🌟 Transforming Africa Through Institutions and Innovation 🌟
At AFLEX, we believe that strong institutions are the foundation of sustainable development.
That’s why we’re proud to announce the establishment of the Center for INSTITUTION BUILDING and ECONOMIC TRANSFORMATION.
🔑 What the Center Will Do:
This center will focus on designing and implementing effective policies and institutions to drive economic growth and development across Africa.
💡 Key Programs Include:
✅ Leadership development programs
✅ Mentoring and advisory services
✅ Enhancing the performance, accountability, and transparency of public and private institutions
🤝 In Partnership for Progress:
AFLEX is working with its local and international partners to build a brighter, more prosperous future for Africa.
📢 Together, we can strengthen institutions, empower leaders, and transform economies. Join us on this journey of impact and innovation!
At AFLEX, we believe that strong institutions are the foundation of sustainable development.
That’s why we’re proud to announce the establishment of the Center for INSTITUTION BUILDING and ECONOMIC TRANSFORMATION.
🔑 What the Center Will Do:
This center will focus on designing and implementing effective policies and institutions to drive economic growth and development across Africa.
💡 Key Programs Include:
✅ Leadership development programs
✅ Mentoring and advisory services
✅ Enhancing the performance, accountability, and transparency of public and private institutions
🤝 In Partnership for Progress:
AFLEX is working with its local and international partners to build a brighter, more prosperous future for Africa.
📢 Together, we can strengthen institutions, empower leaders, and transform economies. Join us on this journey of impact and innovation!
👍8
የፋይናሻል ኢንተለጀንስ አመራሮችና ባለሙያዎች የአመራር ልማት ስልጠና እየወሰዱ ነው።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በፋይናንሻል ኢንተለጀንስ ዙሪያ በአፍሌክስ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የአመራር ልማት ስልጠና እየተሰጣቸው ነው።
ለሰላሳ አንድ ተሳታፊዎችን እየተሰጠ ያለው የአመራር ልማት ስልጠናው፣ የሁለት ቀን ቆይታ ያደርጋል።
ውሳኔ ሰጭነት እና ችግር ፈቺነት፣ ኮሚዩኒኬሽን፣ ማይንድሴት እንዲሁም ዲጂታል አመራር በስልጠናው የተካተቱ ርእሶች ናቸው።
የስልጠናው ዋነኛ አላማ በፋይናንሻል መረጃ ደህንነት ዙሪያ ግንዛቤን ማስፋት እና ክህሎትን ማሳደግ እንደሆነም ተገልጿል።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በፋይናንሻል ኢንተለጀንስ ዙሪያ በአፍሌክስ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የአመራር ልማት ስልጠና እየተሰጣቸው ነው።
ለሰላሳ አንድ ተሳታፊዎችን እየተሰጠ ያለው የአመራር ልማት ስልጠናው፣ የሁለት ቀን ቆይታ ያደርጋል።
ውሳኔ ሰጭነት እና ችግር ፈቺነት፣ ኮሚዩኒኬሽን፣ ማይንድሴት እንዲሁም ዲጂታል አመራር በስልጠናው የተካተቱ ርእሶች ናቸው።
የስልጠናው ዋነኛ አላማ በፋይናንሻል መረጃ ደህንነት ዙሪያ ግንዛቤን ማስፋት እና ክህሎትን ማሳደግ እንደሆነም ተገልጿል።
👍7
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Transforming Political Culture Across Africa 🌟
At AFLEX, we are proud to announce the establishment of the CENTER FOR POLITICAL CULTURE TRANSFORMATION, a vital hub for promoting democratic values, civic engagement, and political participation throughout Africa.
💡 Our Mission:
This center will work tirelessly to:
✅ Foster a culture of peace and democracy
✅ Transform Africa’s political cultures from conflict and violence
to one rooted in dialogue and collaboration
✅ Develop innovative conflict resolution mechanisms to address challenges proactively
🤝 In Partnership for Progress:
AFLEX, in collaboration with its partners, is committed to empowering individuals and communities with the tools and values necessary to build a peaceful and democratic future.
📢 Stay Connected:
For more updates on our Idea Generation Centers and initiatives, follow us on all our social media platforms! Let’s shape a brighter, democratic, and united Africa together.
