Yeasirateya kenesa.docx
5.3 MB
የሠራተኛ ቅነሳ ስለሚፈፀምበት ሥነ ስርዓት
የወጣ መመሪያ
የወጣ መመሪያ
#Ethiopia : በኮሮና ቫይረስ ህይወቱ ያለፈን ሰው እንዴትና የት እንደሚቀበር እንዲሁም በቀብሩ ላይ የሚገኙትን ዘመዶች ብዛት የሚወስነው መንግስት ነው::
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
Information from patients recovering from the Hospital ...
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Every day we are there:
1. Take Vit C-1000
2. Vitamin E
3. 10:00 - 11:00 sunlight for 15-20 minutes.
4. Egg one item
5. Take a rest / get a 7-8 hour min
6. Drink 1.5 L of water daily and every meal should be warm (not cold).
That's what we do at the hospital.
This is to tell all of us that the pH for the coronary virus varies from 5.5 to 8.5
What we need to do, to defeat the coronary virus, is to consume more alkaline foods above the virus's pH level.
Some of them are:
* Lemon - 9.9 pH
* Lime - 8.2 pH
* Avocados - 15.6 pH
* Garlic - 13.2 pH *
* Mango - 8.7pH
* Tangerine - 8.5pH
* Pineapple - 12.7 pH
* Dandelion - 22.7 pH
* Orange - 9.2 pH
How did you know you had a coronavirus?
1. Itching in the throat
2. Dry throat
3. Dry cough
4. High temperature
5. Shortness of breath
6. Loss of smell and taste
So when you pay attention to these things quickly take warm water with lemon and drink.
Do not keep this information to yourself. Give to all your family and friends. Be careful
https://telegram.me/lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
@lawsocieties @lawsocieties
Every day we are there:
1. Take Vit C-1000
2. Vitamin E
3. 10:00 - 11:00 sunlight for 15-20 minutes.
4. Egg one item
5. Take a rest / get a 7-8 hour min
6. Drink 1.5 L of water daily and every meal should be warm (not cold).
That's what we do at the hospital.
This is to tell all of us that the pH for the coronary virus varies from 5.5 to 8.5
What we need to do, to defeat the coronary virus, is to consume more alkaline foods above the virus's pH level.
Some of them are:
* Lemon - 9.9 pH
* Lime - 8.2 pH
* Avocados - 15.6 pH
* Garlic - 13.2 pH *
* Mango - 8.7pH
* Tangerine - 8.5pH
* Pineapple - 12.7 pH
* Dandelion - 22.7 pH
* Orange - 9.2 pH
How did you know you had a coronavirus?
1. Itching in the throat
2. Dry throat
3. Dry cough
4. High temperature
5. Shortness of breath
6. Loss of smell and taste
So when you pay attention to these things quickly take warm water with lemon and drink.
Do not keep this information to yourself. Give to all your family and friends. Be careful
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከሆስፒታል፤
1. ቫይታሚን ሲ-1000 ውሰዱ
2. ቫይታሚን ኢ
3.የፀሐይ ብርሃን ለ 15-20 ደቂቃዎች ፡፡
4. እንቁላል አንድ
5. እረፍት ይውሰዱ / 7-8 ሰዓት ያግኙ
6. በየቀኑ 1.5 ሊትር ውሃ ይጠጡ እና እያንዳንዱ ምግብ ሞቅ (ቀዝቃዛ መሆን የለበትም)።
በሆስፒታል ውስጥ የምናደርገው ይህን ነው ፡፡
ይህ ለከባድ የደም ቫይረስ ፒኤች ከ 5.5 እስከ 8.5 እንደሚለያይ ለሁላችን ለመንገር ነው
የደም ቧንቧ በሽታን ለማሸነፍ ምን ማድረግ አለብን ከቫይረሱ ፒኤች ደረጃ በላይ ብዙ የአልካላይን ምግቦችን መመገብ ነው ፡፡
ከእነዚህ ውስጥ አንዳንዶቹ
* ሎሚ - 9.9 ፒኤች
* ፟ ኖራ ሎሚ - 8.2 ፒኤች
* አቮካዶ - 15.6 ፒኤች
* ነጭ ሽንኩርት - 13.2 ፒኤች *
* ማንጎ - 8.7 ፒኤች
* መንደሪን - 8.5 ፒኤች
* አናናስ - 12.7 ፒኤች
* ዳንድልዮን - 22.7 ፒኤች
* ብርቱካን - 9.2 ፒኤች
ኮሮናቫይረስ እንዳለብዎ እንዴት ያውቃሉ?
