Forwarded from አለሕግAleHig ️
Welcome to Mikias Melak & Associates Law Office ✨
🔴 Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
✅ Website & Social Media⌛
✅ Linktree:📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://linktr.ee/alehig
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
📱 Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
https://linktr.ee/alehig
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
👍7❤1
ለኔ ጥብቅና አርት ነው። የምፅፋቸው ክርክሮች የህግ መሰረት፣ ትንተና እና ጥሩ አመክንዮ ያላቸው፣ ግልፅና ቀላል ሆነው ካገኘኋቸው ደስ ይለኛል። አንዳንዴ 'ታክል/ጠረባ መሳይ ጣል ሳደርግም እንደዚያው፣ በተለይ ቃል ክርክር ላይ። ባጭሩ ጥብቅና ያዝናናኛል።
የፍርድ ቤት ውሳኔዎች ያስገርሙኛል እንጂ አያናድዱኝም። የትኛውንም ጉዳይ የግሌ አድርጌ/ፐርሰናሊ አልወስድም፣አልብሰለሰልም። ይልቅ የማተኩረው የቻልኩትን አድርጌያለሁ ወይስ አላደረግሁም የሚለው ላይ ነው። የቻልኩትን ካደረግሁ፣ ቀሪው የተከበረው ፍርድ ቤት ስራ ነው።
ግን ደግሞ የውሳኔዎች ጥራት ማሽቆልቆል ያሳስበኛል፣ ለኔ ሳይሆን፣ ደንበኞቼ በኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ላይ ያላቸው ዕምነት ስለሚሸረሸር፣ ይህም ኢንቨስትመንት ሰለሚያሸሽ። ግን እሱንም ቢሆን፣ እኔ ላደርግ የምችለው ነገር ውስን ስለሆነ፣ እዚያ ላይ አተኩራለሁ። ቀሪው የመንግስት ኃላፊዎች ጉዳይ ነው፣ እነሱን ደግሞ ተክቼ ልሰራ አልችልም፣ ከማሳሰብ በቀር። ከሰሙ ዲየግ፣ ታልሰሙም ምን ይደረጋል፣ ያገሪቱ ያርባ ቀን ዕድል ነው።
ለምሳሌ የሰበር አጣሪ ችሎቶችን እንውሰድ። በቅርብ ጊዜ በተደጋጋሚ እንዳየሁት፣ ለምሳሌ እኔ የምቀርብበት 2ኛ ሰበር አጣሪ ችሎት፣ ያለማጋነን በየቀኑ ከ35 እስከ 40 የሰበር አቤቱታዎችን ይሰማል፣ ፣ ብይንም በአንድ ወይም ሁለት ቀን ውስጥ ይሰጣል ላብዛኛው። ሲጀመር መዝገቦችን መርምሮ ብይን ለመስጠት በቂ ጊዜ የሚያስፈልግ ይመስለኛል። በዚህ ጫና ውስጥ ሆኖ አንድ ዳኛ ውስብስብ የህግ ክርክሮች ያሉበትን መዝገብ በአግባቡ ለመመርመር የሚያስችል ጊዜ ያገኛል ወይ? በነርሱ ቦታ ሆኜ ባየው፣ ይህ በጣም ጫና ያለው፣ አታካች ስራ ነው። በቂ ረዳቶች አሏቸው ወይ? ተጨማሪ የሰበር አጣሪ ችሎቶች አያስፈልጉም ወይ? የሚለውን ጉዳይ የፍርድ ቤቱ ኃላፊዎች ቢያዩት ጥሩ ነው እላለሁ።
በተጨማሪም፣ በተለይ ለየት ያሉ እንደ ታክስ፣ አዕምሯዊ ንብረት፣ ሰብዓዊ መብት ያሉ ልዩ ዕውቀት የሚጠይቁ ውስብስብ ጉዳዮችን የሚያዩ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች በየዘርፉ ተገቢው የትምህርት ዝግጅት እና ልምድ እንዲኖራቸው (ለምሳሌ በነዚህ ዘርፎች የማስተርስ ዲግሪ ወይም ከዚያ በላይ) ቢደረግ፣ በዘርፉ ለስነሕግ ዕድገትም ይጠቅማል፣ (ለምሳሌ የህጉን ምክንያት፣ዓለም አቀፍ ስታንዳርዶችን እና እና የሌሎች አገሮች ጠቃሚ ልምድ ለማካተት)፣ ፍትሐዊ ውሳኔ ለመስጠትም ያገለግላል። ይህ ሲሆን የውጭ ባለሃብት በሃገሪቱ የፍትህ ስርዓት ላይ ያለው አመኔታም ይጨምራል።
ስለሆነም፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ፣ በየዘርፉ የመደባቸው ዳኞች ያላቸው ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት ከተመደቡበት ዘርፍ ጋር አብሮ የሚሄድ ነወይ የሚለውን ቢገመግም ጥሩ ሊሆን ይችላል። በዘርፉ ልምድ ያላቸው ዳኞች ቢያንስ በሰብሳቢነት ቢሾሙ፣ ቀሪዎቹ ዳኞች ልምድ እየቀሰሙ እንዲሄዱ ለማድረግ ይረዳል እላለሁ። ይሔ አሳብ ጥሩ ከመሰላቸው አላፊዎቹ ቢያዩት፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አማካሪ ምክር ቤትም ውይይት ቢደረግበት ይጠቅም ይሆን?