At AFLEX, we are proud to announce the establishment of the CENTER FOR POLITICAL CULTURE TRANSFORMATION, a vital hub for promoting democratic values, civic engagement, and political participation throughout Africa.
💡 Our Mission:
This center will work tirelessly to:
✅ Foster a culture of peace and democracy
✅ Transform Africa’s political cultures from conflict and violence
to one rooted in dialogue and collaboration
✅ Develop innovative conflict resolution mechanisms to address challenges proactively
🤝 In Partnership for Progress:
AFLEX, in collaboration with its partners, is committed to empowering individuals and communities with the tools and values necessary to build a peaceful and democratic future.
📢 Stay Connected:
For more updates on our Idea Generation Centers and initiatives, follow us on all our social media platforms! Let’s shape a brighter, democratic, and united Africa together.
👍7
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌍 Transforming Political Culture Across Africa 🌟
At AFLEX, we are proud to announce the establishment of the CENTER FOR POLITICAL CULTURE TRANSFORMATION, a vital hub for promoting democratic values, civic engagement, and political participation throughout Africa.
💡 Our Mission:
This center will work tirelessly to:
✅ Foster a culture of peace and democracy
✅ Transform Africa’s political cultures from conflict and violence to one rooted in dialogue and collaboration
✅ Develop innovative conflict resolution mechanisms to address challenges proactively
🤝 In Partnership for Progress:
AFLEX, in collaboration with its partners, is committed to empowering individuals and communities with the tools and values necessary to build a peaceful and democratic future.
📢 Stay Connected:
For more updates on our Idea Generation Centers and initiatives, follow us on all our social media platforms! Let’s shape a brighter, democratic, and united Africa together.
At AFLEX, we are proud to announce the establishment of the CENTER FOR POLITICAL CULTURE TRANSFORMATION, a vital hub for promoting democratic values, civic engagement, and political participation throughout Africa.
💡 Our Mission:
This center will work tirelessly to:
✅ Foster a culture of peace and democracy
✅ Transform Africa’s political cultures from conflict and violence to one rooted in dialogue and collaboration
✅ Develop innovative conflict resolution mechanisms to address challenges proactively
🤝 In Partnership for Progress:
AFLEX, in collaboration with its partners, is committed to empowering individuals and communities with the tools and values necessary to build a peaceful and democratic future.
📢 Stay Connected:
For more updates on our Idea Generation Centers and initiatives, follow us on all our social media platforms! Let’s shape a brighter, democratic, and united Africa together.
👍7
December 19th ADDIS ABABA, the Public Leadership for Gender Equality (PL4GE) initiative was officially launched at the Skylight Hotel in Addis Ababa.
This important event was a collaborative effort involving the African Leadership Excellence Academy (AFLEX), the Ministry of Women and Social Affairs (MoWSA), and the Global Center for Gender Equality. The primary goal of the program is to empower both men and women political leaders through comprehensive training and unique facilitation styles.
AFLEX President Mr. Zadig Abreha opened the event, highlighting the critical role of political leaders in gender equality and women's participation in leadership for the advancement of national progress.
He reiterated AFLEX’s commitment to sustaining the PL4GE program until gender equality is firmly established in Ethiopia.
Alex Munive, Director of the Global Center for Gender Equality, spoke about the program's inclusive approach, emphasizing its relevance to the specific context of Ethiopia.
This important event was a collaborative effort involving the African Leadership Excellence Academy (AFLEX), the Ministry of Women and Social Affairs (MoWSA), and the Global Center for Gender Equality. The primary goal of the program is to empower both men and women political leaders through comprehensive training and unique facilitation styles.
AFLEX President Mr. Zadig Abreha opened the event, highlighting the critical role of political leaders in gender equality and women's participation in leadership for the advancement of national progress.
He reiterated AFLEX’s commitment to sustaining the PL4GE program until gender equality is firmly established in Ethiopia.
Alex Munive, Director of the Global Center for Gender Equality, spoke about the program's inclusive approach, emphasizing its relevance to the specific context of Ethiopia.