1. በጉሮሮ ውስጥ ማሳከክ
2. ደረቅ ጉሮሮ
3. ደረቅ ሳል
4. ከፍተኛ ሙቀት
5. የትንፋሽ እጥረት
6. ማሽተት እና ጣዕም ማጣት
ስለዚህ ለእነዚህ ነገሮች ትኩረት በሚሰጡበት ጊዜ በፍጥነት በሞቀ ውሀ ሎሚ ይጠጡ።
ይህንን መረጃ ለራስዎ አያስቀምጡ ፡፡ ለሁሉም ቤተሰብዎ እና ጓደኞችዎ ይስጡ ፡፡ ተጥንቀቅ
https://telegram.me/lawsocieties
1. ቫይታሚን ሲ-1000 ውሰዱ
2. ቫይታሚን ኢ
3.የፀሐይ ብርሃን ለ 15-20 ደቂቃዎች ፡፡
4. እንቁላል አንድ
5. እረፍት ይውሰዱ / 7-8 ሰዓት ያግኙ
6. በየቀኑ 1.5 ሊትር ውሃ ይጠጡ እና እያንዳንዱ ምግብ ሞቅ (ቀዝቃዛ መሆን የለበትም)።
በሆስፒታል ውስጥ የምናደርገው ይህን ነው ፡፡
ይህ ለከባድ የደም ቫይረስ ፒኤች ከ 5.5 እስከ 8.5 እንደሚለያይ ለሁላችን ለመንገር ነው
የደም ቧንቧ በሽታን ለማሸነፍ ምን ማድረግ አለብን ከቫይረሱ ፒኤች ደረጃ በላይ ብዙ የአልካላይን ምግቦችን መመገብ ነው ፡፡
ከእነዚህ ውስጥ አንዳንዶቹ
* ሎሚ - 9.9 ፒኤች
* ፟ ኖራ ሎሚ - 8.2 ፒኤች
* አቮካዶ - 15.6 ፒኤች
* ነጭ ሽንኩርት - 13.2 ፒኤች *
* ማንጎ - 8.7 ፒኤች
* መንደሪን - 8.5 ፒኤች
* አናናስ - 12.7 ፒኤች
* ዳንድልዮን - 22.7 ፒኤች
* ብርቱካን - 9.2 ፒኤች
ኮሮናቫይረስ እንዳለብዎ እንዴት ያውቃሉ?
1. በጉሮሮ ውስጥ ማሳከክ
2. ደረቅ ጉሮሮ
3. ደረቅ ሳል
4. ከፍተኛ ሙቀት
5. የትንፋሽ እጥረት
6. ማሽተት እና ጣዕም ማጣት
ስለዚህ ለእነዚህ ነገሮች ትኩረት በሚሰጡበት ጊዜ በፍጥነት በሞቀ ውሀ ሎሚ ይጠጡ።
ይህንን መረጃ ለራስዎ አያስቀምጡ ፡፡ ለሁሉም ቤተሰብዎ እና ጓደኞችዎ ይስጡ ፡፡ ተጥንቀቅ
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Ethiopia : ሜሴንጀር ላይ የሆነ በንግድ ባንክ ስም የተከፈተ የሚመስል የቴሌግራም ቻነል ጆይን ካደረጋችሁና ለ50 ሰው ሼር ካደረጋችሁ 10 ሺህ ብር ሽልማት አለው የሚል ነገር እየተሰራጨ ነው። ለእኔም ብዙ 10 ሺህ ሽልማት ፈላጊወች ልከውልኛል። ለማንኛውም የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ በስሜ የሚነግዱ አጭበርባሪወች ስለሆኑ እንዳትሰሟቸው፣ ጆይንም አታድርጓቸው፣ ለሌላ ሰውም አታሰራጩላቸው የሚል ማሳሰቢያ ሰጥቷል። አጭበርባሪወቹን ግን ብዙ የቴሌግራም ተከታይ ለማግኘት የሄዱበት የብልጠትና የማጭበርበር የሀሳብ ፈጠራ ሌላ ልማታዊ ቦታ ላይም ቢያውሉት ለአገራችን ትራንስፎርሜሽን ትልቅ ድርሻ ይኖረው ነበር።
Via Nathnael
Via Nathnael
ኢትዮ ቴሌኮም ያለአግባብ ከሂሳባቸው ላይ እየቆረጠባቸው መሆኑን ደንበኞች ተናገሩ
ከኢትዮ ቴሌኮም ቦነስ እና የቅናሽ አገልግሎት ስንጠብቅ በገንዘባችን ከገዛነው ላይ ያለአግባብ እየቆረጠባቸው መሆኑን ደንበኞች ተናገሩ፡፡
ደንበኞቹ ብዙዎቻችን ቤት በተቀመጥንበት በዚህ ሰዓት ቦነስ እና የቅናሽ አገልግሎት ስንጠብቅ ተቋሙ ገንዘባችንን ያለአግባብ እየቆረጠብን ነው ሲሉም ቅሬታቸውን ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል።
ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ሰዎች በቤታቸው እንዲቆዩ ሆነዋል፡፡
በቤት በሚቆዩበት ጊዜ ደግሞ ረጅሙን ጊዜአቸውን የሚያጠፉት በስልኮቻቸው ኢንተርኔት በመጠቀም መሆኑን ነግረውናል፡፡
ነገር ግን እንዚህ ተጠቃሚዎች በተለይ ለኢንተርኔት አገልግሎት የሚሞሉት ጥቅል አልበረክት እንዳላቸው እና ቴሌ ያለአግባብ ገንዘብ እየቆረጠባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ገንዘብ ካለአግባብ ከመቁረጥ ባለፈም የኢንተርኔት አገልግሎቱ የተቆራረጠ እና ፈጣን አይደለም ሲሉ ቅሬታቸው ነግረውናል፡፡
የተለያዩ የመንግስትም ሆነ የግል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ለደንበኞቻቸው የዋጋ ቅነሳ እያደረጉ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ኢትዮ ቴሌኮምም እንደ ተቋም የዋጋ ቅነሳ ማድረግ ሲኖርበት ጭራሽ ያለ አግባብ ገንዘባችንን መቁረጡ አሳስዝኖናልም ብለውናል፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም ያአግባብ ገንዘብ እየቆረጠብን ነው፣ የኢንተርኔት አገልግሎቱም ፈጣን አይደለም የሚለው ቅሬታ ላይ ምላሽ እንዲሰጠን ወደ ኢትዮ ቴሌኮም ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም ተቋሙ ምላሽ ሊሰጠን አልፈቀደም፡፡
በትዕግስት ዘላለም
ሚያዝያ 6 ቀን 2012 ዓ.ም
Via ABRHAM YOHANNES Ethiopian Legal Brief
https://telegram.me/lawsocieties
ከኢትዮ ቴሌኮም ቦነስ እና የቅናሽ አገልግሎት ስንጠብቅ በገንዘባችን ከገዛነው ላይ ያለአግባብ እየቆረጠባቸው መሆኑን ደንበኞች ተናገሩ፡፡
ደንበኞቹ ብዙዎቻችን ቤት በተቀመጥንበት በዚህ ሰዓት ቦነስ እና የቅናሽ አገልግሎት ስንጠብቅ ተቋሙ ገንዘባችንን ያለአግባብ እየቆረጠብን ነው ሲሉም ቅሬታቸውን ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል።
ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ሰዎች በቤታቸው እንዲቆዩ ሆነዋል፡፡
በቤት በሚቆዩበት ጊዜ ደግሞ ረጅሙን ጊዜአቸውን የሚያጠፉት በስልኮቻቸው ኢንተርኔት በመጠቀም መሆኑን ነግረውናል፡፡
ነገር ግን እንዚህ ተጠቃሚዎች በተለይ ለኢንተርኔት አገልግሎት የሚሞሉት ጥቅል አልበረክት እንዳላቸው እና ቴሌ ያለአግባብ ገንዘብ እየቆረጠባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ገንዘብ ካለአግባብ ከመቁረጥ ባለፈም የኢንተርኔት አገልግሎቱ የተቆራረጠ እና ፈጣን አይደለም ሲሉ ቅሬታቸው ነግረውናል፡፡
የተለያዩ የመንግስትም ሆነ የግል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ለደንበኞቻቸው የዋጋ ቅነሳ እያደረጉ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ኢትዮ ቴሌኮምም እንደ ተቋም የዋጋ ቅነሳ ማድረግ ሲኖርበት ጭራሽ ያለ አግባብ ገንዘባችንን መቁረጡ አሳስዝኖናልም ብለውናል፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም ያአግባብ ገንዘብ እየቆረጠብን ነው፣ የኢንተርኔት አገልግሎቱም ፈጣን አይደለም የሚለው ቅሬታ ላይ ምላሽ እንዲሰጠን ወደ ኢትዮ ቴሌኮም ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም ተቋሙ ምላሽ ሊሰጠን አልፈቀደም፡፡
በትዕግስት ዘላለም
ሚያዝያ 6 ቀን 2012 ዓ.ም
Via ABRHAM YOHANNES Ethiopian Legal Brief
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
WHO officials say it’s unclear whether recovered coronavirus patients are immune to second infection
