አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Hawassa University Journal of Law Call for Paper (2021)
@lawsocieties
Dear Authors,
@lawsocieties
Hawassa University Journal of Law (HUJL) is accepting manuscript for Volume 5. So, we gladly accept your submissions. Manuscripts must be submitted electronically in word files to hu.journaloflaw@hu.edu.et 
or hujl.editorial@gmail.com
 until 31st March 2021. 
@lawsocieties
The managing editor will confirm receipt of all manuscripts. Accordingly, authors who do not receive an email notifying receipt of their manuscript should check with the managing editor @ +251905235112 to ensure that their articles have been effectively received.
@lawsocieties
Each manuscript will be reviewed by both internal and external examiners, based upon the guideline and editorial policy of HUJL. To that effect, there will be two phases in the review process. First, the editorial board will choose among the manuscripts based on the review of internal examiners. Secondly, the board will choose up to five manuscripts for last publication based on the review of external examiners. Authors will be informed by email of the decision of the editorial board in each phase.
@lawsocieties
Please be noted that acceptance of manuscripts may be conditioned. If so, the author will be invited to improve the manuscript and then submit the reviewed version of the manuscript.
@lawsocieties
We also call for your collaboration to disseminate the poster (attached herewith) among your staff, concerned body and promote the journal informally.  

Kind regards,

HUJL Team

🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🔵
The Less you Respond to Negativity,
❗️
the more Peaceful your Life Becomes.

Have a Fabulous Day‼️
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
ውርስ አጣሪ
#ነገረ #ፈጅ
@NegereFej
==================
• በሟች ንብረት ላይ መብት አለን የሚሉትን ወገኖችን ወይም ወራሾችን የመወሰን፣ የሟች ኑዛዜ መኖር አለመኖሩን የማረጋገጥና በኑዛዜው ተጠቃሚዎችን የመለየት፣ ውርሱን የማስተዳደር የውርሱን ተከፋይ ገንዘብ የመሰብሰብና እዳዎችን የመክፈል፣ የሟች ንብረት ማጣራትና ማፈላለግ እንዲሁም የኑዛዜ ስጦታዎችን የመክፈል ሥልጣን ያለውና እነዚህ ተግባራት እንዲያከናውን በወራሾች ወይም በፍርድ ቤት የሚሾም አጣሪ
ሰ/መ/ቁ. 45905 ቅጽ 11፣ ፍ/ህ/ቁ. 944፣ 946፣ 956፣ 960
የአጣሪው ስልጣን ወሰን በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 956 እንደተደነገገው የአጣሪው ሥራ ሟቹ አንድ ኑዛዜ ትቶ እንደሆነ መፈለግና በመጨረሻ ውርሱ የሚደርሳቸው ሰዎች እነማን እንደሆኑ ማረጋገጥ፣ የውርሱን ሃብት ማስተዳደር፣ መክፈያቸው የደረሰውን የውርስ እዳዎች መክፈል እና ሟቹ በኑዛዜ ያደረጋቸውን ስጦታዎች መክፈልና የኑዛዜውን ቃል ለመፈፀም ማንኛቸውም ሌሎች አስፈላጊ ጥንቃቄዎች ማድረግ ነው፡፡ እነዚህ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በሚያከናውንበት ጊዜ ደግሞ በኑዛዜው የውርስ ንብረት መሆናቸው ተጠቅሶ የክፍፍል ስርአትም የተቀመጠላቸውና ወራሾች በሙሉ የተስማሙባቸው ንብረቶችና መክፈያቸው የደረሰው የውርስ እዳዎች ሲኖሩ በወራሾቹ ስምምነት መሰረት ንብረቶቹን ሊያከፋፍልና እዳዎችንም ሊከፍል ይችላል፡፡
@NegereFej
በኑዛዜው ላይ በተጠቀሱትና ባልተጠቀሱት ንብረቶች የውርስ ሃብት መሆን ያለመሆን ላይ ወራሾቹ ያልተስማሙና ክርክር ያነሱ ከሆነ ግን የአጣሪው ሥራና ሐላፊነት ወራሾች የተስማሙባቸውን ንብረቶች የውርስ ሃብት መሆናቸው መመዝገብ፣ ወራሾች ያልተስማሙባቸው ንብረቶችና እዳዎች ካሉ ደግሞ ማስረጃ በመሰማት ማስረጃው ምን እንደሚያስረዳ ሪፖርቱ ላይ በማስፈር እንዲያጣራ ላዘዘው ፍ/ቤት ማቅረብ እንጂ ንብረት አጣሪው ይህ ንብረት የውርስ ሐብት አይደለም የሚሉ ወራሾች ቢኖሩ ማስረጃ በመስማት የውርስ ሃብት መሆኑን ስለተገነዘብኩኝ ንብረቱ የውርስ ሃብት ነው በማለት ወስኛለሁ ወይም ደግሞ ማስረጃውን እንደተመለከትኩት ንብረቱ የውርስ ሐብት ያለመሆኑን ስላረጋገጥኩኝ የውርስ ሐብት አይደለም በማለት ወስኛለሁ ለማለት የሚያስችለው ሥልጣን የለውም፡፡
@NegereFej

