውሉ ሕጋዊ አይደለም በማለት አመልካች ያቀረቡትን ጥያቄ ተቀብሎ ንብረቶቹን የግራ ቀኙን የጋራ ስለሆኑ እኩል ይካፈሉ በማለት ወስኗል በዚህም ወ/ሮ ሀና በለስ የቀናቸው ይመስላል፤ ነገር ግን አሁንም ክርክሩ ከረር እያለ ሄደ የቀድሞ ባል አቶ አየለ ይህማ አይደረግም በማለት በውሣኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አቀረቡ በዚህ ሂደትም እድል ከሳቸው ጋር አልነበረችም ይባስ ብሎ ይግባኙ የቀረበለት ፍ/ቤት የወረዳ ፍ/ቤት ውሣኔ ስህተት የለውም በማለት የይግባኝ ቅሬታውን ውድቅ አድርጎታል፡፡
አሁንም አቶ አየለ ተስፋ አልቆረጡም ሂደቱን በአልሸነፍ ባይነት ቀጠሉ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሁለተኛ ይግባኝ አቀረቡ ፍ/ቤቱ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ ግራ ቀኙ የንብረት ግንኙነታቸውን በተመለከተ አቶ አየለ ለቀድሞ ባለቤታቸው ለ/ወሮ ሀና በወር ከሚያገኙት ገቢ ውስጥ በዓመት ብር 120,000 (አንድ መቶ ሃያ ሺ) ሊከፍላት ከዚህ ውጪ ሌላ ንብረት ግንኙነት እንደማይኖር መስማማታቸው ሕጉን አይቃረንም በማለት ከመጋባታቸው በፊት አቶ አየለ የሠራውን ሆነ ወ/ሮ ሀና ከገባች ወዲህ ታድሷል የተባለውን ቤት እንድትካፈል መወሰኑ ተገቢ አይደለም በማለት የሥር ፍ/ቤትን ውሣኔ ሽሮ አመልካች ቤቱን ልትካፈል አይገባም በማለት ወስኗል በዚህ ጊዜ እድል ፊቷን ወደ አቶ አየለ አዙራለች ነገር ግን ሂደቱ ቀጥሏል…
እርስዎ ቀጣዩ የሰበር ችሎት ውሳኔ ምን ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ? እንወያይ ሀሳብ አስተያየትዎን ያካፍሉን; እኛም ቀጣዩን የሰበር ውሳኔ ከእናንተ ሀሳብ አስተያየት በኋላ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል በቀጣይ እስክንገናኝ ሰላም፡፡
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
አመልካች፡- ወ/ሮ ሀና ጌታቸው (ስማቸው ተቀይሯል) ቀርባለች
ተጠሪ፡- አየለ ደሣለኝ (ስማቸው ተቀይሯል) ቀርቧል፡፡
ክርክሩ ጦፏል፤ የቀረበው ጉዳይ የጋብቻ ውልን የሚመለከት ነው፡፡ ወ/ሮ ሀና ጌታቸው እና አቶ አየለ ደሳለኝ አብሮ የመኖር ጊዜያችን እዚህ ላይ እንቋጭ በማለት ጋብቻቸው በፍቺ ከፈረሰ በኋላ የቀጠለውን የንብረት ክፍፍል በተመለከተ አመልካች ጥያቄያቸውን ለአንድ የወረዳ ፍ/ቤት አቅርበዋል ተጠሪም አቶ አየለም በመሃከላችን የጋብቻ ውል አለ በዚህም መሠረት አመልካችን ያገባኋት በአመት 120,000 /አንድ መቶ ሃያ ሺ/ ብር ልከፍላት ልብስ ከገዛው ከደሞዟ ሊታሰብ የሕክምና ወጪ ልሸፍን እንጂ በእኩል ባለመብት እንድትሆን አልተስማማሁም በማለት የቀድሞ ባለቤታቸው ንብረት ለመካፈል ያቀረቡትን ጥያቄ ተቃውመዋል፡፡
ጉዳዩ የቀረበለት የወረዳው ፍ/ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ተመልክቶ የጋብቻ ውሉ ሕጋዊ አይደለም በማለት አመልካች ያቀረቡትን ጥያቄ ተቀብሎ ንብረቶቹን የግራ ቀኙን የጋራ ስለሆኑ እኩል ይካፈሉ በማለት ወስኗል በዚህም ወ/ሮ ሀና በለስ የቀናቸው ይመስላል፤ ነገር ግን አሁንም ክርክሩ ከረር እያለ ሄደ የቀድሞ ባል አቶ አየለ ይህማ አይደረግም በማለት በውሣኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አቀረቡ በዚህ ሂደትም እድል ከሳቸው ጋር አልነበረችም ይባስ ብሎ ይግባኙ የቀረበለት ፍ/ቤት የወረዳ ፍ/ቤት ውሣኔ ስህተት የለውም በማለት የይግባኝ ቅሬታውን ውድቅ አድርጎታል፡፡
አሁንም አቶ አየለ ተስፋ አልቆረጡም ሂደቱን በአልሸነፍ ባይነት ቀጠሉ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሁለተኛ ይግባኝ አቀረቡ ፍ/ቤቱ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ ግራ ቀኙ የንብረት ግንኙነታቸውን በተመለከተ አቶ አየለ ለቀድሞ ባለቤታቸው ለ/ወሮ ሀና በወር ከሚያገኙት ገቢ ውስጥ በዓመት ብር 120,000 (አንድ መቶ ሃያ ሺ) ሊከፍላት ከዚህ ውጪ ሌላ ንብረት ግንኙነት እንደማይኖር መስማማታቸው ሕጉን አይቃረንም በማለት ከመጋባታቸው በፊት አቶ አየለ የሠራውን ሆነ ወ/ሮ ሀና ከገባች ወዲህ ታድሷል የተባለውን ቤት እንድትካፈል መወሰኑ ተገቢ አይደለም በማለት የሥር ፍ/ቤትን ውሣኔ ሽሮ አመልካች ቤቱን ልትካፈል አይገባም በማለት ወስኗል በዚህ ጊዜ እድል ፊቷን ወደ አቶ አየለ አዙራለች ነገር ግን ሂደቱ ቀጥሏል…
እርስዎ ቀጣዩ የሰበር ችሎት ውሳኔ ምን ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ? እንወያይ ሀሳብ አስተያየትዎን ያካፍሉን; እኛም ቀጣዩን የሰበር ውሳኔ ከእናንተ ሀሳብ አስተያየት በኋላ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል በቀጣይ እስክንገናኝ ሰላም፡፡
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
Forwarded from Meskerem Weyenishet
