African Leadership Excellence Academy
2.33K subscribers
2.52K photos
96 videos
6 files
118 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
🌍 Ethiopia has always been a land of firsts the cradle of humanity, the birthplace of civilizations, and the heart of African unity. Now, it’s home to AFLEX, the African Leadership Excellence Academy a place where leadership isn’t just taught but lived and experienced.
📍 From the highlands of Sululta, where ideas meet action, we’re building a generation of leaders ready to take Africa forward.
The future starts here. The future starts with you. https://aflexacademy.gov.et
#AFLEX #EthiopianExcellence #PurpuosefulLeadership #LeadershipDevelopment #ShapeTheFuture #PurpuosefulLeadership #MakeADifference #Sululta #BuildingTheFiture #visionaryLeaders
👍8
🌟Exciting Plans for 2025!🌟
As we wrap up 2024, AFLEX is gearing up for an amazing year ahead:
🎙 Podcast Launch: Engaging discussions with
leadership experts.
🌍 More Conferences: Inspiring events for collaboration and growth.
📚 New Publications: Fresh insights to empower African leaders.
Join us in shaping the future of leadership in Africa! 🚀
#AFLEX #LeadershipDevelopment #2025
👍7
#upcomingevents

WHAT: Signing of Letter of Intent for Cooperation between Africa Leadership Excellence Academy (AFLEX) and IGAD

Participant: AFLEX Management and IGAD Management team

When: Tuesday 24 December 2024 at 2:30 pm

WHERE: IGAD Head Office, Addis Ababa

Telegram: https://t.me/afleexac
Website: https://aflexacademy.gov.et
Facebook: https://web.facebook.com/@aflexacademy.gov.et
LinkedIn: https://www.linkedin.com/.../african-leadership...
X (Twitter): https://x.com/Afleexacademy
#Partnership #LeadershipDevelopmentProgram #Collaboration #AFLEX
#IGAD
👍8
AFLEX: Building Strong Public-Private Partnerships for Africa’s Future 🌍🤝

At AFLEX, we believe in the power of collaboration! By partnering with private sector institutions, we create impactful initiatives that drive sustainable development in Ethiopia and beyond.

These partnerships leverage resources and expertise, fostering innovation and progress for all.

Together, we’re shaping a brighter future for Africa! Let’s make a difference! 🚀
👍11
🌍 AFLEX! Center for Behavioral Science in Public Policy Implementation! 🌍

Introducing our Center for Behavioral Science in Public Policy Implementation! 🚀

At AFLEX, we believe that evidence-based and context-specific policies are key to tackling the unique social, economic, and environmental challenges faced by Africa. 🌿

Our Center is dedicated to:

🔍 Conducting In-Depth Policy Analysis: We’ll dive into data and insights to craft meaningful solutions that resonate with local communities.

📊 Evaluating Impact: We’ll assess the effectiveness of policies to ensure they’re making a real difference in people's lives.

📢 Advocacy for Change: We aim to influence decision-making at all levels, amplifying voices for a brighter, more sustainable future.

Through innovative approaches rooted in behavioral science, we’re committed to bringing transformative change to public policy across the continent.

Join us in shaping a better tomorrow for Africa! 🤝
👍11
🌍 Establishing the Center for Asia, the Middle East, and Africa! 🌍

AFLEX is proud to announce the establishment of the Center for Asia, the Middle East, and Africa at the African Leadership Excellence Academy’s Sululta campus.

This initiative is driven by the deep economic, social, and political connections between Africa, Asia, and the Middle East—historically and in shaping our shared future.

The center aims to:

Strengthen existing ties across these regions.

Forge new partnerships with countries in Asia and the Middle East.

Organize and manage connections for more impactful collaborations.

Position Ethiopia as a vital link between Africa, Asia, and the Middle East.

We believe this center will serve as a hub for meaningful dialogue, partnerships, and progress on shared social and economic issues.

💡 Join Us!

AFLEX invites local and international partners to collaborate with us and bring this vision to life.

Let’s create a brighter future together!
👍8
ኢትዮጵያ ካላት የቱሪዝም ሃብት የበለጠ ተጠቃሚ እንድትሆን ዘርፉን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለፀ
______________________

ታኀሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም. (ሱሉሉታ):- በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ አዘጋጅነት ለነባር ዲፕሎማቶች እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በዛሬ ውሎ የሀገር ገፅታ የማስተዋወቅ ክህሎት፣ እንግዶች አያያዝ እና እንክብካቤ ዙሪያ ያተኮረ ገለፃ ተሰጥቷል ።

ሁለቱም የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታዎች ክቡር አቶ ስለሽ ግርማ እና ዶ/ር እንደገና አበበ ገለፃውን ሰጥተዋል ።

በያዝነው ዓመት የካቲት ወር አጋማሽ በአዲስ አበባ የሚካሄደው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ እና በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ የሁሉም ዜጋ ኃላፊነት የጎላ መሆኑን ገልፀዋል ።

ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ በቱሪዝም ሀብቷ እጅግ የበዛ በመሆኑ ያሉንን አቅሞች በሚገባ ለውጭ አገር ጎብኝዎች እና እንግዶች ይበልጥ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።

መንግስት ለቱሪዝም ልማት እና እድገት በሰጠው ልዩ ትኩረት አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን ተገልፆል ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ እናትዓለም መለስ በበኩላቸው በአዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን እና አዲስ አበባን ቀዳሚ የአፍሪካ የኮንፈረንስ ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በተመለከተ ገለፃ ሰጥተዋል ።

በቀጣይም በጎ ፈቃደኛ ሰልጣኝ ወጣቶች (ካዴቶች) የአገራቸውን ገፅታ በማስተዋወቅ ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው ብለዋል።
👍9
“አፍሌክስ ከግሉ ዘርፍ ጋር በመተባበር፤ የአመራር ልማት ተግባሩን ለማስፋት በሩ ሁልጊዜም ክፍት ነው።” ወ/ሮ መሰረት ደስታ የአፍሌክስ የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ

#ፖላር_ፕላስ_ኤክሰለንስ_ሃብ እና #አጋሮቹ አፍሌክስን ጎበኙ

ታህሳስ 14/2017 (ሱሉሉታ- አፍሌክስ) - የአፍሌክስ የአመራር ልማት ማዕከል ዛሬ ከፖላር ፕላስ ኤክሰለንስ ሃብ እና አጋር ድርጅቶች የተወጣጡ ልዑካንን አስተናግዷል።

ሱሉልታ በሚገኘው የአመራር ልማት ማዕከል ተገኝተው ጉብኝት ያደረጉት የፖላር ፕላስ ኤክሰለንስ ሃብ እና አጋር ድርጅቶቹ የሆኑት #የዌብ_አክሰስ#የሻላ_ዌልነስ_ሴንተር እና #የአፔክስ_ቬንቸርስ አመራሮች ናቸው።

ልዑካኑ በማዕከሉ የሚገኙ ዘመናዊ የሲኒዲኬትስ ክፍሎችን እና ጂምናዚየምን ጨምሮ ሌሎች ዘመናዊ መገልገያዎችን ጎብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም እንዲህ ያለ የተሟላ የአመራር ልማት ማዕከል በኢትዮጵያ መገኘቱ ትልቅ እመርታ መሆኑን ገልጸው፣ ይህ አፍሌክስ ለአመራር ልማት ምቹ አካባቢን ለመፍጠር ያለውን ቁርጠኝነት አጉልቶ ያሳያል ብለዋል።

ጉብኝቱን ተከትሎ የአፍሌክስ የአመራር ልማት ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወ/ሮ መሰረት ደስታ ከልዑኩ ጋር ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም ላይ "አፍሌክስ የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ ትብብር፤ ለሁለንተናዊ እድገት ያለውን አስፈላጊነት በመገንዘብ በትብብር ለመስራት በሩን ክፍት አድርጎ እየጋበዘ ነው።" ብለዋል።

በውይይቱ አፍሌክስ እና ልዑካኑ የጋራ የትብብር አቅጣጫዎችን ለይተው አጋርነት መፍጠር ስለሚችሉበት ሁኔታ የተነጋገሩ ሲሆን፣ ከትብብር መስኮቹ መካከል የጤናው ዘርፍ እና የስትራቴጂክ ኮሙዩኒኬሽን ሊካተቱ የሚችሉ እንደሆኑ ተጠቁሟል።
👍7
ከልዑካን ቡድኑ አባላት መካክል የሻላ ዌልነስ ሴንተር መስራች #ዶ/ር_ዳዊት_መንግስቱ በጤና እና በውጤታማ አመራር መካከል ያለውን ግንኙነት አጽንዖት በመስጠት "በደንብ መስራት የሚችሉ ጤናማ መሪዎች ያስፈልጉናል ለዚህም በመሪዎች አቅም ግንባታ ላይ ከሚሰራው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በትብብር መስራት ወሳኝ ነው።" ብለዋል።

የዛሬው ጉብኝት አፍሌክስ እና ፖላር ፕላስ ኤክሰለንስ ሃብ ከቀናት በፊት አጋርነትን ለመፍጠር በማሰብ ያደረጉትን የመጀመሪያ ውይይት ተከትሎ የተካሄደ ሲሆን ትብብሩ ከሁለቱ ተቋማት እና አጋሮቻቸው የተወጣጡ ሃብት እና እውቀትን በማዋሃድ የአመራር አቅምን የሚያጎለብቱ ስራዎችን ለመስራት ያለመ ነው።

አፍሌክስ የትብብር አድማሱን በማስፋት ከመንግስት፣ ከግሉ ዘርፍ፣ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርቶች እንዲሁም ከአለም አቀፍ እና አህጉራዊ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ይታወቃል።
👍7
Discover, Inspire, and Lead

The AFLEX Leadership Podcast in 2025 🎙

As part of our exciting plans for 2025, AFLEX will launch a new podcast, dedicated to leadership development across Ethiopia and the entire African continent!🌍

Why Tune In?👂

#️⃣Incredible Guests: Hear from influential leaders sharing their transformative stories.

#️⃣Cultural Richness: Explore Africa's diverse leadership journeys.

#️⃣Empowering Insights: Gain actionable strategies to elevate your leadership.

We Want to Hear from You! 💬

🤔What topics inspire you?

🤔Who would you like to hear from?

Your insights will help shape our podcast content!

Share your thoughts and join us!🚀

#AFLEX #AFLEXPodcast #VoiceofAfrica #2025
👍9