አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
The recent disqualification of Dire Dawa University’s all-women moot court team from the 9th Ethiopian Law Schools National Moot Court Competition is deeply disappointing and raises serious concerns about fairness and accountability. Despite a formal request for reconsideration, the Organizing Committee ignored the appeal and threatened future exclusion for challenging their decision. As the coach of last year's undefeated team, I can attest to the current team's dedication and skill, making their dismissal particularly disheartening.

Dire Dawa University has always championed women's empowerment in line with our constitutional values, and this decision undermines those principles. The committee's failure to apply rules with a moral compass reflects a troubling disregard for gender equity and educational integrity, risking further deterring women from pursuing legal careers.

In light of these events, we must reconsider our participation in competitions that do not uphold fairness and justice. I urge stakeholders in Ethiopian legal education to reflect on the purpose of such competitions and commit to fostering an environment of growth and equity for all students.

Via Alemseged Dejenie 
Lecturer at DDUSOL

As a member of the Dire Dawa University (DDU) Moot Court Team, I want to share a story of dedication, discrimination, and the fight for fairness. 
The Preparation: Unshakable Confidence 
Our coach molded us into an unstoppable team, sharpening our skills and knowledge until we stood as some of the best orators. We went to Mizan Tepi University with unshakable confidence—not because we hoped to win, but because we knew we had given everything. 
The Shock: Disqualified for Being Women 
After dominating the preliminary rounds, we waited for results—not to see if we passed, but to see by how much we had won. Then came the blow: disqualification. Not for lack of skill, not for weak arguments, but because we were an all-female team180 points deducted.  For a moment, I thought it was a mistake. Then came the justification: "Gender composition." 

The Reality: A Rule Designed to Exclude 
This wasn’t about procedure—it was about bias

1. "I might be biased if a female orator stands before me," one judge admitted. Should women be penalized because of someone else’s prejudice? Would a case be dismissed because the lawyer is a woman? 
2. "Gender composition" was twisted to mean exclusion, not inclusion. In a world where men dominate opportunities, how does barring women promote equality? 
3. They knew. The committee saw our team at registration, during memorial submissions (where we ranked top out of 30+ universities), and even issued us tickets for the oral rounds—yet stayed silent until the last moment. 
The Fight Isn’t Just for Us—It’s for Every Sister Who Comes Next 
I can’t undo what happened to my team. But I can ensure no other woman faces this injustice. If this decision stands, it sets a dangerous precedent: that women must conform to arbitrary rules rather than compete on merit. 
A Call for Justice 
We don’t seek pity—we demand fairness. The law should empower, not exclude. If "gender composition" is meant to ensure diversity, then why punish women for succeeding? 

This is bigger than one competition. It’s about whether our sisters will face the same barriers tomorrow

I stand for change. Who will stand with me? 

#MootCourt #GenderEquality #JusticeForDDU #WomenInLaw #EqualOpportunity
🐪የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።

ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል።

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ፣መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር) አዋጁን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፥ አዋጁ የከተማ መሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባን በዘመናዊ መረጃ አያያዝ ሥርአት ማስደገፍን ያካተተ ነው።

የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ሥርዓቱን ወጥ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ ማድረግ ከግቦቹ መካከል መሆኑንም ነው ምክትል ሰብሳቢው የጠቆሙት።

አዋጁ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን በመከላከል፣ ብልሹ አሰራርና ኢ-ፍትሃዊነትን በማስቀረት በኩል ትልቅ ሚና ያለው መሆኑን የገለጹት እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር)፤ ዜጎች ለሚያፈሩት ቋሚ ንብረት የተጎናጸፉት የባለቤትነት እና በመሬት የመጠቀም ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸውን ተግባራዊ ለማድረግ አዎንታዊ ሚና አለው ብለዋል።

ምክር ቤቱ በስብሰባው የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለ ይዞታ የሚሆኑበት ለመደንገግ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ዙሪያም ተወያይቷል።

ምክር ቤቱ አዋጁን በዋናነት ለከተማ፣መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤በተባባሪነት ደግሞ ለሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ መርቷል።
#Ethiopia@lawethiopiacomment
ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች
👇👇👇

#ፍትህለድሬድዋሴትየህግተማሪዎች
#አለሕግ #mootcourt
ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች
👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ
#AffirmativeAction #ladiesfirst
210987.pdf
819.7 KB
ኑዛዜ በውል አዋዋይ ፊት የተደረገ ቢሆንም ኑዛዜው ላይ " ኑዛዜው እንደተነበበ" ካልገለፀ ፈራሽ ነው

"ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰው ፊት ቢደረግም ስለ መነበቡ በኑዛዜው ላይ ካልተገለጸ ወይም ስለ መነበቡ አመላካች ቃል ወይም ሐረግ ከሌለ ህጋዊ ውጤት የለውም።
ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰዉ ሥራዉን በሚያካሄድበት ክፍል ዉስጥ መደረጉ ኑዛዜዉ በተናዛዡና በምስክሮች ፊት መነበብና ይህም ስለመፈጸሙ በኑዛዜዉ ላይ መገለጽ እንዳለበት በአስገዳጅነት የተደነገገዉን ሊሟላ እንደሚገባዉ እንጂ የኑዛዜዉ መነበብ ጉዳይ ቀሪ የሚያደርገዉ አይሆንም፡፡ሲል  የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ/መ/ቁ. 210987 መጋቢት 27 ቀን 2014 ዓ.ም የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ነው።
እንዲሁም በሰ/መ/ቁ. 70057 (ቅጽ 13) ላይ ባሳለፈዉ አስገዳጅ ዉሳኔ ኑዛዜዉ ላይ እንደተነበበ ካልገለጸ አልያም ኑዛዜዉ እንደተነበበ አመላካች ቃል ካልተቀመጠ ኑዛዜዉ ፈራሽ መሆኑን መወሰኑን ይታወሳል።
አለሕግAleHig ️
Photo
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለስንት ሰው ዋስ ለመሆን ይችላል ??
በዝምድና ወይም በመቀራረብ ቤቱን እንዲኖሩበት የሰጠ ባለቤት ቢካድ እና የሚኖርበት ሰው የእኔ ቤት ነው አልወጣም ቢል ባለቤቱ ክሱን መክሰስ ያለበት በመፋለም ነው ወይስ በህውከት ይወገድልኝ....ሌላ ??
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
"የሰበር መፈለጊያ" (Cassation Finder) አሁን በ Google Drive ላይ’🎉
"የሰበር መፈለጊያ" (Cassation Finder) አሁን በ Google Drive ላይ በቀላሉና ምቹ በሆነ መንገድ ይገኛል! የ Update ችግር ከእንግዲህ አያሳስብዎ! አዲስ የሚለቀቁ የሰበር ውሳኔዎች ወዲያውኑ በእጅዎ ይደርሳሉ!
"የሰበር መፈለጊያ" የተበታተኑ መረጃዎችን በአንድ ቦታ በማሰባሰብ፣ የተደራጀ መረጃን በማቅረብ፣ና የቴክኖሎጂን አጠቃቀም በማሳደግ የፍትህ ስርዓቱን ውጤታማነት ያረጋግጣል።
እንዴት መጠቀም ይቻላል? እጅግ ቀላል ነው!
1. በሞባይል ስልክዎ Google Drive ይክፈቱ (ካልተጫነ ከ Play Store ላይ ያውርዱ)።
2. ከታች ያለውን "Shared Folder" የሚለውን ይንኩ።
3. "የሰበር መፈለጊያ" ከገዙ "Abrham Cassation Finder" የሚል ፎልደር ያገኛሉ።
4. ፎልደሩን ከፍተው በሚመጣው የፍለጋ ሳጥን ላይ የሚፈልጉትን ቃል፣ አንቀጽ ወይም የሰበር መዝገብ ቁጥር ያስገቡ!
5. ውጤቱን ወዲያውኑ ያገኛሉ!
በየትኛውም ቦታ ሆነው የሚፈልጉትን የሰበር ውሳኔ በቀላሉ ለማግኘት ይህንን ምቹና ፍቱን መፍትሔ ይጠቀሙ!
#የሰበርመፈለጊያ #CassationFinder #GoogleDrive #የኢትዮጵያሕግ #የሕግውሳኔ #ጠበቃ #የሕግባለሙያ #ቀላልአጠቃቀም #አዲስቴክኖሎጂ #ፍትህ
https://youtu.be/g5uYE4DWcsw?si=XN8pYaUt5MAWVyZF
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሞት ፍርዱ የፍርድ ቤት ሂደት

የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው እናት እና እንጀራ አባት እኚ ናቸው።

እናቷም የእንጀራ አባቷም በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ።

#FastMereja I ወላጅ እናት ወ/ሮ ሀና በየነ ትባላለች የድሬዳዋ ከተማ ገንደቆሬ ሰፈር ነዋሪ ስትሆን ከቀድሞ ባሏ ጋር የተፈታችው ይህቺ ሴት ከእሷ ጋር እየኖረ ባለው ሌላ ወንድ ከአብራኳ የወጣችውን የገዛ ሴት ልጅዋ ተገዳ መደፈሯን ስታውቅ እጮኛዋን በወንጀል እንዲቀጣ ማድረግ ሲገባት የ11 ዓመት ልጇ ላይ ፈርዳ መረጃ ለማድበስበስ በማሰብ ልጇን ላይ ጫና በመፍጠር በድብደባ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ በተጨማሪ ከ5ተኛ ክፍል የትምህርት ገበታ እና ከጎረቤቶቿ በመነጠል ከማንም ሰው ጋር ምንም ግንኙነት እንዳታረግ በማድረግ ለብዙ ጊዜ ቤት ተዘግቶባት እና ስራ ቦታ ድረስ ከስሯ ሳትነጥላት ብትንቀሳቀስም መረጃ ለመደበቅ በቂ ሆኖ ስላላገኘችው በመጨረሻ በአብራኳ በወጣችው የገዛ ልጇ ላይ የሰራችው ተደጋጋሚ የአረመኔ ሥራ ሳያንሳት እጮኛዋን ከወንጀል ለማትረፍ መረጃ ለማጥፋት ህዳር 1 ቀን 2015 ዓም ከእጮኛዋ ጋር በመተባበር ቀጥቅጠው ህፃን በአምላክ ግርማን ገደሏት።

***

በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ ሰጥቷል።

ተከሳሾቹም

እናቷ ሀና በየነ በሞት እንድትቀጣ ተወስኗል::
እንጀራ አባቷ ብሩክ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል::
#ችሎት
https://youtu.be/3e0GwLXjodA?si=AWBOJPhIDQ3u7grE