ከጋብቻ በፊትም ይሁን ከጋብቻ በኃላ ተጋቢዎች የነበሯቸው ንብረቶች የግል መሆኗቸው እስካልተረጋገጠ ድረስ የጋራ ነው ተብለው እንደሚገመቱ የቤተሰብ ህጉ ያስቀምጣል።በሌላ ሁኔታ ተጋቢዎች ንብረትን በተመለከተ የሚኖራቸው ግኑኝነት መስማማት እንደሚችሉ የሚገልፅ ሲሆን ስምምነታቸው የቤተሰብ ህጉ መሰረታዊ መርህ የተከተለና በፍርድ ቤት ቀርቦ መፅደቅ ያለበት ስለመሆኑ አንቀፅ 80 /1/ እና/2/ያሳያሉ። ስምምነታቸው በፍርድ ቤት ቀርቦ ሊፀድቅ ከተፈለገባቸው ምክነያቶች ዋነኛው ስምምነቱ የቤተሰብ ህጉ መሰረታዊ መርህ የተከተለ መሆን አለመሆንና ስምምነቱ የልጆችን መብት የማይነካ መሆኑ ለማረጋገጥ ነው።rule of equal partition አንዱ የቤተሰብ ህጉ መርህ መሆኑ በተጋቢዎች መሀከል የነበረ ንብረት የግል መሆኑ አንደኛው ተጋቢ እስካላረጋገጠ ድረስ የጋራ ነው ተብሎ መገመቱ እና ተጋቢዎች የጋራ ንብረታቸው እኩል የመካፈል መብት ከሚሉት ሁለት ድንጋጌዎች/መርሆች/መገንዘብ ይቻላል።በመሆኑም አሁን በያዝነው ጉዳይ በተጋቢዎቹ መሀከል ስምምነት ነበረ ቢባልም እንኳን ስምምነቱ የቤተሰብ ህጉ መርህ ያልተከተለ በመሆኑ ተቀባይነት ስለሌለው ንብረቱ ለተጋቢዎቹ እኩል እንዲካፈሉት መደረጉ አግባብ ነው ባይ ነኝ።...እጄ ላይ የቤተሰብ ህጉ ባለመኖሩ ሁሉንም ሀሳቤ በህግ/በአንቀፅ ስላላስደገፍኩኝ ይቅርታ!
ከላይ ለቀረበው ኬዝ የተሰጡ የተለያዩ አስተያየቶች‼️
Dessalegn Menuta:
ውሉ ህጋዊ አይደለም በተጨማሪም የጋብቻ አላማ ቢዝነስ ለመሥራት ሣይሆን ዘር መተካት መረዳዳት መተባበር ነው በንብረት ክፍፍልም በተመለከተ አመልካች ያፈራችውን ንብረት እኩል የመካፈል መብት ስላላት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ይፀናል
Dessalegn Menuta:
ውሉ ህጋዊ አይደለም በተጨማሪም የጋብቻ አላማ ቢዝነስ ለመሥራት ሣይሆን ዘር መተካት መረዳዳት መተባበር ነው በንብረት ክፍፍልም በተመለከተ አመልካች ያፈራችውን ንብረት እኩል የመካፈል መብት ስላላት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ይፀናል
LSA . wlkte . desa:
የወረዳ ፍ/ቤት የሰጠውን ውሳኔ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ካልቀየረው በቀር ይግባኝ ሊባልበት አይገባም። ስለዚህ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሊፀና አይገባም።
A B:
ene le w/ro hana yihun bay negn gabicha liyu wul nw mlt balina mist ketegabu behuala yemiyaferut nbret yegara nw mikniyatum be beteseb higu begilts endetedenegegew tegabiwoch kegabicha befit yaferuachew nibretochin begilts yegile nachew bilew kalasmezegebu beker yegera tedergew yigemetalu yihim yemiyasayew higu kegabicha befit lalew yegil nibret yemisetewun kelela nw kegabicha behuala yaferut nibret beyegilachew endimezegeb befeleg noro higu begilts yaskemit nbr higu endewum yemiyaskemitew kegabicha behuala yemiyaferut nibret yegara nw kalhone ehe sew w/ro hanan siyageba lik ende setegna adari hisab awutitolat nw malet nw yihim malet sizerezirew bewor yihin yakil bikeflat be amet 120,000 bilo waga awotalat yihe hone mlt dmo wro hana agebach sayihon teshetech be amet 120,000 lemekfel tesmamto gezat malt nw silezi yewkililu teklay fird bet yewosenew wusane tegebi yalhonena higawi meseret yelelew nw bay negn betekarani yesir fird bet yewosenew wusane tikikil negn bay negn
LSA . wlkte . desa:
የወረዳ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በይግባኝ ካፀደቀው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ሊመለከተው አይችልም። ይግባኝ አንድ ጊዜ ብቻ ነው የሚቻለው። ስለዚህ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ስረ ነገር ስልጣን ሳይኖረው የወሰነው ውሳኔ ሊሻር ይገባል።
awlex:
realy from the given fact the agreement on property is seems like contract of employment so for strong reason the agreement is not valid according to the RFC code. there fore the the law presume the property is commen propriety of the spouse so long as there is valid individual property agreement.