ሰ/መ/ቁ. 23322 ቅጽ 7፣ ፍ/ህ/ቁ. 956
የዳኝነት ስልጣን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤቶች የወራሽነት የምስክር ወረቀት ከመስጠት በስተቀር ውርስ እንዱጣራ አጣሪ የመሾም የስረ ነገር ሥልጣን የላቸውም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 52530 ቅጽ 11፣ ሰ/መ/ቁ. 35657 ቅጽ 9፣ የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁ. 361/95 አንቀጽ 41/ለ/ሸ/፣ አዋጅ ቁጥር 408/96
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
@NegereFej
Legal Services Directorate

Government Employees Social Security Agency
@Ethiopian_Legal_Advocate

@Ethiopian_Legal_Advocate
Position: Legal Services Directorate

Job Time: Full-Time
@Ethiopian_Legal_Advocate
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Salary: 10,906.00

@Ethiopian_Legal_Advocate
Application Deadline: Mar, 2/2021 (10 days left)
@Ethiopian_Legal_Advocate

Government Employees Social Security Agency is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements 

Grade XVI

Requirement 
First Degree in Law 

Experience 9 years work experience 2 of which in a managerial position 
Place of Work 
Head Office 
Salary 
10,906

Required number 1
@Ethiopian_Legal_Advocate
How to apply

Qualified applicants who fulfill the above requirements should bring all their necessary credentials such as work and school experience, CV along with an unreturnable copy to the following address 
@Ethiopian_Legal_Advocate
 Addis Ababa 4 kilo in front of Kidist-Silase Cathedral Church

Government Employees Social Security Agency

Tel 0111240590 
@Ethiopian_Legal_Advocate
https://t.me/Ethiopian_Legal_Advocate
🔵Those that maintain faith, stay committed, follow through and keep moving forward are the few that achieve everything they want in life. Be one of the few.🔵
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Best Philosophy in Life is to keep the Mind Happy!

We don't know whether Success gives

Happiness or Not,

But a Happy Mind can Always LEAD to Success.
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Have a sucess-filled Sunday ‼️
🟢 🟡 🔴
Forwarded from Kokeb Desalegn
እባካችሁ ከዚህ በፊት የተሰጡ የዳኞች ስልጠና መግቢያ ፈተና ላኩልን
ለጊዜው ስለሚሰጡ ማገጃዎችና ሌሎች ትዕዛዞች🔵
@@@@@@@@@@@@@@@@
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
@NegereFej

1. ከፍርድ በፊት ስለሚሰጥ የእስራት ትዕዛዝ (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 147-150)
1.1. ከሳሹ ወይም ተከሳሹ የተከሳሽ ከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ ሌላኛው ወገን ዋስትና እንዲሰጥ ለፍ/ቤቱ ማመልከት ይችላል፡፡
1.2. ማመልከቻው በመኃላ ቃል የተደገፈ መሆን አለበት፡፡
1.3. ማመልከቻው ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 147 (1) (ሀ) ና (ለ) ሥር የተዘረዘሩት ሁኔታዎች ሲረጋገጡ ነው፡፡ ሁኔታዎቹም ሀ/ ተከሳሹ በማንኛውም ሁኔታ የዳኝነት ሥርዓቱን የሚያስናክል ድርጊት ሲፈጽም ወይም ለ/ ተከሳሹ ከኢትዮጵያ ግዛት ለመውጣት ሲዘጋጅና መውጣቱም ፍርዱን እንዳይፈጽም የሚያደርገው ሲሆን ነው፡፡
1.4. ፍ/ቤቱ ጥያቄውን ከተቀበለ ተከሳሽ ታስሮ እንዲቀርብ ያዛል፡፡
1.5. ተከሳሹ የሚፈለግበትን ዕዳ በመያዣ ካስቀመጠ የእስር ትዕዛዙ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡
1.6. ተከሳሹ መያዣውን ካላስቀመጠ ወይም ፍ/ቤት ቀርቦ በቂ ምክንያት ካልሰጠ በቂ መያዣ እንዲያስቀምጥ ወይም ዋስ እንዲጠራ ይታዘዛል፡፡
1.7. የዋስትናው ወይም የመያዣው ዓይነትና ልክ እንዲሁም ዋስትናው የሚቆይበት ጊዜ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 148(1) መሠረት ይወሰናል፡፡
1.8. ተከሳሹን ለማቅረብ ዋስ የሆነ ሰው ሳያቀርብ የቀረ እነደሆነ ተከሳሹ ሊከፍል የሚገባውን ገንዘብ እንዲከፍል ይገደዳል (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 148(2))፡፡
1.9. በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 149 በተደነገገው መሠረት የዋስትና ግዴታ ሊወርድ ይችላል፡፡ ዋስትናው ሲወርድ ተከሳሹ ሌላ ዋስ ማቅረብ ወይም ተመጣጣኝ የሆነ መያዣ ማስቀመጥ አለበት፡፡
1.10. ተከሳሹ ይህን ግዴታ ለመፈፀም እምቢተኛ ከሆነ እንደሁኔታው እስከ ስድስት ወር በማረፍያ ቤት እንዲቆይ ለማዘዝ ይቻላል (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 150)፡፡ ተከሳሹ አዲስ ዋስ ለመጥራት ወይም መያዣ ለማስጠት ዓቅም የሌለው ከሆነ ግን ይህ ትዕዛዝ መሰጠት የለበትም፡፡ ተከሳሹ በማንኛውም ጊዜ ትዕዛዙን ከፈፀመ የማሰር ትዕዛዙ መነሳት አለበት፡፡

@NegereFej

2. ከፍርድ በፊት ንብረትን ማስከበር (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 151-153)
2.1 በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 151(1) (ሀ) ና (ለ) ሥር የተዘረዘሩት ሁኔታዎች መኖራቸውን ከሳሹ ወይም የተከሳሽ ከሳሹ በመኃላ ቃል በተደገፈ አቤቱታ ወይም በሌላ ሁኔታ ማስረዳት ይችላል፡፡
2.2 ፍ/ቤቱ አቤቱታውን መርምሮ እውነት መሆኑን ካረጋገጠ ተከሳሹ ዋስትና እንዲሰጥ ወይም ለክርክሩ መነሻ የሆነው ንብረት ወይም ግምቱ እንዲቀርብ በወሰነው ጊዜ እንዲያመጣ ወይም ደግሞ ከሚያዘው ገንዘብ ወይም ንብረት ላይ ለሚሰጠው ፍርድ ተመዛዛኝ የሚሆን መጠን ያለው ገንዘብ ወይም ንብረት በፍ/ቤቱ እንዲቀመጥ ወይም ይህን መያዣ የማይሰጥበትን ምክንያት ቀርቦ እንዲያስረዳ ያዛል (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 151(1) (ለ)) ፡፡
@NegereFej

2.3 የሚያዘው ንብረት የግድ ከሳሹ ያመለከተው ሁሉ ሳይሆን ከክሱ ገንዘብ ጋር ተመጣጣኝ መሆን አለበት (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 151(3) እና (1))፡፡ እንዲሁም በቁ. 404 እና በሌላ ሕግ እንዳይከበር የተወሰነ ንብረት መያዝ የለበትም፡፡
2.4 ተከሳሹ ዋስ ያልጠራበትን ምክንያት በሚገባ ካስረዳ ወይም የሚፈለግበትን መያዣ ከሰጠ ንብረቱ ይለቀቅለታል፡፡ (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 152 (2) እና 153(4))፡፡
2.5 ንብረቱ በሚከበርበት ጊዜ የሦስተኛ ወገኖች መብት መጠበቅ አለበት (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 153(2)(3)፣ 428-421 እና 443)፡፡
3. ለጊዜው የሚሰጥ የማገድ ትዕዛዝ (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 154-159)
1.1 በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 154 (ሀ) ና (ለ) ሥር የተመለከቱት ሁኔታዎች በመኃላ በተደገፈ ቃል ወይም በሌላ መንገድ ሲረጋገጡ ነገሩ በፍርድ እስኪወሰን ድረስ ወይም ሌላ ትዕዛዝ እስኪሰጥ ድረስ ክርክር የተነሳበት ንብረት እንዳለ እንዲቆይ፣ ከመጥፋት እንዲድን እንዳይበላሽ ለሌላ ሰው ተላልፎ እንዳይሰጥ ወይም ሌላ ስፍራ እንዳይዘዋወር ወይም እንዳይባክን ፍ/ቤቱ አስፈላጊውን ትዕዛዝ መስጠት አለበት፡፡
@NegereFej

1.2 ውል ወይም ሌላ ግዴታ ተደጋግሞ እንዳይፈርስ ወይም ለማፍረስ የተወሰደው አርምጃ እንዳይቀጥል የሚሰጠው ያማገጃ ትዕዛዝ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 155 መሠረት ይፈፀማል፡፡
1.3 የማገጃ ትዕዛዝ ያለማክበር የፍትሐብሔረና የወንጀል ኃላፊነትን ሊያስከትለ ይችላል (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 156)፡፡
1.4 የማገጃ ትዕዛዝ መሰጠት ያለበት ማመልከቻው ለሌላቸው ወገን ከደረሰው በኃላ ነው፡፡ ከዚህ ወጪ ትዕዛዙ ሊሰጥ የሚችለው መዘግየቱ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል መስሎ ሲታይ ብቻ ነው (ለምሳሌ ንብረቱ የሚጠፋ ወይም የሚበላሽ ሲሆን )
1.5 የማገጃ ትዕዛዝ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 158 በተደነገገው መሠረት ሊነሳ፣ ሊሠረዝ ወይም ሊሻሻል ይችላል፡፡
4. ከፍርድ በፊት ስለሚሰጥ ትዕዛዝ (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 160-165)
1.1 ለክርክሩ መነሻ የሆነው ወይም የተያዘው ንብረት ክርክሩ እስኪሰማ ቢቆይ የሚበላሽ መሆኑን ወይም መቆየቱ ሌላ ጉዳት ያለው መሆኑን ከተረዳው ፍርድ ቤቱ ንብረቱ እንዲሸጥ ማዘዝ ይችላል፡፡
@NegereFej

1.2 ክርክር የተነሳበትን ሀብት በአንድ ስፍራ አኑሮ መጠበቅ፣ እንደይበላሽ የሚደረግ ጥንቃቄና የመቆጣጠር ምርምራ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 161 በተደነገገው መሠረት ይፈፀማል፡፡
1.3 በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 160 እና 161 መሠረት በሚቀርበው አቤቱታ ለፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ከመሰጠቱ በፊት ለሌላኛው ወገን ማስታወቂያ መስጠት አለበት (ፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 162)፡፡
ከሌጋል ኮንሰልቲንግ ሊሚትድ ገፅ ተገኘ
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
@NegereFej
If the Path is Beautiful ask where it Leeds to, ♨️♨️♨️
But if Destination is Beautiful Never Mind about the Path,
Keep Walking.‼️‼️
Have a Peaceful Monday!
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties