dersolgn michael:
Ale wondmachin selam human right. Employment.gender. AU short note kaleh
Ale wondmachin selam human right. Employment.gender. AU short note kaleh
አለሕግAleHig ️
Summary Notes for Gender and the Law_Final.txt
Senjina G:
Share 'Summary Notes for Gender and the Law_Final.txt'
Share 'Summary Notes for Gender and the Law_Final.txt'
Abebe Gebregioweregis:
Hi Ale Ye Apparent weym intrenship kifya betemelekete yewetaw adiss guidline weym memerya kalachu please laklugn.
Hi Ale Ye Apparent weym intrenship kifya betemelekete yewetaw adiss guidline weym memerya kalachu please laklugn.
ለ15 ቀናት የሚዘጉት፦
- መዋለ ህፃናት
- የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
- ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየካምፓሳችሁ እንድትሆኑ!
- መዋለ ህፃናት
- የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
- ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየካምፓሳችሁ እንድትሆኑ!
ተጨማሪ መረጃ፦
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በያሉበት ካምፓስ እንዲቆዩ ፤ በያሉበት ካምፓስም አስፈላጊው የጤና፣ የንፅህና ፣ ክትትል ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የትምህርት ስርዓቱን በሚመለከት ተማሪዎች በክፍላቸው (Rooms) ሆነው መማር የሚችሉባቸውን መንገዶች ለማመቻቸት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያወጣቸውን መመሪያዎች እና አሰራሮች እንዲከታተሉ ብለዋል።
አክለውም እነሱን ካሉበት መበተኑ ተጨማሪ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል እዚያው እንዲቆዩና ጤናቸውን መጠበቅ ይበልጥ የተሻለ መሆኑን ተግባብተንበታል ሲሉ ገልፀዋል።
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በያሉበት ካምፓስ እንዲቆዩ ፤ በያሉበት ካምፓስም አስፈላጊው የጤና፣ የንፅህና ፣ ክትትል ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የትምህርት ስርዓቱን በሚመለከት ተማሪዎች በክፍላቸው (Rooms) ሆነው መማር የሚችሉባቸውን መንገዶች ለማመቻቸት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያወጣቸውን መመሪያዎች እና አሰራሮች እንዲከታተሉ ብለዋል።
አክለውም እነሱን ካሉበት መበተኑ ተጨማሪ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል እዚያው እንዲቆዩና ጤናቸውን መጠበቅ ይበልጥ የተሻለ መሆኑን ተግባብተንበታል ሲሉ ገልፀዋል።
የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች 5 ደረሱ!
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተያዙ ሰዎች አሁን ላይ 5 መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተናግረዋል። አምስተኛው ግለሰብ ከዱባይ የመጣ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተያዙ ሰዎች አሁን ላይ 5 መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተናግረዋል። አምስተኛው ግለሰብ ከዱባይ የመጣ መሆኑን ጠቅሰዋል።
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
#MoSHE
ከኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ስለሚገባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎች የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መመሪያ አስተላልፏል፡፡
Tikvah University @tikvahethmagazine
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ስለሚገባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎች የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መመሪያ አስተላልፏል፡፡
Tikvah University @tikvahethmagazine
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
Natinael Beki:
First of all, I would like to thank you for engaging in this good work and helping the students. Next I humbly request you send me NOTES, PPT & PDF along with the lessons I have listed below, and send me the necessary notes.
➤Water Law
➤Investment Law
➤Gender and Law
➤African Union and Human Right Law
➤ TrialPre trial, trial and Appellate advocacy
➤Employment Law
Thanks again for your cooperation.
First of all, I would like to thank you for engaging in this good work and helping the students. Next I humbly request you send me NOTES, PPT & PDF along with the lessons I have listed below, and send me the necessary notes.
➤Water Law
➤Investment Law
➤Gender and Law
➤African Union and Human Right Law
➤ TrialPre trial, trial and Appellate advocacy
➤Employment Law
Thanks again for your cooperation.
አለሕግAleHig ️
Photo
Amhara Mass Media Agency ®:
ይህን ያውቁ ኖሯል?
https://amharaweb.com/ይህን-ያውቁ-ኖሯል/
በወረርሽኝ ደረጃ የተፈረጀ በሽታን ወደ ሌሎች ሆን ብሎ ማስተላለፍ እስከ ሞት እንደሚያስቀጣ ያውቃሉ?
ከሰሞኑ አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ የነበረ ግለሰብ ወደ ሕክምና ሲወሰድ አምቡላንስ ሰብሮ አምልጦ ነበር፡፡
ግለሰቡ በኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በጤና ሚኒስቴርና በፀጥታ አካላት ከፍተኛ ክትትል ደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ተይዟል፤ በተደረገለት ምርመራም ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ግለሰቡ እስኪያዝና ተይዞም በምርመራ የጤንነቱ ሁኔታ እስኪረጋገጥ በሕዝብ ዘንድ…
ይህን ያውቁ ኖሯል?
https://amharaweb.com/ይህን-ያውቁ-ኖሯል/
በወረርሽኝ ደረጃ የተፈረጀ በሽታን ወደ ሌሎች ሆን ብሎ ማስተላለፍ እስከ ሞት እንደሚያስቀጣ ያውቃሉ?
ከሰሞኑ አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ የነበረ ግለሰብ ወደ ሕክምና ሲወሰድ አምቡላንስ ሰብሮ አምልጦ ነበር፡፡
ግለሰቡ በኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በጤና ሚኒስቴርና በፀጥታ አካላት ከፍተኛ ክትትል ደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ተይዟል፤ በተደረገለት ምርመራም ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ግለሰቡ እስኪያዝና ተይዞም በምርመራ የጤንነቱ ሁኔታ እስኪረጋገጥ በሕዝብ ዘንድ…
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
ይህን ያውቁ ኖሯል? | አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
በወረርሽኝ ደረጃ የተፈረጀ በሽታን ወደ ሌሎች ሆን ብሎ ማስተላለፍ እስከ ሞት እንደሚያስቀጣ ያውቃሉ? ከሰሞኑ አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ የነበረ ግለሰብ ወደ ሕክምና ሲወሰድ አምቡላንስ ሰብሮ አምልጦ ነበር፡፡ ግለሰቡ በኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በጤና ሚኒስቴርና በፀጥታ አካላት ከፍተኛ ክትትል ደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ተይዟል፤ በተደረገለት ምርመራም ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡የኮሮና…
Think like a lawyer – develop practical skills in small group workshops
Immerse yourself in your area of interest – with our Research Project module or Law of Organisations module you can specialise in an area of law of your choice
Study anytime, anywhere – find a study mode that suits you, whether it’s full-time, part-time or online. We also have numerous locations for you to choose from.
Immerse yourself in your area of interest – with our Research Project module or Law of Organisations module you can specialise in an area of law of your choice
Study anytime, anywhere – find a study mode that suits you, whether it’s full-time, part-time or online. We also have numerous locations for you to choose from.
Lij Minda:
Hello Dear,
How are you doing? I hope you are very well.
As I personally observed, there are some students who always ask silly questions, notes and ppt in your channel. Now I wanna to concern you it is better to leave such kind of questions on the ground that, students should make their own personal endeavors to extract a lot through reading of plenty literature.
Hello Dear,
How are you doing? I hope you are very well.
As I personally observed, there are some students who always ask silly questions, notes and ppt in your channel. Now I wanna to concern you it is better to leave such kind of questions on the ground that, students should make their own personal endeavors to extract a lot through reading of plenty literature.