African Leadership Excellence Academy
2.32K subscribers
2.51K photos
96 videos
6 files
118 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
“አፍሌክስ ከግሉ ዘርፍ ጋር በመተባበር፤ የአመራር ልማት ተግባሩን ለማስፋት በሩ ሁልጊዜም ክፍት ነው።” ወ/ሮ መሰረት ደስታ የአፍሌክስ የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ

#ፖላር_ፕላስ_ኤክሰለንስ_ሃብ እና #አጋሮቹ አፍሌክስን ጎበኙ

ታህሳስ 14/2017 (ሱሉሉታ- አፍሌክስ) - የአፍሌክስ የአመራር ልማት ማዕከል ዛሬ ከፖላር ፕላስ ኤክሰለንስ ሃብ እና አጋር ድርጅቶች የተወጣጡ ልዑካንን አስተናግዷል።

ሱሉልታ በሚገኘው የአመራር ልማት ማዕከል ተገኝተው ጉብኝት ያደረጉት የፖላር ፕላስ ኤክሰለንስ ሃብ እና አጋር ድርጅቶቹ የሆኑት #የዌብ_አክሰስ#የሻላ_ዌልነስ_ሴንተር እና #የአፔክስ_ቬንቸርስ አመራሮች ናቸው።

ልዑካኑ በማዕከሉ የሚገኙ ዘመናዊ የሲኒዲኬትስ ክፍሎችን እና ጂምናዚየምን ጨምሮ ሌሎች ዘመናዊ መገልገያዎችን ጎብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም እንዲህ ያለ የተሟላ የአመራር ልማት ማዕከል በኢትዮጵያ መገኘቱ ትልቅ እመርታ መሆኑን ገልጸው፣ ይህ አፍሌክስ ለአመራር ልማት ምቹ አካባቢን ለመፍጠር ያለውን ቁርጠኝነት አጉልቶ ያሳያል ብለዋል።

ጉብኝቱን ተከትሎ የአፍሌክስ የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ ከልዑኩ ጋር ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም ላይ "አፍሌክስ የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ ትብብር፤ ለሁለንተናዊ እድገት ያለውን አስፈላጊነት በመገንዘብ በትብብር ለመስራት በሩን ክፍት አድርጎ እየጋበዘ ነው።" ብለዋል።

በውይይቱ አፍሌክስ እና ልዑካኑ የጋራ የትብብር አቅጣጫዎችን ለይተው አጋርነት መፍጠር ስለሚችሉበት ሁኔታ የተነጋገሩ ሲሆን፣ ከትብብር መስኮቹ መካከል የጤናው ዘርፍ እና የስትራቴጂክ ኮሙዩኒኬሽን ሊካተቱ የሚችሉ እንደሆኑ ተጠቁሟል።
👍7
ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካክል የሻላ ዌልነስ ሴንተር መስራች #ዶ/ር_ዳዊት_መንግስቱ በጤና እና በውጤታማ አመራር መካከል ያለውን ግንኙነት አጽንዖት በመስጠት "በደንብ መስራት የሚችሉ ጤናማ መሪዎች ያስፈልጉናል ለዚህም በመሪዎች አቅም ግንባታ ላይ ከሚሰራው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በትብብር መስራት ወሳኝ ነው።" ብለዋል።

የዛሬው ጉብኝት አፍሌክስ እና ፖላር ፕላስ ኤክሰለንስ ሃብ ከቀናት በፊት አጋርነትን ለመፍጠር በማሰብ ያደረጉትን የመጀመሪያ ውይይት ተከትሎ የተካሄደ ሲሆን ትብብሩ ከሁለቱ ተቋማት እና አጋሮቻቸው የተወጣጡ ሃብት እና እውቀትን በማዋሃድ የአመራር አቅምን የሚያጎለብቱ ስራዎችን ለመስራት ያለመ ነው።

አፍሌክስ የትብብር አድማሱን በማስፋት ከመንግስት፣ ከግሉ ዘርፍ፣ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርቶች እንዲሁም ከአለም አቀፍ እና አህጉራዊ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ይታወቃል።
👍7
Discover, Inspire, and Lead

The AFLEX Leadership Podcast in 2025 🎙

As part of our exciting plans for 2025, AFLEX will launch a new podcast, dedicated to leadership development across Ethiopia and the entire African continent!🌍

Why Tune In?👂

#️⃣Incredible Guests: Hear from influential leaders sharing their transformative stories.

#️⃣Cultural Richness: Explore Africa's diverse leadership journeys.

#️⃣Empowering Insights: Gain actionable strategies to elevate your leadership.

We Want to Hear from You! 💬

🤔What topics inspire you?

🤔Who would you like to hear from?

Your insights will help shape our podcast content!