This raises concerns that patients don’t develop immunity after surviving Covid-19.
“With regards to recovery and then reinfection, I believe we do not have the answers to that. That is an unknown,” said Dr. Mike Ryan, executive director of WHO’s emergencies program.
World Health Organization officials said Monday not all people who recover from the coronavirus have the antibodies to fight a second infection, raising concern that patients may not develop immunity after surviving Covid-19.
“With regards to recovery and then reinfection, I believe we do not have the answers to that. That is an unknown,” Dr. Mike Ryan, executive director of WHO’s emergencies program, said at a press conference at the organization’s Geneva headquarters on Monday.
A preliminary study of patients in Shanghai found that some patients had “no detectable antibody response” while others had a very high response, said Dr. Maria Van Kerkhove, WHO’s lead scientist on Covid-19. Whether the patients who had a strong antibody response were immune to a second infection is “a separate question,” she added.
More than 300,000 of the 1.87 million coronavirus cases across the world have recovered, WHO officials noted, adding that they need more data from recovered patients to understand their antibody response, whether that gives them immunity and for how long.
“That’s something that we really need to better understand is what does that antibody response look like in terms of immunity,” Van Kerkhove said.
Ryan said there are questions about whether the virus can reactivate after a patient recovers and tests negative for Covid-19.
“There are many reasons why we might see reactivation of infection either with the same infection or another infectious agent,” he said. In general, “there are many situations in viral infection where someone doesn’t clear the virus entirely from their system.” Some patients can also clear the main infection but develop a secondary bacterial infection, he said.
The U.S. Centers for Disease Control and Prevention has said that it is developing a test to detect the presence of coronavirus antibodies to determine if a person could be immune to the disease. While such a test can determine who has been exposed to the virus, it’s not clear if it can identify those immune to reinfection, according to the WHO.
WHO officials also warned Monday against lifting social distancing restrictions and reopening businesses, even as U.S. political leaders, from President Donald Trump to New York Gov. Andrew Cuomo, have said they hope to reopen businesses as soon as it is safe to do so.
“While Covid-19 accelerates very fast, it decelerates much more slowly. In other words, the way down is much slower than the way up,” WHO Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus said at a press conference at the organization’s Geneva headquarters on Monday. “That means control measures must be lifted slowly and with control. It cannot happen all at once.”
Tedros outlined a checklist for countries before they should consider lifting social distancing measures:
Transmission of the virus should be controlled.
A surveillance system should be in place to detect, isolate and treat patients.
Outbreaks in hospitals and nursing homes should be minimized.
Preventive measures in essential locations such as schools and workplaces should be in place.
The risk of importing the disease from abroad should be under control.
“Control measures can only be lifted if the right public health measures are in place, including significant capacity for contact tracing,” Tedros said.
“With regards to recovery and then reinfection, I believe we do not have the answers to that. That is an unknown,” said Dr. Mike Ryan, executive director of WHO’s emergencies program.
World Health Organization officials said Monday not all people who recover from the coronavirus have the antibodies to fight a second infection, raising concern that patients may not develop immunity after surviving Covid-19.
“With regards to recovery and then reinfection, I believe we do not have the answers to that. That is an unknown,” Dr. Mike Ryan, executive director of WHO’s emergencies program, said at a press conference at the organization’s Geneva headquarters on Monday.
A preliminary study of patients in Shanghai found that some patients had “no detectable antibody response” while others had a very high response, said Dr. Maria Van Kerkhove, WHO’s lead scientist on Covid-19. Whether the patients who had a strong antibody response were immune to a second infection is “a separate question,” she added.
More than 300,000 of the 1.87 million coronavirus cases across the world have recovered, WHO officials noted, adding that they need more data from recovered patients to understand their antibody response, whether that gives them immunity and for how long.
“That’s something that we really need to better understand is what does that antibody response look like in terms of immunity,” Van Kerkhove said.
Ryan said there are questions about whether the virus can reactivate after a patient recovers and tests negative for Covid-19.
“There are many reasons why we might see reactivation of infection either with the same infection or another infectious agent,” he said. In general, “there are many situations in viral infection where someone doesn’t clear the virus entirely from their system.” Some patients can also clear the main infection but develop a secondary bacterial infection, he said.
The U.S. Centers for Disease Control and Prevention has said that it is developing a test to detect the presence of coronavirus antibodies to determine if a person could be immune to the disease. While such a test can determine who has been exposed to the virus, it’s not clear if it can identify those immune to reinfection, according to the WHO.
WHO officials also warned Monday against lifting social distancing restrictions and reopening businesses, even as U.S. political leaders, from President Donald Trump to New York Gov. Andrew Cuomo, have said they hope to reopen businesses as soon as it is safe to do so.
“While Covid-19 accelerates very fast, it decelerates much more slowly. In other words, the way down is much slower than the way up,” WHO Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus said at a press conference at the organization’s Geneva headquarters on Monday. “That means control measures must be lifted slowly and with control. It cannot happen all at once.”
Tedros outlined a checklist for countries before they should consider lifting social distancing measures:
Transmission of the virus should be controlled.
A surveillance system should be in place to detect, isolate and treat patients.
Outbreaks in hospitals and nursing homes should be minimized.
Preventive measures in essential locations such as schools and workplaces should be in place.
The risk of importing the disease from abroad should be under control.
“Control measures can only be lifted if the right public health measures are in place, including significant capacity for contact tracing,” Tedros said.
ለኢንተርኔት ቅርብ ለሆናችሁ የህግ ቤተሰቦች ሁሉ .....
Hello Beautiful Ethiopian Law 🏠Families (ELF),
It has been more years this channel has been created. have been sharing posting Legal Teaching Material s, Short Notes, Power points, Proclamation, Regulations, important legal news, Events, Motivation, Exit Exam Announcement, Open Vacancy, Scholarship Links, Online Course Links and more. It feels like a lot to take ...a lot of different content on one channel. Therefore, I have decided to get Volunteers who can Run this channel of
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
🛑This Channel will continue to share many things that will help you for your Education and work place, and I will add motivation and more of self-development contents. Scholarship, Job Vacancy and for more I need Volunteers.
Thank you for all who supported me in different ways. And thank you so much for joining this channel. ❤️
I am working in collaboration with @lawsocieties so called ALE, so please, send me your info..Via @Alemwaza
You should fill all.
Full Name:....,......
Age:
Sex:
Phone Number:
E-mail address:
Face book name:
Current living place:
Job:
Thanks👍
Let's help each other.
stay at home and be safe!