mifta sule Gutago:
ከኢ/ፌ/ዴ/ሪ/ ጠቅላይ አቃቤ ህግ መነሸ በማድረግ ለሁልባራግ ወረደ ማህበረሰብ የንቃተ ህግ ትምህርት ለማስተማር በሁልባራግ ወረደ ዐ/ህግ ፅ/ቤት በህግ ጥናት ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሮክትሬት የተሰረጫ።
Dessalegn Menuta:
ውሉ ህጋዊ አይደለም በተጨማሪም የጋብቻ አላማ ቢዝነስ ለመሥራት ሣይሆን ዘር መተካት መረዳዳት መተባበር ነው በንብረት ክፍፍልም በተመለከተ አመልካች ያፈራችውን ንብረት እኩል የመካፈል መብት ስላላት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ይፀናል
Dessalegn Menuta:
ውሉ ህጋዊ አይደለም በተጨማሪም የጋብቻ አላማ ቢዝነስ ለመሥራት ሣይሆን ዘር መተካት መረዳዳት መተባበር ነው በንብረት ክፍፍልም በተመለከተ አመልካች ያፈራችውን ንብረት እኩል የመካፈል መብት ስላላት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ይፀናል
LSA . wlkte . desa:
የወረዳ ፍ/ቤት የሰጠውን ውሳኔ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ካልቀየረው በቀር ይግባኝ ሊባልበት አይገባም። ስለዚህ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሊፀና አይገባም።
A B:
ene le w/ro hana yihun bay negn gabicha liyu wul nw mlt balina mist ketegabu behuala yemiyaferut nbret yegara nw mikniyatum be beteseb higu begilts endetedenegegew tegabiwoch kegabicha befit yaferuachew nibretochin begilts yegile nachew bilew kalasmezegebu beker yegera tedergew yigemetalu yihim yemiyasayew higu kegabicha befit lalew yegil nibret yemisetewun kelela nw kegabicha behuala yaferut nibret beyegilachew endimezegeb befeleg noro higu begilts yaskemit nbr higu endewum yemiyaskemitew kegabicha behuala yemiyaferut nibret yegara nw kalhone ehe sew w/ro hanan siyageba lik ende setegna adari hisab awutitolat nw malet nw yihim malet sizerezirew bewor yihin yakil bikeflat be amet 120,000 bilo waga awotalat yihe hone mlt dmo wro hana agebach sayihon teshetech be amet 120,000 lemekfel tesmamto gezat malt nw silezi yewkililu teklay fird bet yewosenew wusane tegebi yalhonena higawi meseret yelelew nw bay negn betekarani yesir fird bet yewosenew wusane tikikil negn bay negn
LSA . wlkte . desa:
የወረዳ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በይግባኝ ካፀደቀው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ሊመለከተው አይችልም። ይግባኝ አንድ ጊዜ ብቻ ነው የሚቻለው። ስለዚህ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ስረ ነገር ስልጣን ሳይኖረው የወሰነው ውሳኔ ሊሻር ይገባል።
awlex:
realy from the given fact the agreement on property is seems like contract of employment so for strong reason the agreement is not valid according to the RFC code. there fore the the law presume the property is commen propriety of the spouse so long as there is valid individual property agreement.
mifta sule Gutago:
ከኢ/ፌ/ዴ/ሪ/ ጠቅላይ አቃቤ ህግ መነሸ በማድረግ ለሁልባራግ ወረደ ማህበረሰብ የንቃተ ህግ ትምህርት ለማስተማር በሁልባራግ ወረደ ዐ/ህግ ፅ/ቤት በህግ ጥናት ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሮክትሬት የተሰረጫ።
“Ethiopia has the largest number of livestock more than any other country in Africa, according to the latest livestock census statistics conducted on the African continent it has 60.39 million cattle while Tanzania in the 2nd position has an estimated total of 33.9million cattle”
Is it not amazing there is no herdsmen/farmers crisis in Ethiopia or Tanzania unlike in Nigeria?
Copied
#lawsocieties
Is it not amazing there is no herdsmen/farmers crisis in Ethiopia or Tanzania unlike in Nigeria?
Copied
#lawsocieties
selm ጥያቄ ነበረኝ አንድ ሰው ተከሶ መጥሪያ ካልደርሰው አብረው የተከሰሱት ከታሰሩ መጥሪያ አልደረሰኝም ብሎ መጠበቅ አለበት ወይስ መሄድ አለበት ጉዳትስ አለው አለመሄዱ? ቶሎ ቢመለስልኝ ደስ ይለኛል
Forwarded from E
Selam Tena yistelegn law society and teyake nberegn...
Enat ena abate teleyayetw new yalut mallete ferd bet lay nachew ena meteyeke yefelegkut teyake nber mallete huletu abrew beneberubet seat ene ye 10 amet lig eyalehugn bene sem ebet geztew nber ke zare 16 amet befit Ena ahun nberet kefefel lay sederesu yanen bet mekafel yichelalu wey??