Share your thoughts and join us!🚀

#AFLEX #AFLEXPodcast #VoiceofAfrica #2025
👍9
🌟 Introducing the Center for Leadership Ethics and Integrity 🌟

AFLEX is proud to announce the creation of the Center for Leadership Ethics and Integrity, a groundbreaking initiative dedicated to fostering ethical and effective leadership across all sectors and industries.

Why this matters:

Leadership is more than achieving results or exercising authority’s about creating a positive impact, inspiring others, and upholding ethical standards.

This program is designed to:

Develop ethical leaders who prioritize integrity and responsible decision-making.

Equip leaders with the values, character, and mindset needed to shape organizations and society.

Highlight the critical role ethics plays in achieving sustainable success.

By nurturing leaders who act with integrity and lead with purpose, we aim to drive meaningful change in organizations and communities alike.

🤝 Partner with Us!
👍8
What Makes a Leader Unforgettable?

Power fades. Titles lose their meaning. But impact? That’s what lives on.

Great leaders are remembered not for the positions they held but for the legacies they left behind.

At AFLEX, we transform leaders by helping them turn obstacles into opportunities and build enduring legacies.

True leadership isn’t about being followed it’s about leaving a path for others to walk.

With AFLEX, leaders gain the tools, insights, and strategies to inspire change, overcome challenges, and ensure their influence resonates far beyond their tenure.

#AFLEX #LeadershipDevelopment #FutureLeaders #EmergingLeaders #YouthEmpowerment #PurpuosefulLeadership
#AfricaRising #MakeADifference #LeadershipInAfrica #Empowerment #AfricanLeadership #Impact
👍9
🚀 Announcing the Center for Future Leadership Lab 🚀

AFLEX is excited to launch the Future Leadership Lab, a transformative initiative designed to shape the next generation of visionary, agile, and resilient leaders.

Purpose:

The Future Leadership Lab provides participants with a dynamic learning experience, equipping them with the tools and mindset needed to lead effectively in a rapidly changing world.

Our Objectives:

Build a pipeline of visionary leaders who can navigate complexity, inspire high-performance teams, and drive sustainable success.

Foster a culture of innovation and strategic thinking, ensuring organizations are positioned for long-term growth.

Promote continuous learning and adaptability as key traits for future-ready leadership.

By investing in leadership development, organizations gain a competitive edge and proactively shape their leadership pipeline for tomorrow’s challenges.

🤝 Partner with Us!

AFLEX invites local and international —today.
👍8
🎄 Merry Christmas from AFLEX! 🎄

As we come together to celebrate the holiday season, we want to take a moment to express our heartfelt gratitude to all our partners worldwide. 🙏

Thank you for your trust, collaboration, and support throughout the year. 🌟

May your holidays be filled with joy, peace, and cherished moments. And the new year may bring prosperity and continued success for us all. 🌱

Warm wishes,
AFLEX 💫

#MerryChristmas #HolidaySeason #Gratitude #Partnership #AFLEX
👍8
🌟 Announcing the Center for the Inclusive Leadership Accelerator 🌟

At AFLEX, we’re thrilled to introduce the Center for the Inclusive Leadership Accelerator, a program dedicated to addressing the critical need for inclusive leadership in today’s dynamic world.

This initiative is designed to equip leaders with the skills, mindset, and tools to lead inclusively, championing diversity, equity, and inclusion at every level.

By fostering effective, inclusive leaders, we aim to:

Drive positive change within organizations.

Enhance team performance and boost employee engagement.
Foster innovation through diverse perspectives.

Expand market reach and unlock new opportunities.

Contribute to building a more equitable society.

💡 Let’s Partner for Impact!

AFLEX invites local and international partners to join us in making this vision a reality.

Together, we can develop leaders who create lasting, meaningful change in their organizations and beyond.
👍10
🌍 The Launch of the Center for Global Leadership Exchange! 🌍

👉AFLEX is thrilled to announce the establishment of the Center for Global Leadership Exchange, a groundbreaking initiative aimed at empowering leaders to excel in a rapidly interconnected and interdependent world.

👉The Global Leadership Exchange is designed to be a dynamic platform where leaders from across the globe can come together to share insights, exchange knowledge, and collaborate on best practices.

👉In today’s fast-evolving landscape, effective leadership requires a global mindset, cultural intelligence, and the ability to navigate complex challenges.

👉This center will address these needs and provide transformative experiences for participants.
👍8
👉Key Goals of the Global Leadership Exchange:

Enhance Global Leadership Competencies: Participants will develop advanced skills in strategic thinking, decision-making, communication, and cultural intelligence, enabling them to lead in diverse international settings.

Foster Collaboration and Networking: Build a global network of leaders and professionals, facilitating knowledge sharing, collaboration, and the exchange of innovative ideas.

Promote Cross-Cultural Understanding: Cultivate empathy, inclusivity, and respect for diverse cultural practices, preparing leaders to manage and inspire diverse teams effectively.

