የመረዳዳት ባህልን በሥርዓት በማስተዳደር ዜጎች በራሳቸው ጸጋ ለአደጋ ምላሽ እንዲሰጡ የመገናኛ ብዙኃንና ኮሙኒኬሽን ሰፊ ግንዛቤ መፍጠር አለባቸው ብለዋል፡፡
በኢትዮጵያ በተረጅነት አስተሳሰብ ላይ የጋራ መረዳት ከተፈጠረ ለመጠባበቂያ እና እለት ደራሽ ክምችት የሚያስፈለገውን 2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ሰብዓዊ እርዳታ በራስ አቅም መሸፈን የሚያስችል ሀገራዊ አቅም እንዳለ ገልጸዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፤ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ ተገኝተው የዜጎችን ሁሉን አቀፍ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የመገናኛ ብዙኃንና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሚናው የላቀ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ፖሊሲ ክብረ ነክ ከሆነ የተረጅነት እሳቤ የመውጫ መንገድ መሆኑን መረዳትም ይገባል ብለዋል፡፡
ከተረጅነት አስተሳሰብ በመላቀቅ አደጋዎችን በራስ አቅም ምላሽ መስጠት የሚችለበት አቅም መኖሩን ለህብረተሰቡ ማስገንዘብ ተገቢ መሆኑንም አንስተዋል።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት የሥራ ኃላፊዎችም፤ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ፖሊሲውን ገቢራዊ በማድረግ ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመውጣት በሚደረገው ጥረት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዘገጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሰይፈ ደርቤ፤ በኢትዮጵያ ሴፍትኔት ልምድ ተረጅነት ባህል ሆኖ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም ችግሩ ዘመናትን የተሻገረና ስር የሰደደ በመሆኑ ተከታታይ የአስተሳሰብና የግንዛቤ ፈጠራ ስራ ማከናወን ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
የፋና ብርድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቤል አዳሙ፤ የተረጅነት እሳቤ በብዙዎች ዘንድ የጠባቂነት አስተሳሰብ አሳድሯል ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አብዱራህማን ሩቤ፤ ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመውጣት አደጋ ከመድረሱ በፊት መስራት እንደሚገባ አንስተዋል።
መገናኛ ብዙኃን ሀገራዊ አጀንዳ በመቅረፅ የማህበረሰቡን አረዳድ በመቀየር ዜጎችን ከተረጅነት አስተሳሰብ ለማላቀቅ ሚናቸውን በሚገባ መወጣት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
በኢትዮጵያ በተረጅነት አስተሳሰብ ላይ የጋራ መረዳት ከተፈጠረ ለመጠባበቂያ እና እለት ደራሽ ክምችት የሚያስፈለገውን 2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ሰብዓዊ እርዳታ በራስ አቅም መሸፈን የሚያስችል ሀገራዊ አቅም እንዳለ ገልጸዋል፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፤ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ ተገኝተው የዜጎችን ሁሉን አቀፍ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የመገናኛ ብዙኃንና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሚናው የላቀ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ፖሊሲ ክብረ ነክ ከሆነ የተረጅነት እሳቤ የመውጫ መንገድ መሆኑን መረዳትም ይገባል ብለዋል፡፡
ከተረጅነት አስተሳሰብ በመላቀቅ አደጋዎችን በራስ አቅም ምላሽ መስጠት የሚችለበት አቅም መኖሩን ለህብረተሰቡ ማስገንዘብ ተገቢ መሆኑንም አንስተዋል።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት የሥራ ኃላፊዎችም፤ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ፖሊሲውን ገቢራዊ በማድረግ ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመውጣት በሚደረገው ጥረት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዘገጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሰይፈ ደርቤ፤ በኢትዮጵያ ሴፍትኔት ልምድ ተረጅነት ባህል ሆኖ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም ችግሩ ዘመናትን የተሻገረና ስር የሰደደ በመሆኑ ተከታታይ የአስተሳሰብና የግንዛቤ ፈጠራ ስራ ማከናወን ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
የፋና ብርድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቤል አዳሙ፤ የተረጅነት እሳቤ በብዙዎች ዘንድ የጠባቂነት አስተሳሰብ አሳድሯል ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አብዱራህማን ሩቤ፤ ከተረጅነት አስተሳሰብ ለመውጣት አደጋ ከመድረሱ በፊት መስራት እንደሚገባ አንስተዋል።
መገናኛ ብዙኃን ሀገራዊ አጀንዳ በመቅረፅ የማህበረሰቡን አረዳድ በመቀየር ዜጎችን ከተረጅነት አስተሳሰብ ለማላቀቅ ሚናቸውን በሚገባ መወጣት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
"ያለማሰለስ መሥራት ለስኬት ቁልፍ ነው" ይባላል። የኢትዮጵያ የደን ሽፋን የ#አረንጓዴዓሻራ ንቅናቄ ከተጀመረበት በ2011 ከነበረበት 17.2 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ማደግ የቻለው ባላሰለሰ ጽኑ ጥረት ነው።
በክረምቱ የችግኝ ሥራ መሪዎን ይከተሉ። አሻራዎን ይትከሉ።
ከ2011 እስከ 2016 ዓ.ም ምስሎች።
They say “consistency is the key to success." Did you know that Ethiopia's forest cover increased from 17.2% at the inception of the #GreenLegacy initiative in 2019 to 23.6% by 2023 through sheer consistency?
Follow the leader this rainy season and #PlantYourPrint.
Images from 2019 to 2024.
#GreenLegacy
#አረንጓዴዓሻራ
#PMOEthiopia
በክረምቱ የችግኝ ሥራ መሪዎን ይከተሉ። አሻራዎን ይትከሉ።
ከ2011 እስከ 2016 ዓ.ም ምስሎች።
They say “consistency is the key to success." Did you know that Ethiopia's forest cover increased from 17.2% at the inception of the #GreenLegacy initiative in 2019 to 23.6% by 2023 through sheer consistency?
Follow the leader this rainy season and #PlantYourPrint.
Images from 2019 to 2024.
#GreenLegacy
#አረንጓዴዓሻራ
#PMOEthiopia
#አሁን #happening now
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራርና ባለሙያዎች ስለ #ኢ- ላይብረሪ #በአሜሪካ_ኤምባሲ ገለፃ እየተደረገላቸው ነው::
ገለፃው አካዳሚው እና ኤምባሲው በጋራ ለመስራት በተስማሙት መሰረት በዩ ኤስ የኢ- ላይብረሪ ዳታ ቤዝ ውስጥ የሚገኙ በርካታ መፅሀፍትን ለአመራር ልማት ፕሮግራም እና ለጥናትና ምርምር ስራዎች ለመጠቀም የሚያስችል ነው::
ከአካዳሚው የመጡ ሰላሳ አመራሮች እና ባለሙያዎች #በዩ_ኤስ_ኤምባሲ ውስጥ ስለ ኢ- ላይብረሪ አጠቃቀም ገለፃ እየተደረገላቸው ይገኛል::
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ አመራርና ባለሙያዎች ስለ #ኢ- ላይብረሪ #በአሜሪካ_ኤምባሲ ገለፃ እየተደረገላቸው ነው::
ገለፃው አካዳሚው እና ኤምባሲው በጋራ ለመስራት በተስማሙት መሰረት በዩ ኤስ የኢ- ላይብረሪ ዳታ ቤዝ ውስጥ የሚገኙ በርካታ መፅሀፍትን ለአመራር ልማት ፕሮግራም እና ለጥናትና ምርምር ስራዎች ለመጠቀም የሚያስችል ነው::
ከአካዳሚው የመጡ ሰላሳ አመራሮች እና ባለሙያዎች #በዩ_ኤስ_ኤምባሲ ውስጥ ስለ ኢ- ላይብረሪ አጠቃቀም ገለፃ እየተደረገላቸው ይገኛል::
በመዲናዋ የሚገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶች የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ናቸው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 8/2016(ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የሚገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶች የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀምረዋል፡፡
በተለምዶ ጎተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገነባውን ይህን ፕሮጀክት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር እንደሚያከናውኑት ተገልጿል፡፡
ግንባታውም የመኖሪያ ቤትን ጨምሮ ሞሎች የንግድ ማዕከላትና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ያካተተ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፤ መንግስት አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስ እና አበባ ለማድረግ በርካታ የልማት ስራዎችን እያከናወነ ነው፡፡
በዚህ ረገድ ሶስት አሰራሮችን እንደሚከተል ጠቅሰው፤ አንደኛው በመንግስትና በግል አጋርነት የሚለሙ ስራዎችን ለአብነት አንስተዋል፡፡
ዛሬ ግንባታው የተጀመረው የአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ለዚህ ማሳያ መሆኑን አንስተዋል፡፡
ይህና ሌሎች መሰል ፕሮጀክቶችም የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ስለመሆናቸው አብራርተዋል፡፡
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 8/2016(ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የሚገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶች የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን አስጀምረዋል፡፡
በተለምዶ ጎተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገነባውን ይህን ፕሮጀክት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር እንደሚያከናውኑት ተገልጿል፡፡
ግንባታውም የመኖሪያ ቤትን ጨምሮ ሞሎች የንግድ ማዕከላትና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ያካተተ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፤ መንግስት አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስ እና አበባ ለማድረግ በርካታ የልማት ስራዎችን እያከናወነ ነው፡፡
በዚህ ረገድ ሶስት አሰራሮችን እንደሚከተል ጠቅሰው፤ አንደኛው በመንግስትና በግል አጋርነት የሚለሙ ስራዎችን ለአብነት አንስተዋል፡፡
ዛሬ ግንባታው የተጀመረው የአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ለዚህ ማሳያ መሆኑን አንስተዋል፡፡
ይህና ሌሎች መሰል ፕሮጀክቶችም የነገዋን የአዲስ አበባ መልክ የሚቀይሩና ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ ስለመሆናቸው አብራርተዋል፡፡