Enat ena abate teleyayetw new yalut mallete ferd bet lay nachew ena meteyeke yefelegkut teyake nber mallete huletu abrew beneberubet seat ene ye 10 amet lig eyalehugn bene sem ebet geztew nber ke zare 16 amet befit Ena ahun nberet kefefel lay sederesu yanen bet mekafel yichelalu wey??
የወጣት ጥፋተኞች የወንጀል ተጠያቂነት እና የሚወሰዱ የጥንቃቄ እርምጃዎች
------------------------------
1. የወጣትነት እና ወጣት ጥፋተኛነት ትርጉም
የወጣትነት የእድሜ ክልል በአለም አቀፍ ደረጃ ወጥነት የሌለው ሲሆን የተለያዩ አለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍ እና ብሄራዊ ህጎች የተለያየ እድሜን ያስቀምጥሉ፡፡ ለምሳሌ የአፍሪካ ህብረት 15-35 ዓመት ያሉ ሰዎችን ወጣት ተደርገው የሚወሰዱ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የወጣትነት ፖሊሲ 15-29 ዓመት የወጣትነት የእድሜ ክልል እንደሆነ ይገልፃል፡፡ እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መብት ኮንቬክሽን አካል መጠን ካልደረሰ ህፃን ማለት እድሜው ከአስራ ስምንት ዓመት በታች የሆነ ሰው እንደሆነ ይደነግጋል፡፡ ለወጣትነት እና ለህፃናት በእነዚህ ስምምነቶች የተቀመጠውን የእድሜ ገደብ ስንመለከት ህፃንነት በወጣትነት ውስጥ ተካቶ እናገኘዋለን፡፡ እነዚህ የእድሜ ክልሎች የወጣቶችን መብት እና ግዴታ ከሌላው አዋቂ ሰው በተለየ መልኩ ለመወሰን ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ከወንጀል ሀላፊነት አንፃር ለወጣት ጥፋተኝነት በብላክስለው የህግ መዝገበ ቃላት የተሰጠውን ትርጉም ስንመለከት ወጣት ማለት በወንጀል ህግ ስርዓት ውስጥ እንደ አዋቂ የመታየት ዕድሜ ላይ ያልደረሰ ሰው ነው በማለት ይተረጉመዋል፡፡ እንዲሁም ወጣት ጥፋተኝነትን በህፃናት የሚፈፀሙ ፀረ-ማህበራዊ በተለይ በአዋቂ ቢፈፀሙ ኖሮ በወንጀል ሊያስጠይቁ የሚችሉ ባህሪያትን የያዘ ሆኖ ለህፃናቱ ብቻ በተዘረጋ ልዩ ህግ መሠረት የሚያስቀጣ ማለት ነው በሚል ትርጉም ሰጥቶታል፡፡ ይህም ለአካለ መጠን ያላደረሰ በማለት የሚታወቅ ሲሆን ወጣት ማለት ጨቅላ ህፃንም አዋቂም ያልሆነ በዚህ መካከል ያለ ሰው ማለት ነው፡፡
ከወጣት ጥፋተኝነት የዕድሜ ወሰን ጋር ተያይዞ በህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን ላይም ሆነ በአፍሪካ የህፃናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር ላይ የወጣት አጥፊዎች የዕድሜ ወሰን ያልተመለከተ በመሆኑ በተለያዩ ሀገሮች ላይ የተለያየ ትርጉም እንዲሰጠው ምክንያት ሆኗል፡፡ ይህ ልዩነት የብዙ ችግሮች ምክንያት በመሆኑ የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ ከ12 ዓመት በታች የወንጀል ተጠያቂነት እንዲኖር ማድረግ እና የወጣት አጥፊነትን የዕድሜ ጣሪያ እስከ 18 ዓመት ድረስ አለማድረግ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ አባል ሀገራት የዕድሜውን ወሰን በ12 እና 18 ዓመት መካከል እንዲያደርጉ ገልጿል፡፡
2. የወጣት ጥፋተኛነት ምድብ
በኢትዮጵያ የወንጀል የፍትህ ስርዓት ውስጥ ወጣት ጥፋተኝነት እውቅና የተሰጠው ሲሆን የወንጀል ህግ ከ18 ዓመት በታች ያሉ ህፃናትን ለወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሂደት ሲባል ለሦስት ምድብ ከፍሎአቸዋል፡፡
1ኛ. ከ9 ዓመት ዕድሜ በታች ያሉ ህፃናት ሲሆኑ በወንጀል አንቀጽ 52 መሠረት የወንጀል ኃላፊነት የሌለባቸው በመሆኑ ቤተዘመዶቻቸው፣ አስተማሪዎቻቸው፣ አሳዳሪዎቻቸው ወይም ሌሎች የቅርብ አካላት ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉላቸው እንደሚገባ ተቀምጧል፡፡
2ኛ. ከ9-15 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ህፃናት በወንጀል ውስጥ ተካፋይ ሆነው በተገኙ ጊዜ እንደወጣት አጥፊ ተቆጥረው የወንጀል ተጠያቂነት ያለባቸው መሆኑን አንቀጽ 53 ስር ተደንግጓል። ይሁንና እነዚህ ወጣት አጥፊዎችን በተመለከተ የምርመራውንም ሆነ የፍርድ ሂደቱን ከአዋቂዎች በተለየ መንገድ በልዩ ድንጋጌዎች የሚመራ ነው፡፡ ለአዋቂ ጥፋተኞች የተደነገጉ መደበኛ ቅጣቶች ለወጣት ወንጀል አድራጊዎች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡ ከአዋቂዎች ጋርም አይታሰሩም፡፡
3ኛ. ከ15 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ያሉ ወጣቶች በወንጀል ህጉ አንቀጽ 56 መሠረት የወንጀል ኃላፊነት ያለባቸው ሲሆን እንደ አዋቂ ተቆጥረው በመደበኛው ፍርድ ቤት ጉዳያቸው የሚታይ ነው፡፡ ይሁንና በዚህ ምድብ ውስጥ የሚገኙ ህፃናትን በተመለከተ የዕድሜያቸውን ትንሸነት ፍ/ቤቱ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ሊቀልላቸው እንደሚችል በዚሁ ድንጋጌ ላይ ሰፍሮ ይገኛል፡፡
3. የቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ አወሳሰን
ፍርድ ቤቱ በወጣት ጥፋተኛው ላይ ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ በሚወሰንበት ጊዜ ዕድሜውን፣ ጠባዩን፣ የአዕምሮና የሞራል ዕድገቱን ሁኔታ እንዲሁም ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃው በጥፋተኛው ላይ ሊያመጣ የሚችለውን መልካም ለውጥ ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው፡፡
3.1. እድሜያቸው ከ9-15 ዓመት ባሉ ወንጀል አድራጊዎች ላይ የሚወሰኑ የቅጣትና የጥንቃቄ እርምጃዎች
i. መደበኛ የጥንቃቄ እርምጃዎች