እኔና ጥብቅና በሚል ወዳጄ Abebe Asamere ጥብቅና ያስጠላል ስለሚሉ ሰዎች የጻፈውን አነበብኩት ብለው የሰጡት አስተያየት ነው።
ከቁምላቸው ዳኘ ፌስቡክ ገጽ ተወሰደ #Kumlachew_Dagne
Thank you all*via #AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office✨
🔴 Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ
✅ Website & Social Media⌛
✅ Linktree:📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️ 📱
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
የፍርድ ቤት ውሳኔዎች ያስገርሙኛል እንጂ አያናድዱኝም። የትኛውንም ጉዳይ የግሌ አድርጌ/ፐርሰናሊ አልወስድም፣አልብሰለሰልም። ይልቅ የማተኩረው የቻልኩትን አድርጌያለሁ ወይስ አላደረግሁም የሚለው ላይ ነው። የቻልኩትን ካደረግሁ፣ ቀሪው የተከበረው ፍርድ ቤት ስራ ነው።
ግን ደግሞ የውሳኔዎች ጥራት ማሽቆልቆል ያሳስበኛል፣ ለኔ ሳይሆን፣ ደንበኞቼ በኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ላይ ያላቸው ዕምነት ስለሚሸረሸር፣ ይህም ኢንቨስትመንት ሰለሚያሸሽ። ግን እሱንም ቢሆን፣ እኔ ላደርግ የምችለው ነገር ውስን ስለሆነ፣ እዚያ ላይ አተኩራለሁ። ቀሪው የመንግስት ኃላፊዎች ጉዳይ ነው፣ እነሱን ደግሞ ተክቼ ልሰራ አልችልም፣ ከማሳሰብ በቀር። ከሰሙ ዲየግ፣ ታልሰሙም ምን ይደረጋል፣ ያገሪቱ ያርባ ቀን ዕድል ነው።
ለምሳሌ የሰበር አጣሪ ችሎቶችን እንውሰድ። በቅርብ ጊዜ በተደጋጋሚ እንዳየሁት፣ ለምሳሌ እኔ የምቀርብበት 2ኛ ሰበር አጣሪ ችሎት፣ ያለማጋነን በየቀኑ ከ35 እስከ 40 የሰበር አቤቱታዎችን ይሰማል፣ ፣ ብይንም በአንድ ወይም ሁለት ቀን ውስጥ ይሰጣል ላብዛኛው። ሲጀመር መዝገቦችን መርምሮ ብይን ለመስጠት በቂ ጊዜ የሚያስፈልግ ይመስለኛል። በዚህ ጫና ውስጥ ሆኖ አንድ ዳኛ ውስብስብ የህግ ክርክሮች ያሉበትን መዝገብ በአግባቡ ለመመርመር የሚያስችል ጊዜ ያገኛል ወይ? በነርሱ ቦታ ሆኜ ባየው፣ ይህ በጣም ጫና ያለው፣ አታካች ስራ ነው። በቂ ረዳቶች አሏቸው ወይ? ተጨማሪ የሰበር አጣሪ ችሎቶች አያስፈልጉም ወይ? የሚለውን ጉዳይ የፍርድ ቤቱ ኃላፊዎች ቢያዩት ጥሩ ነው እላለሁ።
በተጨማሪም፣ በተለይ ለየት ያሉ እንደ ታክስ፣ አዕምሯዊ ንብረት፣ ሰብዓዊ መብት ያሉ ልዩ ዕውቀት የሚጠይቁ ውስብስብ ጉዳዮችን የሚያዩ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች በየዘርፉ ተገቢው የትምህርት ዝግጅት እና ልምድ እንዲኖራቸው (ለምሳሌ በነዚህ ዘርፎች የማስተርስ ዲግሪ ወይም ከዚያ በላይ) ቢደረግ፣ በዘርፉ ለስነሕግ ዕድገትም ይጠቅማል፣ (ለምሳሌ የህጉን ምክንያት፣ዓለም አቀፍ ስታንዳርዶችን እና እና የሌሎች አገሮች ጠቃሚ ልምድ ለማካተት)፣ ፍትሐዊ ውሳኔ ለመስጠትም ያገለግላል። ይህ ሲሆን የውጭ ባለሃብት በሃገሪቱ የፍትህ ስርዓት ላይ ያለው አመኔታም ይጨምራል።
ስለሆነም፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ፣ በየዘርፉ የመደባቸው ዳኞች ያላቸው ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት ከተመደቡበት ዘርፍ ጋር አብሮ የሚሄድ ነወይ የሚለውን ቢገመግም ጥሩ ሊሆን ይችላል። በዘርፉ ልምድ ያላቸው ዳኞች ቢያንስ በሰብሳቢነት ቢሾሙ፣ ቀሪዎቹ ዳኞች ልምድ እየቀሰሙ እንዲሄዱ ለማድረግ ይረዳል እላለሁ። ይሔ አሳብ ጥሩ ከመሰላቸው አላፊዎቹ ቢያዩት፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አማካሪ ምክር ቤትም ውይይት ቢደረግበት ይጠቅም ይሆን?
እኔና ጥብቅና በሚል ወዳጄ Abebe Asamere ጥብቅና ያስጠላል ስለሚሉ ሰዎች የጻፈውን አነበብኩት ብለው የሰጡት አስተያየት ነው።
ከቁምላቸው ዳኘ ፌስቡክ ገጽ ተወሰደ #Kumlachew_Dagne
Thank you all*via #AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍38❤5🔥1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office✨