Yours
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
Hello Beautiful Ethiopian Law 🏠Families (ELF),
It has been more years this channel has been created. have been sharing posting Legal Teaching Material s, Short Notes, Power points, Proclamation, Regulations, important legal news, Events, Motivation, Exit Exam Announcement, Open Vacancy, Scholarship Links, Online Course Links and more. It feels like a lot to take ...a lot of different content on one channel. Therefore, I have decided to get Volunteers who can Run this channel of
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
🛑This Channel will continue to share many things that will help you for your Education and work place, and I will add motivation and more of self-development contents. Scholarship, Job Vacancy and for more I need Volunteers.
Thank you for all who supported me in different ways. And thank you so much for joining this channel. ❤️
I am working in collaboration with @lawsocieties so called ALE, so please, send me your info..Via @Alemwaza
You should fill all.
Full Name:....,......
Age:
Sex:
Phone Number:
E-mail address:
Face book name:
Current living place:
Job:
Thanks👍
Let's help each other.
stay at home and be safe!
Yours
https://telegram.me/Ethiopian_Legal_Advocate
የ2ተኛ_ደረጃ_ትምህርት_በሳተላይት_ፕሮግራም.docx
25.6 KB
Educational Satellite Television Programs weekly Transmission Timetable (Week 28)- DATE 5-9/08/ 2012E.C.
ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሆኑ ለእህት ወንድሞቻችሁ አድርሱ።
stay home be safe‼️
https://telegram.me/lawsocieties
ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሆኑ ለእህት ወንድሞቻችሁ አድርሱ።
stay home be safe‼️
https://telegram.me/lawsocieties
ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ለሆኑ እህት ወንድሞቻችሁ አድርሱ።
🔴ከላይ ያለው ዶክመንት ይመልከቱ🛑
Educational Satellite Television Programs weekly Transmission Timetable (Week 28)- DATE 5-9/08/ 2012E.C.
https://telegram.me/lawsocieties
🔴ከላይ ያለው ዶክመንት ይመልከቱ🛑
Educational Satellite Television Programs weekly Transmission Timetable (Week 28)- DATE 5-9/08/ 2012E.C.
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሐሰተኛ መረጃ በሚያሰራጩ አካላት ላይ ፖሊስ በተጠናከረ መልኩ እርምጃ እንደሚወስድ ተገለጸ፡፡
*****************************************************************************
የፈደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል ክቡር እንደሻው ጣሰው በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ዙሪያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት በልጅነታችን የተከተብነው ክትባት እና አመጋገባችን ከወረርሽኙ ይከላከልልናል፣ በሽታዉ ጥቁሮችን አይዝም ወይም በሀገራችን የለም በማለት አሳሳች መረጃዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን የሚያዘናጉ ሰዎች መኖራቸውን ገልጸው እነዚህን አሳሳች መረጃዎች የሚጽፉ፣ የሚያሰራጩ፣ የሚያትሙ እና የሚጋሩትን ለህግ በማቅረብ እንዲጠየቁ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ሐሰተኛ መረጃ የሚናገሩ፣ የሚያስነግሩ፣ የሚያሰራጩ ግለሰቦች፣ ቡድኖች እና የሚዲያ አካላት ላይም ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ክቡር ኮሚሽነር ጄነራሉ ተናግረዋል፡፡
የመንግስት ጥሪ ሀገር፣ ህዝብ እና ወገንን የማዳን፣ትውልድን የማስቀጠል ጉዳይ መሆኑን ሁሉም ሰው ተገንዝቦ ላቅ ባለ አስተሳሰብ የበኩሉን አስተዋፅኦ ማድረግ እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