በወንጀል ህጉ የተካተቱ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ስንመለከት ለአካለመጠን ያልደረሰውን ሰው ሕክምና ወደሚያደርግበት ተቋም መላክ፣ ቁጥጥር በማድረግ ትምህርት መስጠት፣ ተግሳፅ እና ወቀሳ ማድረግ፣ በትምህርት ቤት ወይም በመኖሪያ ቤት ተወስኖ እንዲቆይ ማድረግ እንዲሁም ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም መላክ ያካተተ ነው፡፡ የጥንቃቄ እርምጃዎቹ የሚቆዩበት ጊዜ እንደየ እርምጃዎቹ እና ሊያሳኩ እንደፈልጉት ግብ ይለያያል፡፡ ህክምና እና እየተጠበቁ የመማር የጥንቃቄ እርምጃዎች ፀንተው የሚቆዩት የህክምናው ባለስልጣን ወይም የጥበቃው ባልደረባ ያስፈልጋል በማለት ወስኖ ባቀረበው ጊዜ ልክ ሲሆን ወንጀል አድራጊው ለአካለ መጠን እስከሚደርስበት ጊዜም ሊቀጥሉ ይችላሉ፡፡ የጥንቃቄ እርምጃዎቹ ዓላማቸውን ከግብ ያደረሱ መሆናቸውን በመግለፅ ኃላፊነት የተሰጣቸው ባለስልጣኖች የሚያቀርቡት አስተያየት ፍርድ ቤቱ ሲያምንበት የጥንቃቄ እርምጃዎቹ ቀሪ ይሆናሉ፡፡
በሌላ በኩል ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም የመላክ ውሳኔ የሚታዘዘው ቢያንስ አንድ ዓመት ቢበዛ አምስት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ ነው፡፡ ይሁንና በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን ወጣቱ በህግ የተወሰነለት ለአካለመጠን ከሚደርስበት ዘመን በላይ አያልፍም፡፡ እንዲሁም ፍርድ ቤቱ ለወጣት ወንጀል አድራጊው ጠቃሚ ሆኖ ሲያገኘው የሰጠውን ትዕዛዝ ሊለውጥ ይችላል፡፡ የጥንቃቄ እርምጃዎቹን ህጋዊ ውጤት በተመለከተ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 165 ስር የተደነገገ ሲሆን ይህውም የህክምና፣ የትምህርት ወይም የማረም የጥንቃቄ እርምጃዎች አንዱ የተወሰነበት ወጣት በወንጀል አድራጊነት በወንጀል እንደተቀጣ አይቆጠርም፡፡ ይህም እንደ ሪከርድ አይያዝም ማለት ነው፡፡
ii. ቅጣቶች
በመርህ ደረጃ በወጣት ጥፋተኞች ላይ ቅጣት የሚጣለው የተወሰዱ የጥንቃቄ እርምጃዎች ፍሬ ሳያገኙ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ለአካለመጠን ያልደረሰው ወንጀል አድራጊው የፈፀመውን ጥፋት በማመዛዘን አስፈላጊ ከሆነ የልዩ አዋቂ ምስክርነትና ምርመራዎች እንዲደረጉ ካደረገ በኃላ ነው፡፡ የገንዘብ መቀጮ እና እስራት ለአካለመጠን ያልደረሰ ወንጀል አድራጊ ላይ ሊጣሉ የሚችሉ ቅጣቶች ሲሆኑ ወንጀል አድራጊው መቀጮ መክፈሉ ቅጣት ሆኖ የሚሰማው፣ የሚያስተምረውና ከጥፋቱ የሚመልሰው መስሎ ሲታየውና ራሱ መቀጮውን ለመክፈል የሚችል መሆኑን ሲረዳው ፍርድ ቤቱ እንደጥፋቱ ከባድነትና እንደገንዘብ አቅሙ መቀጮ እንዲከፍል ሊፈርድበት ይችላል፡፡ መቀጮ ከሌላ ቅጣት ጋር እንደተጨማሪ ቅጣት ሊጣል የሚችልበት ሁኔታ እንዳለ ህጉ ያስቀምጣል፡፡
------------------------------
1. የወጣትነት እና ወጣት ጥፋተኛነት ትርጉም
የወጣትነት የእድሜ ክልል በአለም አቀፍ ደረጃ ወጥነት የሌለው ሲሆን የተለያዩ አለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍ እና ብሄራዊ ህጎች የተለያየ እድሜን ያስቀምጥሉ፡፡ ለምሳሌ የአፍሪካ ህብረት 15-35 ዓመት ያሉ ሰዎችን ወጣት ተደርገው የሚወሰዱ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የወጣትነት ፖሊሲ 15-29 ዓመት የወጣትነት የእድሜ ክልል እንደሆነ ይገልፃል፡፡ እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መብት ኮንቬክሽን አካል መጠን ካልደረሰ ህፃን ማለት እድሜው ከአስራ ስምንት ዓመት በታች የሆነ ሰው እንደሆነ ይደነግጋል፡፡ ለወጣትነት እና ለህፃናት በእነዚህ ስምምነቶች የተቀመጠውን የእድሜ ገደብ ስንመለከት ህፃንነት በወጣትነት ውስጥ ተካቶ እናገኘዋለን፡፡ እነዚህ የእድሜ ክልሎች የወጣቶችን መብት እና ግዴታ ከሌላው አዋቂ ሰው በተለየ መልኩ ለመወሰን ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ከወንጀል ሀላፊነት አንፃር ለወጣት ጥፋተኝነት በብላክስለው የህግ መዝገበ ቃላት የተሰጠውን ትርጉም ስንመለከት ወጣት ማለት በወንጀል ህግ ስርዓት ውስጥ እንደ አዋቂ የመታየት ዕድሜ ላይ ያልደረሰ ሰው ነው በማለት ይተረጉመዋል፡፡ እንዲሁም ወጣት ጥፋተኝነትን በህፃናት የሚፈፀሙ ፀረ-ማህበራዊ በተለይ በአዋቂ ቢፈፀሙ ኖሮ በወንጀል ሊያስጠይቁ የሚችሉ ባህሪያትን የያዘ ሆኖ ለህፃናቱ ብቻ በተዘረጋ ልዩ ህግ መሠረት የሚያስቀጣ ማለት ነው በሚል ትርጉም ሰጥቶታል፡፡ ይህም ለአካለ መጠን ያላደረሰ በማለት የሚታወቅ ሲሆን ወጣት ማለት ጨቅላ ህፃንም አዋቂም ያልሆነ በዚህ መካከል ያለ ሰው ማለት ነው፡፡
ከወጣት ጥፋተኝነት የዕድሜ ወሰን ጋር ተያይዞ በህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን ላይም ሆነ በአፍሪካ የህፃናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር ላይ የወጣት አጥፊዎች የዕድሜ ወሰን ያልተመለከተ በመሆኑ በተለያዩ ሀገሮች ላይ የተለያየ ትርጉም እንዲሰጠው ምክንያት ሆኗል፡፡ ይህ ልዩነት የብዙ ችግሮች ምክንያት በመሆኑ የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ ከ12 ዓመት በታች የወንጀል ተጠያቂነት እንዲኖር ማድረግ እና የወጣት አጥፊነትን የዕድሜ ጣሪያ እስከ 18 ዓመት ድረስ አለማድረግ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ አባል ሀገራት የዕድሜውን ወሰን በ12 እና 18 ዓመት መካከል እንዲያደርጉ ገልጿል፡፡
2. የወጣት ጥፋተኛነት ምድብ
በኢትዮጵያ የወንጀል የፍትህ ስርዓት ውስጥ ወጣት ጥፋተኝነት እውቅና የተሰጠው ሲሆን የወንጀል ህግ ከ18 ዓመት በታች ያሉ ህፃናትን ለወንጀል ፍትህ አስተዳደር ሂደት ሲባል ለሦስት ምድብ ከፍሎአቸዋል፡፡
1ኛ. ከ9 ዓመት ዕድሜ በታች ያሉ ህፃናት ሲሆኑ በወንጀል አንቀጽ 52 መሠረት የወንጀል ኃላፊነት የሌለባቸው በመሆኑ ቤተዘመዶቻቸው፣ አስተማሪዎቻቸው፣ አሳዳሪዎቻቸው ወይም ሌሎች የቅርብ አካላት ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉላቸው እንደሚገባ ተቀምጧል፡፡
2ኛ. ከ9-15 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ህፃናት በወንጀል ውስጥ ተካፋይ ሆነው በተገኙ ጊዜ እንደወጣት አጥፊ ተቆጥረው የወንጀል ተጠያቂነት ያለባቸው መሆኑን አንቀጽ 53 ስር ተደንግጓል። ይሁንና እነዚህ ወጣት አጥፊዎችን በተመለከተ የምርመራውንም ሆነ የፍርድ ሂደቱን ከአዋቂዎች በተለየ መንገድ በልዩ ድንጋጌዎች የሚመራ ነው፡፡ ለአዋቂ ጥፋተኞች የተደነገጉ መደበኛ ቅጣቶች ለወጣት ወንጀል አድራጊዎች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡ ከአዋቂዎች ጋርም አይታሰሩም፡፡
3ኛ. ከ15 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ያሉ ወጣቶች በወንጀል ህጉ አንቀጽ 56 መሠረት የወንጀል ኃላፊነት ያለባቸው ሲሆን እንደ አዋቂ ተቆጥረው በመደበኛው ፍርድ ቤት ጉዳያቸው የሚታይ ነው፡፡ ይሁንና በዚህ ምድብ ውስጥ የሚገኙ ህፃናትን በተመለከተ የዕድሜያቸውን ትንሸነት ፍ/ቤቱ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ሊቀልላቸው እንደሚችል በዚሁ ድንጋጌ ላይ ሰፍሮ ይገኛል፡፡
3. የቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ አወሳሰን
ፍርድ ቤቱ በወጣት ጥፋተኛው ላይ ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ በሚወሰንበት ጊዜ ዕድሜውን፣ ጠባዩን፣ የአዕምሮና የሞራል ዕድገቱን ሁኔታ እንዲሁም ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃው በጥፋተኛው ላይ ሊያመጣ የሚችለውን መልካም ለውጥ ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው፡፡
3.1. እድሜያቸው ከ9-15 ዓመት ባሉ ወንጀል አድራጊዎች ላይ የሚወሰኑ የቅጣትና የጥንቃቄ እርምጃዎች
i. መደበኛ የጥንቃቄ እርምጃዎች
በወንጀል ህጉ የተካተቱ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ስንመለከት ለአካለመጠን ያልደረሰውን ሰው ሕክምና ወደሚያደርግበት ተቋም መላክ፣ ቁጥጥር በማድረግ ትምህርት መስጠት፣ ተግሳፅ እና ወቀሳ ማድረግ፣ በትምህርት ቤት ወይም በመኖሪያ ቤት ተወስኖ እንዲቆይ ማድረግ እንዲሁም ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም መላክ ያካተተ ነው፡፡ የጥንቃቄ እርምጃዎቹ የሚቆዩበት ጊዜ እንደየ እርምጃዎቹ እና ሊያሳኩ እንደፈልጉት ግብ ይለያያል፡፡ ህክምና እና እየተጠበቁ የመማር የጥንቃቄ እርምጃዎች ፀንተው የሚቆዩት የህክምናው ባለስልጣን ወይም የጥበቃው ባልደረባ ያስፈልጋል በማለት ወስኖ ባቀረበው ጊዜ ልክ ሲሆን ወንጀል አድራጊው ለአካለ መጠን እስከሚደርስበት ጊዜም ሊቀጥሉ ይችላሉ፡፡ የጥንቃቄ እርምጃዎቹ ዓላማቸውን ከግብ ያደረሱ መሆናቸውን በመግለፅ ኃላፊነት የተሰጣቸው ባለስልጣኖች የሚያቀርቡት አስተያየት ፍርድ ቤቱ ሲያምንበት የጥንቃቄ እርምጃዎቹ ቀሪ ይሆናሉ፡፡
በሌላ በኩል ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም የመላክ ውሳኔ የሚታዘዘው ቢያንስ አንድ ዓመት ቢበዛ አምስት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ ነው፡፡ ይሁንና በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን ወጣቱ በህግ የተወሰነለት ለአካለመጠን ከሚደርስበት ዘመን በላይ አያልፍም፡፡ እንዲሁም ፍርድ ቤቱ ለወጣት ወንጀል አድራጊው ጠቃሚ ሆኖ ሲያገኘው የሰጠውን ትዕዛዝ ሊለውጥ ይችላል፡፡ የጥንቃቄ እርምጃዎቹን ህጋዊ ውጤት በተመለከተ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 165 ስር የተደነገገ ሲሆን ይህውም የህክምና፣ የትምህርት ወይም የማረም የጥንቃቄ እርምጃዎች አንዱ የተወሰነበት ወጣት በወንጀል አድራጊነት በወንጀል እንደተቀጣ አይቆጠርም፡፡ ይህም እንደ ሪከርድ አይያዝም ማለት ነው፡፡
ii. ቅጣቶች
በመርህ ደረጃ በወጣት ጥፋተኞች ላይ ቅጣት የሚጣለው የተወሰዱ የጥንቃቄ እርምጃዎች ፍሬ ሳያገኙ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ለአካለመጠን ያልደረሰው ወንጀል አድራጊው የፈፀመውን ጥፋት በማመዛዘን አስፈላጊ ከሆነ የልዩ አዋቂ ምስክርነትና ምርመራዎች እንዲደረጉ ካደረገ በኃላ ነው፡፡ የገንዘብ መቀጮ እና እስራት ለአካለመጠን ያልደረሰ ወንጀል አድራጊ ላይ ሊጣሉ የሚችሉ ቅጣቶች ሲሆኑ ወንጀል አድራጊው መቀጮ መክፈሉ ቅጣት ሆኖ የሚሰማው፣ የሚያስተምረውና ከጥፋቱ የሚመልሰው መስሎ ሲታየውና ራሱ መቀጮውን ለመክፈል የሚችል መሆኑን ሲረዳው ፍርድ ቤቱ እንደጥፋቱ ከባድነትና እንደገንዘብ አቅሙ መቀጮ እንዲከፍል ሊፈርድበት ይችላል፡፡ መቀጮ ከሌላ ቅጣት ጋር እንደተጨማሪ ቅጣት ሊጣል የሚችልበት ሁኔታ እንዳለ ህጉ ያስቀምጣል፡፡
ከገንዘብ መቀጮ በተጨማሪ በወጣት ጥፋተኞች ላይ ሊጣል የሚችለው ቅጣት እስራት ነው፡፡ እስራቱ በሁለት ቦታዎች ማለትም በፀባይ ማረሚያ ወይም በእስር ቤት ሊፈፀም ይችላል፡፡ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 168 ስር እንደተደነገገው ለአካለመጠን ያልደረሰ ወንጀል አድራጊ አስር ዓመት ወይም ከዚያ በላይ የሆነ የፅኑ እስራት ቅጣት ወይም የሞት ቅጣት የሚያስከትል ከባድ ወንጀል ያደረገ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ለጠቅላላው ጥቅም ሲባል የደህንነት ማረጋገጫ፣ ከሰው ተለይቶ የመኖር ወይም ልዩ የሆነ የስነ ስርዓት ጥበቃ ማስፈፀሚያ የጥንቃቄ እርምጃዎች እንዲፈፀሙ ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም እንዲላክ ያዛል፡፡ በሌላ በኩል ጥፋተኛው አደገኛና ሰላምን የሚያውክ ወይም ፀጥታን የሚያደፈርስ እና ለሌሎች መጥፎ ምሳሌ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳው ከሰው ለይቶ የማኖርን መሠረታዊ ደንብ በመያዝ በቀጥታ የቅጣት መፈፀሚያ ወደ ሆነ እስር ቤት እንዲላክ ያደርጋል፡፡ ይሁንና ከአዋቂዎች ተለይቶ መታሰር አለበት፡፡ ወጣቱ የፈፀመውን ወንጀል ከባድነትና ጥፋቱን በፈፀመበት ጊዜ የነበረውን ሁኔታ መሰረት በማድረግ ታስሮ የሚቆይበትን የጊዜ ልክ ፍርድ ቤቱ ይወስናል፡፡ ጊዜው ከአንድ ዓመት ሳያንስ አስር ዓመት ሊደርስ ይችላል፡፡
በሌላ በኩል ወንጀሉ ቀላል ሆኖ ከተፈፀመ ቢያንስ ስድስት ወር ካለፈ በኃላ ፍርድ ቤቱ አስፈላጊ ወይም ጠቃሚ መስሎ ያልታየው እንደሆነ የጥንቃቄ እርምጃ ወይም ቅጣት አይወስንበትም፡፡