🔴 Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ
✅ 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️ 📱
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
Feel free to reach out anytime‼️
Mikias Melak & Associates Law Office
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍6
ሰ/መ/ቁ. 136305
ቀን: 26/03/2010
ክርክሩ፣
ተጠሪቷ ወ/ሮ ብዙነሽ በየነ፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የሚገኝ ቤት ከአባታቸው የወረሱት ሲሆን፣ አመልካቹ አቶ አየናቸው ካሣ ቤቱን ከሶስተኛ ወገን (ወ/ሮ የሺ አዱኛ) በህጋዊ በገንዘብ መግዛታቸውን በመከራከር ይግባኝ በማቅረባቸውን ነው።
ዋና ጉዳዮች:
1. የልጅ ድርሻ ጥያቄ: ቤቱ በዋናነት የሟቹ አቶ ቢጂጋ የወረሰው ንብረት ሲሆን፣ ልጃቸው ረቂቁ ጌታቸው ድርሻ እንዳለው ተገልጿል። የሽያጭ ውሉ የዚህን ሕፃን ድርሻ ያለተገባው ስልጣን እና እርሱን ሳያካትት ተፈጽሞ ስለነበረ፣ ውሉ በህግ የማያረጋገጥ ነበር።
2. የህግ ጥበቃ: በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 36(2) መሠረት፣ የሕፃናት መብት ቅድሚያ ስለሚሰጥ፣ የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ እንዳለመጠበቅ ተደርጎ ተገምግሟል።
3. የተቃውሞ አቤቱታዎች: አመልካቹ በተደረገው ውሳኔ ተቃውመው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች አቤቱታ ማቅረባቸው ቢሆንም፣ ሁሉም ደረጃዎች የታችኛው ፍርድ ቤት ውሳኔን አጸድቀዋል።
የፍርድ ቤቱ ውሳኔ:
- የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ ስላላካተተ እና ህጋዊ ስልጣን የለውም፣ ውሉ ፈርሷል**።
- አመልካቹ ቤቱን ለቀው �ይዘው ለተጠሪቷ እንዲመለስ ተደረገ።
- ውሳኔው በሁሉም የፍርድ ቤት ደረጃዎች (ከዞን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት) ተረጋግጧል።
ማጠቃለያ፣
ፍርድ ቤቶቹ የሕፃናትን የውርስ መብት በህገ መንግሥታዊ ጥበቃ በመጠበቅ፣ የተጠሪቷን የቤት ይገባኛል የሚል ጥያቄ አጸድቀዋል። አመልካቹ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም።
#AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office✨
🔴 Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ
✅ 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️ 📱
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
Feel free to reach out anytime‼️
ቀን: 26/03/2010
ክርክሩ፣
ተጠሪቷ ወ/ሮ ብዙነሽ በየነ፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የሚገኝ ቤት ከአባታቸው የወረሱት ሲሆን፣ አመልካቹ አቶ አየናቸው ካሣ ቤቱን ከሶስተኛ ወገን (ወ/ሮ የሺ አዱኛ) በህጋዊ በገንዘብ መግዛታቸውን በመከራከር ይግባኝ በማቅረባቸውን ነው።
ዋና ጉዳዮች:
1. የልጅ ድርሻ ጥያቄ: ቤቱ በዋናነት የሟቹ አቶ ቢጂጋ የወረሰው ንብረት ሲሆን፣ ልጃቸው ረቂቁ ጌታቸው ድርሻ እንዳለው ተገልጿል። የሽያጭ ውሉ የዚህን ሕፃን ድርሻ ያለተገባው ስልጣን እና እርሱን ሳያካትት ተፈጽሞ ስለነበረ፣ ውሉ በህግ የማያረጋገጥ ነበር።
2. የህግ ጥበቃ: በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 36(2) መሠረት፣ የሕፃናት መብት ቅድሚያ ስለሚሰጥ፣ የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ እንዳለመጠበቅ ተደርጎ ተገምግሟል።