👍10
‘’በተለዋዋጭ የአመራር ስርዓት ውስጥ ያለውን እውነታ በመረዳትና በመገንዘብ፤ ሀገርን ለማገልገል ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል’’ አቶ ዛዲግ አብርሃ
ታህሳስ 11/2017 (አፍሌክስ)፡- በተለዋዋጭ የአመራር ስርዓት ውስጥ ያለውን እውነታ በመረዳትና በመገንዘብ፤ ሀገርን በዕውቀት ማገልገል እንደሚገባ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ።
ፕሬዚደንቱ ይህን የገለጹት በኢፌዴሪ ዋር ኮሌጅ ለሚማሩ የሶስተኛ ዙር የሀገር መከላከያ አመራሮች ስልጠና ላይ ነው።
ታህሳስ 11/2017 (አፍሌክስ)፡- በተለዋዋጭ የአመራር ስርዓት ውስጥ ያለውን እውነታ በመረዳትና በመገንዘብ፤ ሀገርን በዕውቀት ማገልገል እንደሚገባ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ።
ፕሬዚደንቱ ይህን የገለጹት በኢፌዴሪ ዋር ኮሌጅ ለሚማሩ የሶስተኛ ዙር የሀገር መከላከያ አመራሮች ስልጠና ላይ ነው።
👍8
The Future of Strategic Leadershp በሚል ርዕስ ስልጠና የሰጡት አቶ ዛዲግ፤ የዓለም አጠቃላይ ስርዓትም ሆነ የአመራር ስርዓት በተለዋዋጭ ሁኔታዎች ውስጥ እያለፈ እንደሆነ ጠቅሰው፤ አመራሩ ይህንን ሁኔታ በመረዳት እና በመገንዘብ የጠለቀ ዕውቀትና ክህሎት በመታጠቅ ለተቋሙ ተልዕኮ መሳካት ራሱን ዝግጁ ሊያደርግ እንደሚገባ ተናግረዋል።
አቶ ዛዲግ፤ የሀገራችን የአመራር ስርዓት ያለበትን ሁኔታ ከዓለም ነባራዊ እውነታ ጋር እያነጻጸሩ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል። ከመሪነት ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ምን አላት? ምንስ ይጎድላታል? የጎደላትንስ እንዴት እና ከየት ማሟላት ትችላለች? በሚሉ ሀሳቦች ዙሪያ ንድፈ ሀሳብን ከስራ ልምዳቸውና ከህይወት ተሞክሮአቸው ጋር በማዋሀድ ያቀረቡ ሲሆን፤ እየተቀየረ ባለው ዓለም ውስጥ የመከላከያ ሰራዊት ሚና ምን መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል።
ምን አይነት የአመራር ትውልድ ነን? የሚል ጥያቄን ያነሱት አቶ ዛዲግ፤ የተጀመረውን የሀገር መንግሰት ግንባታ የሚያጸኑ፤ አጥሩን አፍርሰው ድልዽዩን የሚገነቡ መሪዎች እንደሚያስፈልጉን ጠቅሰው፤ በሀገራችን እየፈረሰ ስላለው ግድግዳ እና እየተገነባ ስላለው ድልድይ አብነቶችን አቅርበው አስረድተዋል።
የበርካታ ሙያዎች ባለቤት መሆን፤ በፈጠራ የታገዙ አዳዲስ አሰራሮችን መተግበር፤ የዓለምን ሁኔታ መረዳትና መገንዘብ፤ ለለውጥ ዝግጁ መሆን፤ የተለያዩ ክህሎቶችን አጣምሮ መጠቀም፤ የጠላትን ወቅታዊ አቅም እና ፍላጎት ቀድሞ በመረዳት ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ራስን ማዘጋጀት፤ እንደሚያስፈልግ በስልጠናው ላይ በስፋት ተነስተዋል።
መጪው ጊዜ የዓለምን የአመራር ስርዓት የሚፈትን ብቻ ሳይሆን መልካም ዕድልንም ይዞ እንደሚመጣ የተናገሩት ፕሬዚደንቱ፤ ከአዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና ሰው ሰራሽ አስተውሎቶች ጋር በመናበብ የግልንም ሆነ የተቋምን አቅም ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ልዩ ክብር እና አድናቆት እንዳላቸው የገለጹት ፕሬዚደንቱ፤ ሰራዊቱ ከተሰጠው በላይ የሚሰጥ፤ ሀገርን ለማጽናት ህይወቱን የሚገብር መሆኑን ጠቁመው፤ የኢፌዴሪ ዋር ኮሌጅም እንደ አዲስ ከተደራጀ ጀምሮ የሰራዊቱን አመራሮችና አባላት በማብቃት በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ገልዐዋል።
የኢፌዴሪ ዋር ኮሌጅ ዋና አዛዥ ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ በበኩላቸው አቶ ዛዲግ አብርሃ ጥሪያቸውን ተቀብለው በመምጣታቸውና እውቀትና ልምዳቸውን በማካፈላቸው አመስግነው፤ ወደፊትም ከአፍሌክስ ጋር በመስራት የተማሪዎቹን አቅም ለመገንባት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
አቶ ዛዲግ፤ የሀገራችን የአመራር ስርዓት ያለበትን ሁኔታ ከዓለም ነባራዊ እውነታ ጋር እያነጻጸሩ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል። ከመሪነት ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ምን አላት? ምንስ ይጎድላታል? የጎደላትንስ እንዴት እና ከየት ማሟላት ትችላለች? በሚሉ ሀሳቦች ዙሪያ ንድፈ ሀሳብን ከስራ ልምዳቸውና ከህይወት ተሞክሮአቸው ጋር በማዋሀድ ያቀረቡ ሲሆን፤ እየተቀየረ ባለው ዓለም ውስጥ የመከላከያ ሰራዊት ሚና ምን መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል።
ምን አይነት የአመራር ትውልድ ነን? የሚል ጥያቄን ያነሱት አቶ ዛዲግ፤ የተጀመረውን የሀገር መንግሰት ግንባታ የሚያጸኑ፤ አጥሩን አፍርሰው ድልዽዩን የሚገነቡ መሪዎች እንደሚያስፈልጉን ጠቅሰው፤ በሀገራችን እየፈረሰ ስላለው ግድግዳ እና እየተገነባ ስላለው ድልድይ አብነቶችን አቅርበው አስረድተዋል።
የበርካታ ሙያዎች ባለቤት መሆን፤ በፈጠራ የታገዙ አዳዲስ አሰራሮችን መተግበር፤ የዓለምን ሁኔታ መረዳትና መገንዘብ፤ ለለውጥ ዝግጁ መሆን፤ የተለያዩ ክህሎቶችን አጣምሮ መጠቀም፤ የጠላትን ወቅታዊ አቅም እና ፍላጎት ቀድሞ በመረዳት ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ራስን ማዘጋጀት፤ እንደሚያስፈልግ በስልጠናው ላይ በስፋት ተነስተዋል።
መጪው ጊዜ የዓለምን የአመራር ስርዓት የሚፈትን ብቻ ሳይሆን መልካም ዕድልንም ይዞ እንደሚመጣ የተናገሩት ፕሬዚደንቱ፤ ከአዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና ሰው ሰራሽ አስተውሎቶች ጋር በመናበብ የግልንም ሆነ የተቋምን አቅም ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ልዩ ክብር እና አድናቆት እንዳላቸው የገለጹት ፕሬዚደንቱ፤ ሰራዊቱ ከተሰጠው በላይ የሚሰጥ፤ ሀገርን ለማጽናት ህይወቱን የሚገብር መሆኑን ጠቁመው፤ የኢፌዴሪ ዋር ኮሌጅም እንደ አዲስ ከተደራጀ ጀምሮ የሰራዊቱን አመራሮችና አባላት በማብቃት በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ገልዐዋል።
የኢፌዴሪ ዋር ኮሌጅ ዋና አዛዥ ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ በበኩላቸው አቶ ዛዲግ አብርሃ ጥሪያቸውን ተቀብለው በመምጣታቸውና እውቀትና ልምዳቸውን በማካፈላቸው አመስግነው፤ ወደፊትም ከአፍሌክስ ጋር በመስራት የተማሪዎቹን አቅም ለመገንባት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
👍7
የአፍሌክስ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ በመከላከያ ዋር ኮሌጅ ተገኝተው በተለዋዋጭ አለም ስትራቴጂያዊ አመራር የወደፊት እጣ ፈንታ ስልጠና ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች:-
▶️ ኢትዮጵያዊነት በደም ስራችን የተዋሃደ አንዳችን ያለ አንዳችን መኖር እንዳንችል ተደርጎ የተገመደ ነው።
▶️ ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ማለት መዋቅራዊ ፣ተቋማዊ ፖሊሲና ስትራቴጂ ፣ ሥነባህሪያዊ አፈጻጸምን ያካተተ መሆን አለበት።
▶️ አመራር ከተመሪው በእውቀት እና ክህሎት በልጦና ተረድቶ መገኘት አለበት::
▶️ የአለም የአመራር ጥበብ በእውቀትና በቴክኖሎጂ እየተቀየረ ያለበት ሁኔታ ስላለ ቀጣይነት ያለው ማህበራዊ ሃላፊነት መወጣት በሚያስችል መልኩ መቃኘት አለበት፡፡
▶️ የስትራቴጂክ አመራር የሚሰጥ መሪ በቀላሉ ተገማች ያልሆነ በእውቀት፣በቴክኖሎጂ የተቀናጀና የተደገፈ መሆን ይጠበቅበታል::
▶️ የሰው ልጅ በብሔርና በመንደር ሳይታጠር ክቡሩን የሰው ዘር በማስቀደም ዘመናዊነትን በመላበስ ካለፈው አዎንታዊ ታሪክ ትምህርት በመውሰድ የነበረው አሉታዊ ታሪክም በመርሳት ለትውልድ የሚጠቅም ተቋማዊ አሰራርን በመዘርጋት ሃገር ማስቀጠል ይጠበቅበታል::
▶️ ውትድርና ሳይንስ ነው:: በተለያየ አቅጣጫ ማሰብና ማገናዘብ የሚችል መሪ ያለንበትን ውስብስብ አለም የተረዳና የተለያየ የቴክኖሎጂ ውጤቶች የሚያለማና የሚጠቀም እንዲሁም የሚታጠቅ መሆን ይኖርበታል፡፡
▶️ አንድ ስትራቴጂክ መሪ ብቻውን ተቋም ሊገነባ አይችልም ነገር ግን የመሪውና የተመሪው እውቀትና ክህሎት ተደምሮ በመደጋገፍና በመተባበር ወደ ተሻለ ደረጃ መድረስ ይቻላል።
▶️ ኢትዮጵያዊነት በደም ስራችን የተዋሃደ አንዳችን ያለ አንዳችን መኖር እንዳንችል ተደርጎ የተገመደ ነው።
▶️ ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ማለት መዋቅራዊ ፣ተቋማዊ ፖሊሲና ስትራቴጂ ፣ ሥነባህሪያዊ አፈጻጸምን ያካተተ መሆን አለበት።
▶️ አመራር ከተመሪው በእውቀት እና ክህሎት በልጦና ተረድቶ መገኘት አለበት::
▶️ የአለም የአመራር ጥበብ በእውቀትና በቴክኖሎጂ እየተቀየረ ያለበት ሁኔታ ስላለ ቀጣይነት ያለው ማህበራዊ ሃላፊነት መወጣት በሚያስችል መልኩ መቃኘት አለበት፡፡
▶️ የስትራቴጂክ አመራር የሚሰጥ መሪ በቀላሉ ተገማች ያልሆነ በእውቀት፣በቴክኖሎጂ የተቀናጀና የተደገፈ መሆን ይጠበቅበታል::
▶️ የሰው ልጅ በብሔርና በመንደር ሳይታጠር ክቡሩን የሰው ዘር በማስቀደም ዘመናዊነትን በመላበስ ካለፈው አዎንታዊ ታሪክ ትምህርት በመውሰድ የነበረው አሉታዊ ታሪክም በመርሳት ለትውልድ የሚጠቅም ተቋማዊ አሰራርን በመዘርጋት ሃገር ማስቀጠል ይጠበቅበታል::
▶️ ውትድርና ሳይንስ ነው:: በተለያየ አቅጣጫ ማሰብና ማገናዘብ የሚችል መሪ ያለንበትን ውስብስብ አለም የተረዳና የተለያየ የቴክኖሎጂ ውጤቶች የሚያለማና የሚጠቀም እንዲሁም የሚታጠቅ መሆን ይኖርበታል፡፡
▶️ አንድ ስትራቴጂክ መሪ ብቻውን ተቋም ሊገነባ አይችልም ነገር ግን የመሪውና የተመሪው እውቀትና ክህሎት ተደምሮ በመደጋገፍና በመተባበር ወደ ተሻለ ደረጃ መድረስ ይቻላል።
👍8
▶️ ጊዜው አንዴ ተምረን ተመርቀን የምንቀመጥበት ሳይሆን የህይወት ዘመን መማርና እውቀትን በየጊዜው ማሻሻል የነበረንን የአሰራር ስርአት ማዘመን ሁልጊዜ የተሻሻሉ የአሰራር ስርአቶችና ስትራቴጂ ፖሊሲዎች ማዘጋጀትና መተግበር ይገባል።
👍9
የሁለት መሪዎች ወግ ✍🏾
⚫️በደቡባዊ አፍሪካ የጸረ ቅኝ ግዛት ትግል ሲነሳ የ2 ሰዎች ስም ሁሌም አብሮ ይነሳል። ማንዴላ እና ሙጋቤ።
✊ሁለቱም በየሃገራቸው የቅኝ ግዛት ውጤት የሆነውን ኢ-ፍትሃዊነት ታግለዋል፣ አታግለዋል። ድልም አድርገዋል።
🔹ከነጻነት በኋላ ግን የቅኝ ግዛቱን ዘመን ጠባሳ ለመሻር የሄዱበት መንገድ ግን ለየቅል ነው።
🇿🇦ኔልሰን ማንዴላ ከአርባ አመት በላይ ከቆየው የአፓርታይድ ስርዐት ደቡብ አፍሪካን ነጻ ሲያወጣ፣ ያለፈውን እንርሳው፣ የሚያስፈልገን ዕርቅ ነው ብሎ የነጩም የጥቁሩም የጋራ የሆነች ሃገር ለመመስረት በአፓርታይድ ስርዐት ውስጥ ገዢ መደብ የነበሩትን ነጮች ሃብትና ንብረታቸውን ይዘው እንዲቆዩ፣ በመንግስት አስተዳደር ውስጥም በአመራርነት ጭምር እንዲሳተፉ ፈቀደላቸው።
🇿🇦የማንዴላ መንገድ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር ያስቻለ፣ ሃገሪቱ የጥሩ ኢኮኖሚ ባለቤት እንድትሆን ያደርገ ቢሆንም፣ ዛሬም ድረስ ነጮች በደቡብ አፍሪካ በጥቁሮች ላይ ላላቸው የኢኮኖሚ የበላይነት ዋነኛው ተጠያቂ ነው ይሉታል። እንዲያውም ጥቂት የማይባሉ ጥቁር ደቡብ አፍሪካውያን በዚህ የማንዴላ መንገድ የመከዳት ስሜት ተሰምቶናል ይላሉ።
🇿🇼የዚምባብዌው ሮበርት ሙጋቤ በበኩሉ ሃገሩን በኢያን ስሚዝ ከሚመራው ዘረኛ የነጭ መንግስት ነጻ ሲያወጣ፣ የቅኝ ግዛት ጠባሳ የሚሻረው ተበዳዩ ሲካስ ነው ብሎ፣ የዚምባብዌን መሬት ከነጮች ነጥቆ ለጥቁሮች አከፋፈለ።
🇿🇼ይህ የሙጋቤ አካሄድ በወቅቱ ዚምባብዌ ከአለም መድረክ እንድትገለል አድርጓል፣ ኋላ ላይም ሃገሪቱን ለኢኮኖሚ ውድቀት ዳርጓል እየተባለ ቢወቀስም፣ በብዙዎች ዘንድ ውሳኔው ዚምባብዌን ለዚምባብዌያውያን የመለሰ ነው ይባልለታል።
⁉️እርስዎስ በመሪዎቹ ቦታ ቢሆኑ ኖሮ የትኛውን አካሄድ ይመርጡ ነበር? ሃሳብዎን ያጋሩን።
⚫️በደቡባዊ አፍሪካ የጸረ ቅኝ ግዛት ትግል ሲነሳ የ2 ሰዎች ስም ሁሌም አብሮ ይነሳል። ማንዴላ እና ሙጋቤ።
✊ሁለቱም በየሃገራቸው የቅኝ ግዛት ውጤት የሆነውን ኢ-ፍትሃዊነት ታግለዋል፣ አታግለዋል። ድልም አድርገዋል።
🔹ከነጻነት በኋላ ግን የቅኝ ግዛቱን ዘመን ጠባሳ ለመሻር የሄዱበት መንገድ ግን ለየቅል ነው።
🇿🇦ኔልሰን ማንዴላ ከአርባ አመት በላይ ከቆየው የአፓርታይድ ስርዐት ደቡብ አፍሪካን ነጻ ሲያወጣ፣ ያለፈውን እንርሳው፣ የሚያስፈልገን ዕርቅ ነው ብሎ የነጩም የጥቁሩም የጋራ የሆነች ሃገር ለመመስረት በአፓርታይድ ስርዐት ውስጥ ገዢ መደብ የነበሩትን ነጮች ሃብትና ንብረታቸውን ይዘው እንዲቆዩ፣ በመንግስት አስተዳደር ውስጥም በአመራርነት ጭምር እንዲሳተፉ ፈቀደላቸው።
🇿🇦የማንዴላ መንገድ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር ያስቻለ፣ ሃገሪቱ የጥሩ ኢኮኖሚ ባለቤት እንድትሆን ያደርገ ቢሆንም፣ ዛሬም ድረስ ነጮች በደቡብ አፍሪካ በጥቁሮች ላይ ላላቸው የኢኮኖሚ የበላይነት ዋነኛው ተጠያቂ ነው ይሉታል። እንዲያውም ጥቂት የማይባሉ ጥቁር ደቡብ አፍሪካውያን በዚህ የማንዴላ መንገድ የመከዳት ስሜት ተሰምቶናል ይላሉ።
🇿🇼የዚምባብዌው ሮበርት ሙጋቤ በበኩሉ ሃገሩን በኢያን ስሚዝ ከሚመራው ዘረኛ የነጭ መንግስት ነጻ ሲያወጣ፣ የቅኝ ግዛት ጠባሳ የሚሻረው ተበዳዩ ሲካስ ነው ብሎ፣ የዚምባብዌን መሬት ከነጮች ነጥቆ ለጥቁሮች አከፋፈለ።
🇿🇼ይህ የሙጋቤ አካሄድ በወቅቱ ዚምባብዌ ከአለም መድረክ እንድትገለል አድርጓል፣ ኋላ ላይም ሃገሪቱን ለኢኮኖሚ ውድቀት ዳርጓል እየተባለ ቢወቀስም፣ በብዙዎች ዘንድ ውሳኔው ዚምባብዌን ለዚምባብዌያውያን የመለሰ ነው ይባልለታል።
⁉️እርስዎስ በመሪዎቹ ቦታ ቢሆኑ ኖሮ የትኛውን አካሄድ ይመርጡ ነበር? ሃሳብዎን ያጋሩን።
👍4
Well-deserved recognition!
🎉AFLEX President Mr. Zadig Abreha and Mr. Alex Munive, Director of Global Center for Gender Equality presented certificates to the PL4GE program's amazing trainees and facilitators recognizing their commitment to empowering women in Public leadership.
#AFLEX
#PL4GE #GenderEquality #WomenInLeadership #Ethiopia #LeadershipDevelopment #EmpoweringWomen #PublicLeadership #InclusiveLeadership #PartnershipForEquality
🎉AFLEX President Mr. Zadig Abreha and Mr. Alex Munive, Director of Global Center for Gender Equality presented certificates to the PL4GE program's amazing trainees and facilitators recognizing their commitment to empowering women in Public leadership.
#AFLEX
#PL4GE #GenderEquality #WomenInLeadership #Ethiopia #LeadershipDevelopment #EmpoweringWomen #PublicLeadership #InclusiveLeadership #PartnershipForEquality
👍11