አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
LSA . wlkte . desa:
selam endet nachu ........adisun ye anti terriosim proclamation kalchu lakulgn pls .......
semira:
ሰላም... የፌደራል መንግስት ስልጣን ለ ክልል delegate ሲያደርግ የክልሉ ይሁንታ እንደ ግዴታ ይታያል ወይ? የክልል መንግሥትስ አልቀበልም ማለት ይችላል ?
Um Eba B:
እስካሁን ከUniversity በሰላም መደፍረስ ምክንያት 35,000 የደሀ ልጆች የዚህች ሀገር የነገ ተስፋ ተፈናቅለው የአዕምሮ እና የስነ ልቦና ቀውስ ውስጥ ሆነው ወደ ቤተሰቦቻቸው እጅ ተመልሰው ተስፋቸው ጨልሞባቸው 17 እና ከዚያ በላይ አመት ቆሎ ቆርጥመው ያስተማሯቸው እያበሉዋቸው ባዶ እግር እሾህ አየወጋቸው ማገዶ ከዱር ለቅመው ጫማ እያለበሱ ያስተማሯቸው የደሀ ቤተሰብ ልጆች እንደዋዛ በመዳ ላይ ተበትነው መንግስት ግድየለሽ ሆኖ እነዚህ ተማሪዎች ነገ ሀገር ተረካቢ መሆናቸውን እያወቀ 2, 3, 4, 5 አመት በ University ተምሮ ሌላ ተስፋ የሌሌው የገበረ ልጅ ተመልሶ የዛች የደሀ እናቱ ጓዳ ሲከጅል ምንም እንዳልተፈጠረ አድርጎ ማሰቡ ነገ ላይ ለዚህች ሀገር ምን አይነት ኪሳራ ሊያስከትል እንደምችል ለመገመት አያስቸግርም የኢትዮጵያ መንግስት እያየ እንዳላየ እየሰማ እንዳልሰማ ስላለፈን በዚህ ጊዜ ተማሪው ህይወቱን ለማትረፍ ሸሽቶ በወጣበት university የሴሚስተሩ መገባደጃ ፈተና (final exam) እየተሰጠ ይገኛል! እናንተ ለዚህች ደሀ ሀገር የምትቆረቆሩ ምሁራን የትውልድ አደራ አለባቹ ዝም አትበሉ ተማሪው የስነ ልቦና ቀውስ ውስጥ ገብቶዋል ሞት ሞት ሸቶታል!

ወንድሞች ከቻላችሁ ይሄን መልዕክት ለሀገረ በአለምም ላሉት የሀገረ ልጆች ጩሄታችንን አድርሱልን ቸር ሰንብት።
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
__________________

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የዐቃቤ ሕግነት ሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ለየደረጃዎቹ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጥር 09 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

የማስታወቂያውን ሙሉ መረጃ ለማግኘት ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://drive.google.com/file/d/1YEQjyvKG0voOb-aQeM_pwruYFzerHLh4/view?ts=5e317592t
Sagni Alemu:
Hello Ale i am from Bule Hora University if you have any information about exit exam tell for us
Ibnu Turab:
1,ተከሳሽ በሌለበት የተሠጠበትን ውሳኔ እንዲነሳለት ውሳኔው ለሠጠው ፍ/ቤት አመልክቶ ፍ/ቤቱ በቂ ምክንያት አላቀረብክም ብሎ አቤቱታውን ውድቅ ቢያደርግበት ይግባኝ ማለት የሚችለው በቂ ምክንያት የለህም ሲል አቤቱታውን ውድቅ በማድረግ በሰጠው ትእዛዝ ላይ ብቻ ነው?ወይስ በስነ ነገሩ በሌሉበት በተሰጠው ውሳኔ ብቻ?ወይስ በሁለቱም?
2 ከዚህ በላይ ባለዉ ተራ ቁጥር 1 ላይ ስለተነሱት ጥያቄዎች መልስ አሠጣጥ እንዲረዳ በፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ በቁጥር 78 እና 323(2) የተመለከቱት የጊዜ ገደቦች የሚያስከትሉዋቸው ውጤቶች ምን ሊሆን እንደሚችሉ ማየት.
3 በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ በቁጥር 341 እና 343 መካከል ስላለው ልዩነት ይብራራልኝ?
4 በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ በቁጥር 342(2) ላይ የተጠቀሰውን ''ዳኝነቱን ካየ በኋላ'' የሚለውን ሀረግ ፍርድ ይሰጣል ለማለት ነው ወይስ የዳኝነት አስተያየቱን እንዲሰጥ ብቻ የሚጠቁም ነው?