3.2. ከ15 ዓመት በላይ፣ ከ18 ዓመት በታች ያሉ ወጣት ወንጀል አድራጊዎች
በዚህ የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ወጣት ወንጀል ያደረገ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ በመደበኛው የህግ ድንጋጌ መሰረት ተገቢው ሲወሰን የነገሩ አካባቢ ሁኔታ በቂ ምክንያት የሚያገኝ መሆኑን የገመተ እንደሆነ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት ቅጣትን ሊያቀልለት ይችላል፡፡ አድራጊው አስራ ስምንት ዓመት ሳይሞላው በፈፀመው በማኛቸውም አይነት ወንጀል ምክንያት የሞት ቅጣት ሊወሰንበት አይችልም፡፡ ነፃነትን የማሳጣት ቅጣት በሚፈፀምበት ጊዜ ለአካለመጠን ከደረሱ ወንጀለኞች ተለይቶ የመታሰር ደንብ ለአካለመጠን እስከሚደርስ ድረስ በጥብቅ ይፈፀማል፡፡
በልዩ ሁኔታ ጥፋተኛው በአካሉ ወይም በአዕምሮው መጎልመስ ገና ከ18 አመት እንዳለ ወጣት ሆኖ ሲገመት ወይም የፈፀመው ወንጀል ከባድ ባልሆነበት ጊዜና ልዩ አዋቂው እንዳቀረበው ሀሳብ ዕድሜያቸው ከ9 አመት እስከ 15 ዓመት ለሆኑት ወጣት ጥፋተኞች የሚወሰኑት የህክምና፣ የትምህርት ወይም የጠባይ ማረሚያ እርምጃዎች ሊፈፀሙበት ተገቢ ሆኖ ሲገኝ፣ ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን ከማቅለል ይልቅ ከእነዚህ የጥንቃቄ እርምጃዎች አንዱ እንዲፈፀምበት በተለይም ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም እንዲላክ ግልፅ እና ተገቢ በሆነ ምክንያት ለማዘዝ ይችላል፡፡
4. የልዩ አዋቂ ምስክርነትና ማጣራት
ፍርድ ቤቱ ለሚሰጠው ውሳኔ አስፈላጊ ሆኖ በታየው ጊዜ ለአካለ መጠን ስላልደረሰው ወጣት ጠባይ፣ ስለአስተዳደጉ፣ ስለኑሮውና ስለህይወቱ ሊያውቅ የሚፈልገውን መረጃ ይጠይቃል፡፡ የወላጆቹን፣ የአስተማሪዎቹን፣ የአሳዳሪዎቹን እና የሚመለከታቸውን ተቋማት ሀሳብ መቀበል ይችላል፡፡ እነዚህ ሰዎችና ድርጅቶች ለአካለመጠን ያልደረሰውን ወጣት እንዲሁም ቤተዘመዶቹን የሚመለከትና በእጃቸው የሚገኝን የግል መዝገቦች፣ በተለይም ስለጤንነቱና ስለማህበራዊ ኑሮው ዝርዝር ነገር የያዙ የፅሑፍ መረጃዎችን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ ሊያዝ ይችላል፡፡
እንዲሁም ፍርድ ቤቱ ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ ከመወሰኑ በፊት ለአካለመጠን ያላደረሰው ወጣት በአንድ የጤና ወይም የትምህርት ማዕከል፣ በቤት ውስጥ ወይም በሌላ ተስማሚ ስፍራ ክትትል እየተደረገበት እንዲቆይ ሊያዝ ይችላል፡፡ ፍርድ ቤቱ የወጣት ጥፋተኛውን የአካልና አዕምሮ ሁኔታ በተመለከተ የባለሞያ ማስረጃ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ እንዲሁም የወጣት ጥፋተኛውን የአካልና የአዕምሮ ሁኔታ ለማወቅ እና ተስማሚ የሆነን የትምህርት፣ የእርምትና የጥበቃ እርምጃ ለመወሰን እንዲረዳው ለባለዎያው አስፈላጊ የሆኑ ጥያቆዎች ሊያቀርብ ይችላል፡፡
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
በሌላ በኩል ወንጀሉ ቀላል ሆኖ ከተፈፀመ ቢያንስ ስድስት ወር ካለፈ በኃላ ፍርድ ቤቱ አስፈላጊ ወይም ጠቃሚ መስሎ ያልታየው እንደሆነ የጥንቃቄ እርምጃ ወይም ቅጣት አይወስንበትም፡፡
3.2. ከ15 ዓመት በላይ፣ ከ18 ዓመት በታች ያሉ ወጣት ወንጀል አድራጊዎች
በዚህ የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ወጣት ወንጀል ያደረገ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ በመደበኛው የህግ ድንጋጌ መሰረት ተገቢው ሲወሰን የነገሩ አካባቢ ሁኔታ በቂ ምክንያት የሚያገኝ መሆኑን የገመተ እንደሆነ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት ቅጣትን ሊያቀልለት ይችላል፡፡ አድራጊው አስራ ስምንት ዓመት ሳይሞላው በፈፀመው በማኛቸውም አይነት ወንጀል ምክንያት የሞት ቅጣት ሊወሰንበት አይችልም፡፡ ነፃነትን የማሳጣት ቅጣት በሚፈፀምበት ጊዜ ለአካለመጠን ከደረሱ ወንጀለኞች ተለይቶ የመታሰር ደንብ ለአካለመጠን እስከሚደርስ ድረስ በጥብቅ ይፈፀማል፡፡
በልዩ ሁኔታ ጥፋተኛው በአካሉ ወይም በአዕምሮው መጎልመስ ገና ከ18 አመት እንዳለ ወጣት ሆኖ ሲገመት ወይም የፈፀመው ወንጀል ከባድ ባልሆነበት ጊዜና ልዩ አዋቂው እንዳቀረበው ሀሳብ ዕድሜያቸው ከ9 አመት እስከ 15 ዓመት ለሆኑት ወጣት ጥፋተኞች የሚወሰኑት የህክምና፣ የትምህርት ወይም የጠባይ ማረሚያ እርምጃዎች ሊፈፀሙበት ተገቢ ሆኖ ሲገኝ፣ ፍርድ ቤቱ ቅጣቱን ከማቅለል ይልቅ ከእነዚህ የጥንቃቄ እርምጃዎች አንዱ እንዲፈፀምበት በተለይም ወደ ጠባይ ማረሚያ ተቋም እንዲላክ ግልፅ እና ተገቢ በሆነ ምክንያት ለማዘዝ ይችላል፡፡
4. የልዩ አዋቂ ምስክርነትና ማጣራት
ፍርድ ቤቱ ለሚሰጠው ውሳኔ አስፈላጊ ሆኖ በታየው ጊዜ ለአካለ መጠን ስላልደረሰው ወጣት ጠባይ፣ ስለአስተዳደጉ፣ ስለኑሮውና ስለህይወቱ ሊያውቅ የሚፈልገውን መረጃ ይጠይቃል፡፡ የወላጆቹን፣ የአስተማሪዎቹን፣ የአሳዳሪዎቹን እና የሚመለከታቸውን ተቋማት ሀሳብ መቀበል ይችላል፡፡ እነዚህ ሰዎችና ድርጅቶች ለአካለመጠን ያልደረሰውን ወጣት እንዲሁም ቤተዘመዶቹን የሚመለከትና በእጃቸው የሚገኝን የግል መዝገቦች፣ በተለይም ስለጤንነቱና ስለማህበራዊ ኑሮው ዝርዝር ነገር የያዙ የፅሑፍ መረጃዎችን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ ሊያዝ ይችላል፡፡
እንዲሁም ፍርድ ቤቱ ቅጣት ወይም የጥንቃቄ እርምጃ ከመወሰኑ በፊት ለአካለመጠን ያላደረሰው ወጣት በአንድ የጤና ወይም የትምህርት ማዕከል፣ በቤት ውስጥ ወይም በሌላ ተስማሚ ስፍራ ክትትል እየተደረገበት እንዲቆይ ሊያዝ ይችላል፡፡ ፍርድ ቤቱ የወጣት ጥፋተኛውን የአካልና አዕምሮ ሁኔታ በተመለከተ የባለሞያ ማስረጃ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ እንዲሁም የወጣት ጥፋተኛውን የአካልና የአዕምሮ ሁኔታ ለማወቅ እና ተስማሚ የሆነን የትምህርት፣ የእርምትና የጥበቃ እርምጃ ለመወሰን እንዲረዳው ለባለዎያው አስፈላጊ የሆኑ ጥያቆዎች ሊያቀርብ ይችላል፡፡
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
⏳#የሕግ #የስራ_ማስታወቂያ ⬇️
#dire_dawa_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Dire Dawa
⏳LLB Degree in Law or related fields with CGPA 3.50 and above for male/ 3.35 and above for female
⏳Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
🕰Deadline: August 26, 2021
💥How To Apply: In person at Dire Dawa University Main Campus, to the front Resource Management Directorate office no. B-4 or in Addis Ababa, at Dire Dawa Liaison Office, located in front of Addis Ababa United States Embassy Education Materials Manufacturing and Distribution Office or mail through: P.O.Box.1362 Dire Dawa. For further information contact Tel. 0111260124 Addis Ababa/ 0251127975 Dire Dawa
#dire_dawa_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Dire Dawa
⏳LLB Degree in Law or related fields with CGPA 3.50 and above for male/ 3.35 and above for female
⏳Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
🕰Deadline: August 26, 2021
💥How To Apply: In person at Dire Dawa University Main Campus, to the front Resource Management Directorate office no. B-4 or in Addis Ababa, at Dire Dawa Liaison Office, located in front of Addis Ababa United States Embassy Education Materials Manufacturing and Distribution Office or mail through: P.O.Box.1362 Dire Dawa. For further information contact Tel. 0111260124 Addis Ababa/ 0251127975 Dire Dawa
Lawyer
Melcon Construction PLC
Addis Ababa
Full–time
Job Title: Lawyer
Campany: Melcon Construction PLC
Location: Addis Ababa
Salary: Negotiable
Deadline: August 27, 2021
Job Requirement
• Qualification : LLB in low
• Proven Experience: 2 years preferably in construction
Work Place: Head office
How to Apply
Interested applicants who fulfill the above requirements can submit their application letters, CV and non-returnable copies of testimonials in person to Human Resource Development and Administration Department located at back of Bole Millennium Hall 2nd street /Bras to Bole Medihanalem church street to left near to Ormoia Building to worded 3 Keble 17/23 buyers Association 2nd street within 15 working from the first date of announcement. Tel. ፡- 011-8-68-89-83/0118722806
Report this listing
Typical Pay for this Type of Work
Attorney
Based on local employers
Melcon Construction PLC
More jobs at Melcon Construction PLC
Melcon Construction PLC
Addis Ababa
Full–time
Job Title: Lawyer
Campany: Melcon Construction PLC
Location: Addis Ababa
Salary: Negotiable
Deadline: August 27, 2021
Job Requirement
• Qualification : LLB in low
• Proven Experience: 2 years preferably in construction
Work Place: Head office
How to Apply
Interested applicants who fulfill the above requirements can submit their application letters, CV and non-returnable copies of testimonials in person to Human Resource Development and Administration Department located at back of Bole Millennium Hall 2nd street /Bras to Bole Medihanalem church street to left near to Ormoia Building to worded 3 Keble 17/23 buyers Association 2nd street within 15 working from the first date of announcement. Tel. ፡- 011-8-68-89-83/0118722806
Report this listing
Typical Pay for this Type of Work
Attorney
Based on local employers
Melcon Construction PLC
More jobs at Melcon Construction PLC
Forwarded from Temesgen
If you have an information about the correction and release of exit exam, please forward to us.
Forwarded from Faith
Exit exam yemitaremew ke Nehase 16 eska page 1 new. Arami memihiran endenelik yetalakelin debdabe yaskemetew schedule new. Bemehinum, ketareme bhala gena wuten atenakero selameyazegaju ke addisu amet befit yemilakibet humeta yelem.