Develop Strategic Leadership Skills: Equip participants with the tools to tackle global challenges, drive innovation, and lead high-performing teams in dynamic environments.

Foster a Global Mindset: Expand participants’ awareness of global trends, emerging markets, and critical issues, enabling informed decision-making with a global perspective.

Drive Organizational Success: Align leadership development with organizational priorities, empowering leaders to drive growth, innovation, and sustainability in the global marketplace.

At AFLEX, we believe that effective leadership is built on understanding diverse cultures, global trends, and emerging opportunities.

The Global Leadership Exchange is a unique opportunity for leaders to expand their horizons, challenge their perspectives, and prepare for the complexities of a globalized world.

🤝We invite our partners and stakeholders to join us in bringing this vision to life.

🤝Let’s work together to equip leaders with the skills and insights needed to create a better, more connected future.

👉Stay tuned for more updates on this transformative initiative!

#GlobalLeadership #AFLEX #LeadershipDevelopment #CulturalIntelligence #Innovation #Collaboration #CrossCulturalUnderstanding #GlobalSuccess
👍7
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና ኢጋድ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2017 (አፍሌክስ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።

ስምምነቱን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን በመወከል የአካዳሚው ፕሬዚዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና የኢጋድ ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ወክለው በኢትዮጵያ የኢጋድ ተጠሪ አበባው ቢሆነኝ ፈርመውታል።

በስምምነት ፊርማው ላይ አቶ ዛዲግ አብርሃ እንደገለጹት አካዳሚው ከሀገር ውስጥ እና ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ትብብር በማድረግ የአመራር ልማት ስራውን ለማስፋት እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰው፤ በቀጠናው ሰላም ለማስጠብቅና ሀገራቱን ለማስተሳስር ስምምነቱ ያግዛል ብለዋል።

ፕሬዚደንቱ አያይዘውም ከኢጋድ ጋር የተደረገው ስምምነት በአመራር ልማት፤ በጋራ ጥናትና ምርምር ፤ ዓለምአቀፍ ጉባኤዎችንና ወርክሾፖችን በጋራ ለማካሄድ፤ እንዲሁም በተለያዩ የአቅም ግንባታ ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት ያለመ እንደሆነ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ የኢጋድ ተጠሪ አበባው ቢሆነኝ ኢጋድ በቀጠናው ሰላም ለማስፈን፣ በጤና፣በማህበራዊ አገልግሎት ፣በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና በአመራር ላይ የሚሰራውን ስራን በማንሳት የጋራ ስምምነቱ የአመራር እቅም ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።

የትብብር ስምምነቱ ከ2025 ጀምሮ ወደ ትግበራው እንደሚገባ በስምምነቱ ወቅት ተገልጿል።
👍13
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚና ኢጋድ በጋራ ለመስራት የተፈራረሙትን ስምምነት ፋና ሚዲያ እንዲህ ዘግቦታል፡-
👍9
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ከኢጋድ ጋር የትብብር ምምነት በተፈራረሙበት ወቅት ከተናገሩት :-

👉የአፍሌክስ የትብብር አድማስ ኢትዮጵያ፣ የአፍሪካ ቀንድ፣ አፍሪካ፣ ከዚያም አለም አቀፍ እያለ እየሰፋ የሚሄድ ነው።

👉ከአፍሪካ ህብረት ጋር አብረን መስራት ጀምረናል።

👉ባለፈው አንድ አመት ውስጥ ከተለያዩ የእስያ ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ያደረግነው እንቅስቃሴ ውጤት ማምጣት ጀምሯል።

👉አሜሪካ ውስጥ ከሚገኙ በአመራር ልማት ዘርፍ ስመጥር ከሆኑ ተቋማት ጋር አብረን እየሰራን ነው።

👉ከበርካታ የአውሮፓ ተቋማት ጋርም ትብብር ለመፍጠር ጥረት እያደረግን እንገኛለን።

👉ከኢጋድ ጋር ትብብር ለመመስረት ያደርግነው ጥረት ፍሬ አፍርቶ ለስምምነት በመብቃቱ ደስተኞች ነን።

👉ከኢጋድ ጋር አጋርነት ለመፍጠር መስማማታችን ለአፍሌክስም ለኢትዮጵያ መንግስትም ልዩ ትርጉም አለው።

👉ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ነጻነት እና እድገት የቀደመ አስተዋጽዖ የነበራት ጥንታዊት ሃገር ናት።

👉ይህ የሃገራችን አስተዋጽዖ በእኛም ትውልድ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።

👉የቀጠናችን የአፍሪካን ቀንድ ውስብስብ ችግሮች ለመፍታት አቅም ያላቸውን መሪዎች ለማፍራት አፍሌክስ በትጋት ይሰራል።
👍10