አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
አለሕግAleHig ️
Photo
New Books ‼️
My book on ‘Prosecution of Core Crimes in Ethiopia: domestic practice vis-à-vis international standards’  has been published by Brill/Nijhoff and available in both hardcover and Ebook versions since last week 11 March 2021 https://brill.com/view/title/59502.

My book is on comparative analysis of the law and trials of core international crimes (crimes against humanity, genocide, and war crimes) perpetrated during and in the context of dictatorial regimes, post-election conflicts, transitional period, inter-ethnic conflicts, and civil wars.

It also contains a comprehensive analysis of transitional justice issues and international obligations applicable to responding to past human rights abuses.

 

I just thought this might be of interest to some of you!
 
With kind regards,
Tadesse Simie Metekia, Ph.D.
Senior Legal Officer (2) at Lion Insurance Company S.C

Company: Lion Insurance Company S.C

Location: Ethiopia

State: Addis Ababa Jobs

Job type: Full-Time

Job category: Legal
Description

Lion Insurance Company S.C
Vacancy Announcement
Position: Senior Legal Officer
– Required: 2
– Place of Work Unit: Addis Ababa
– Vacancy Number: LIC/IV- EV/20/20/21

Qualifications/Skills

Job Requirement:

• Education level & Qualification: LLA/ Law
• Direct work Experience: 6 years
Education Level :    Bachelor’s
Experience: 5-10 years

Method of Application

Interested applicants, who full fill the aforementioned requirements can submit non-returnable latter, CV & copies of testimonials accompanied by original documents in person to

lion insurance company (S.C) Head office,
located at Haile G/slassie Avenue,
Lion Insurance Building
HR & Facility Management Department
4th floor.

Closing Date : 19th March, 2021
#ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
We all say Good Morning to others.
Do you know the meaning of
"GOOD MORNING" ?

GOOD‼️
G Get up.
O Open your heart.
O Open your mind.
D Dedicate your day to Aim.

MORNING‼️
M Meditate on positive word.
O Optimise your faith & hope.
R Rebuke all evils.
N Never doubt Gods love.
I Inspire someone
N Nothing should scare you .
G Go out with joy.

Have a Joyous day ‼️‼️
#ሼር #Share @lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወይ አዳም‼️.........ወይ እኔ‼️
ስራህ ነው ፈራጁ
አንድ ሰው ነበረ እጅግ በጣም ትንሽ መሬት የነበረችው፡፡ ከመሬቷ ማነስና ከኑሮው መጉደል የተነሣ ሲቆፍር በምሬት "ወይ አዳም... ወይ አዳም... ወይ አዳም" ማለትን ያዘወትር ነበር፡፡ ይህን ደጋግሞ የሰማ አንድ ባለፀጋ ለምን እንዲህ እንደሚል ሲጠይቀው "ከተዋበ ገነት በገዛ ጥፋቱ ወጥቶ ለእኛ መከራ ያተረፈ አዳም ነው፡፡ የአምላኩን ትዕዛዝ ቢሰማ ኖሮ ይህ የኑሮ ችግር በእኔ ባልደረሰ ነበር" በማለት ገለፀለት፡፡ ባለፀጋውም እኔ ብዙ ሀብት ያለኝ ብሆንም ወራሽ የለኝምና እኔ ቤት ገብተህ ውረሰኝ አለውና ወደ ቤቱ ወስዶ ያለውን ሁሉ ወርቁን፣ ብሩን፣ ከብቱንና እህሉን፣ አንዲት ጠርሙስ ስትቀር አስረከበው፡፡ ይህች የእኔ ንብረት ናትና እንዳትነካብኝ በማለት ጠርሙሷን እንዲጠብቅለት አደራ አለው፡፡ ሰውዬውም ምን ይሆን በማለት ጉጉት አድሮበት ሳለ ያ ሰው ለጉዳዩ ከቤቱ ርቆ ሲሄድ ቶሎ ብሎ ይከፍትና ቢያያት ውስጧ ባዶ ሆኖ በማግኘቱ ተደንቆ መልሶ ዘግቶ እንደነበረች ይመልሳታል፡፡ ከመንገዱ የተመለሰው ባለፀጋውም "ንብረቴን ጠበክልኝ አልነካህም?" ሲለው በደንብ እንደጠበቀ ገለፀለት፡፡ ለካስ ይህ ባለጸጋ በሰጠው ንብረት ላይ ታማኝነቱን ይፈትነው ዘንድ ትንኝ አድርጎ ስለነበር ያ ሰው ጠርሙሱን በከፈተ ጊዜ እርሱ ሳያያት በርራ ሄዳለች፡፡ ባለጸጋውም "ዋሾ ነህ! አልታመንክም" በማለት ከሰጠው ንብረት አባረረው፡፡ ተመልሶ ወደ ቀደመው መሬቱ ሲመለስ "ወይ እኔ! ...ወይ እኔ! ...ወይ እኔ!" እያለ ወደ ቁፋሮው ተመለሰ፡፡

እውነት ነው፤ የምናስተውለው ነገር ነው፡፡ አብዛኛው ሰውዎች ዘንድ ደካማ ባህርያት አንዱ የራሱን ጥፋቶች (ስህተቶች) አለመቀበል ነው፤ የተወሰኑት ብርትዎች ደሞ ከዚህ በተቃራኒው ይቆማሉ "እኔ ምንድነው የተሳሳትኩት?" በማለት ራሳቸውን ይፈተሻሉ፤ መፍትሄ ፍለጋ ይኳትናሉ።
ከማርኮናል R.

#ሼር #Share @lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“To be ambitious for wealth and yet always expecting to be poor, to be forever doubting your ability to get what you long for, is like trying to reach east by traveling west.”
–Og Mandino
🟩🟨🟥 @lawsocieties