ወረርሽኙን ተከትሎ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሰብዓዊ መብትን የሚጥስ ሳይሆን የቫይረሱን ስርጭት የመከላከያ ዋና መሳሪያችንና በቀጣይ ሊያጋጥመን ከሚችል አጠቃላይ ቀውስ ራሳችንን የማዳኛ መንገድ በመሆኑ ይህንን ተገንዝበን መስራት አለብን ሲሉም ክቡር ኮሚሽነር ጄነራሉ ገልጸዋል፡፡
እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታትም መደበኛ ህጎችን መጠቀምና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ የተደነገገውን አዋጅ እና መመሪያ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ መቻል አለብን ብለዋል፡፡
የፖሊስ አባላቱ ራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እየጠበቁ በህግ የተሰጧቸውን ስራዎች በሙሉ ልብ እና በቆራጥነት ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን ከወረርሽኙ የመከላከል ስራን በዲሲፕሊን እንደሚያከናውኑም ክቡር ኮሚሽነር ጄነራሉ እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡
ፖሊስ በአዋጅ፣ በደንብ እና በመመሪያ የተደነገጉ ግዴታዎች እና ክልከላዎች ላይ በቂ ጥናት በማድረግ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እርምጃ እንዲወስድ ትዕዛዝ እንደተሰጠው በመግለጽ ህጉን ለማስከበር ለሚያደርገው ጥረት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ከጎኑ በመቆም አጋዥና ተባባሪ እንዲሆንም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
via Ethiopian federal police commission
https://telegram.me/lawsocieties
*****************************************************************************
የፈደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል ክቡር እንደሻው ጣሰው በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም ዙሪያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት በልጅነታችን የተከተብነው ክትባት እና አመጋገባችን ከወረርሽኙ ይከላከልልናል፣ በሽታዉ ጥቁሮችን አይዝም ወይም በሀገራችን የለም በማለት አሳሳች መረጃዎችን በማሰራጨት ህብረተሰቡን የሚያዘናጉ ሰዎች መኖራቸውን ገልጸው እነዚህን አሳሳች መረጃዎች የሚጽፉ፣ የሚያሰራጩ፣ የሚያትሙ እና የሚጋሩትን ለህግ በማቅረብ እንዲጠየቁ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ሐሰተኛ መረጃ የሚናገሩ፣ የሚያስነግሩ፣ የሚያሰራጩ ግለሰቦች፣ ቡድኖች እና የሚዲያ አካላት ላይም ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ክቡር ኮሚሽነር ጄነራሉ ተናግረዋል፡፡
የመንግስት ጥሪ ሀገር፣ ህዝብ እና ወገንን የማዳን፣ትውልድን የማስቀጠል ጉዳይ መሆኑን ሁሉም ሰው ተገንዝቦ ላቅ ባለ አስተሳሰብ የበኩሉን አስተዋፅኦ ማድረግ እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
ወረርሽኙን ተከትሎ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሰብዓዊ መብትን የሚጥስ ሳይሆን የቫይረሱን ስርጭት የመከላከያ ዋና መሳሪያችንና በቀጣይ ሊያጋጥመን ከሚችል አጠቃላይ ቀውስ ራሳችንን የማዳኛ መንገድ በመሆኑ ይህንን ተገንዝበን መስራት አለብን ሲሉም ክቡር ኮሚሽነር ጄነራሉ ገልጸዋል፡፡
እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታትም መደበኛ ህጎችን መጠቀምና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ የተደነገገውን አዋጅ እና መመሪያ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ መቻል አለብን ብለዋል፡፡
የፖሊስ አባላቱ ራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እየጠበቁ በህግ የተሰጧቸውን ስራዎች በሙሉ ልብ እና በቆራጥነት ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን ከወረርሽኙ የመከላከል ስራን በዲሲፕሊን እንደሚያከናውኑም ክቡር ኮሚሽነር ጄነራሉ እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡
ፖሊስ በአዋጅ፣ በደንብ እና በመመሪያ የተደነገጉ ግዴታዎች እና ክልከላዎች ላይ በቂ ጥናት በማድረግ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እርምጃ እንዲወስድ ትዕዛዝ እንደተሰጠው በመግለጽ ህጉን ለማስከበር ለሚያደርገው ጥረት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ከጎኑ በመቆም አጋዥና ተባባሪ እንዲሆንም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
via Ethiopian federal police commission
https://telegram.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/