አብዱል ሀሚድ ዲንነጋ ነኝ
ከአርባ ምንጭ ዩንቨርሲቲ
IMPORTANT DOCS
Niga② Ermi(Ļê℃túrér):
HEY!! EVERY BODY TILL THERE IS NO NEW INFORMATION CONCERNING THE EXAM DATE OF 2020/2012 ETHIOPIAN LAW STUDENTS NATIONAL EXIT EXAM,,,WE WILL INFORM EVERY BODY IF THERE IS ANY INFO CONCERNING THE ISSUE AT HAND.......

AFTER ALL, I WISH ALL THE BESTS FOR THEIS YEAR CANDIDATES OF ETHIOPIAN LAW STUDENTS NATIONAL EXIT-EXAM.......LET YOU READ HARD!! NIGATU. E..FROM WACHEMO UNIVERSITY SCHOOL OF LAW (INSTRUCTOR).
Be careful family!

❗️Forward this to your friends❗️
Urgent, Health Bulletin to the Public

Ministry of health’s emergency notification to the public that the Coronavirus outbreak this time is very very serious & fatal. There's no cure once you are infected.
Its spreading from China to various countries

Prevention method is to keep your throat moist, do not let your throat dry up. Thus do not hold your thirst because once your membrane in your throat is dried, the virus will invade into your body within 10 mins.
Drink 50-80cc warm water, 30-50cc for kids, according to age. Everytime u feel your throat is dry, do not wait, keep water in hand. Do not drink plenty at one time as it doesn’t help, instead continue to keep throat moist.
Till end of March 2020, do not go to crowded places, wear mask as needed especially in train or public transportation.
Avoid fried or spicy food and load up vitamin C. The symptoms/ description are
1. repeated high fever
2. prolonged coughing after fever
3. Children are prone
4. Adults usually feel uneasy, headache and mainly respiratory related
5. highly contagious

PLEASE FORWARD TO HELP OTHERS
Forwarded from Arey Bin
#ሰላም ለእናንተ ይሁን

እንዲህ ባንዲ መንደር ለመሆን የተገደድነው ለአንድ ትልቅ አላማ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡የመሰባሰባችን ትርጉም ታዲያ ከእያንዳንዳችን የሚጠበቀውን ገንቢ ሃሳብ በመለዋወጥ ለተመሰረተው ህብረት የሚረባ ስራ ለመስራት ነው፡፡በኔ እይታ የመዳከም አይነት ስሜት እንዳይጠናወተን እሰጋለሁ፡፡ባይሆንስ አይነት አስተሳሰብ እየበዛ ቸልተኝነታችን እያደገ እየቻልን አለመቻላችነን እንድናምንና አርፈን እንድንቀመጥ ልንገደድ እንችላለን ብዬም እጠራጠራለሁ፡፡ም/ም እስካሁን የምን እንስራ ምን ይጠበቃል ከእያንዳንዳችን ከዛም እንደ አደረጃጀት ደግሞ ምን እናድርግ አይነት ውይይት እየጠበኩ ነበር፡፡በነገራችን ላይ የቢሮክራሲ ጉዳየ ሆድ አይሞላም ከጉንጭ ማልፋት ያለፈ ትርፍ የለውም ለኛ ደግሞ ይሄ አይበጀንም በላጩ በመተባበርና በመደጋገፍ በመከባበር ወደ ተመሰረትንበት አላማ መራመድ ነው፡፡.
.
.
ይህ ግሩፕ የብዙ ሃሳቦች መፍለቂያ መሆን አለበት፡፡የብዙ የመፍትሄና የአማራጮች ማግኛ ሚዲያ መሆን አለበት፡፡እንዴት ከማለት በፊት ወዴት ይቀድማል ከዛም ቀጣይ ከማንጋ የሚል ነው፡፡ጉዟችን አንድ ነው አለማቀፋዊ ይዘትና አስተሳሰብ ያለው ብቁና ሚዛናዊ እይታ ያለው የህግ ባለሙያ ማፍራት ነው፡፡እንዴት ካልን ወደዚህ ከፍታ መውጫ መሰላሉ ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው....ለምሳሌ...ተመሳሳይ መዋቅራዊ የህግ ት/ት ዝርጋታን መፍጠር፣ምቹ የመማር ማስተማር ኡደትን ማስቀጠል ወይም መፍጠር፣የተለያዩ መድረኮችን በማዘጋጀት የአንድነት ውይይቶችን ማካሄድ አይነት ሊሆን ይችላል፡፡ይህን ለማድረግ ደግሞ ቁርጠኝነትና አንድነት በመስተጋብር መርህ ታስረው መያዝ አለባቸው፡፡

የሆኖ ሆኖ እንወያይ ፡፡

.
.
#አህመድ.M.ከአርባ ምንጭ
Belay Getachew:
Hey, really you raised wonderful ideas so i am happy. Indeed as you said we should have to think about what is expecting from each other as law students and citizens of Ethiopia. In order to realization our dream and contribution as one law students we should equip as much as possible trying to achieve our goals and forward for another success.
Forwarded from Ni ጋቱ
CODES