3. የተቃውሞ አቤቱታዎች: አመልካቹ በተደረገው ውሳኔ ተቃውመው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች አቤቱታ ማቅረባቸው ቢሆንም፣ ሁሉም ደረጃዎች የታችኛው ፍርድ ቤት ውሳኔን አጸድቀዋል።
የፍርድ ቤቱ ውሳኔ:
- የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ ስላላካተተ እና ህጋዊ ስልጣን የለውም፣ ውሉ ፈርሷል**።
- አመልካቹ ቤቱን ለቀው �ይዘው ለተጠሪቷ እንዲመለስ ተደረገ።
- ውሳኔው በሁሉም የፍርድ ቤት ደረጃዎች (ከዞን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት) ተረጋግጧል።
ማጠቃለያ፣
ፍርድ ቤቶቹ የሕፃናትን የውርስ መብት በህገ መንግሥታዊ ጥበቃ በመጠበቅ፣ የተጠሪቷን የቤት ይገባኛል የሚል ጥያቄ አጸድቀዋል። አመልካቹ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም።
#AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍25❤1
በፌደራል_ጠበቆች_እና_የጥብቅና_ሙያ_አገልግሎት_ድርጅቶች_ስለሚሰጥ_ነጻ_የሕግ_ድጋፍ_አገልግሎት_ሥርዓት.pdf
261.1 KB
የፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቶች ስለሚሰጥ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሥርዓት ለመወሰን የወጣ ረቂቅ መመሪያ
👍5❤2👎1😁1
የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸው ሰነዶች
ሚያዚያ 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በቴምብር ቀረጥ አዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
ሚያዚያ 06/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በቴምብር ቀረጥ አዋጅ ቁጥር 110/90 በአንቀጽ-3 መሰረት በሚከተሉት 12 ሰነዶች የቴምብር ቀረጥ እንዲከፈልባቸው ያዛል፡-
1. የማህበር መመስረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
2. ግልግል ሰነድ
3. ማገቻ
4. የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ
5. ውል፣ ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ
6. የመያዣ ሰነዶች
7. የሕብረት ስምምነት
8. የስራ ቅጥር ውል
9. የኪራይ፣ የተከራይ አከራይ ማረጋገጫ
10. ማረጋገጫ
11. የውክልና ስልጠና
12. የንብረት ባለቤትነት ማስመዝገቢያ ሰነድ
👍21❤5
Veterinary-Drugs-Registration-Directive-No.-1036-2025.pdf
497.6 KB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ ቁጥጥር፣ ፍተሻና ብቃት
ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
Housing_Rental_Complaints_Committee_Organization_and_Procedures.pdf
279.7 KB
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጉዳዮች አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ የአደረጃጀት እና የአሰራር መመሪያ ቁጥር 164/2017
Addis_Ababa_City_Administration_Disaster_Prevention_Control_Inspection.pdf
689.2 KB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ ቁጥጥር፣ ፍተሻና ብቃት ማረጋገጥ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017
👍12❤1👏1
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1000 /1/ መሠረት ከሳሽ መብቱንና የውርስ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸውን ካወቀ ሦስት ዓመት በኋላ ስለወራሽነት ጥያቄ የሚቀርበው ክስ ተቀባይነት ለማግኘት አይችልም ‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍10