ሌላኛው ስራ በመንግስት የሚከናወነው የኮሪደር ልማት መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የኮሪደር ልማት በሁሉም አካባቢዎች ፍትሃዊና ተመሳሳይ ልማት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል፡፡
በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ለማስተሳሰር ሚናው የጎላ መሆኑንም ነው ያነሱት፡፡
በግሉ ዘርፍ የሚከናወነው ስራም ከተማዋን ለመቀየር የሚያግዝ ሶስተኛው አሰራር መሆኑን ጠቅሰው፤ መንግስት ለግሉ ዘርፍ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባን ለመቀየር መንግስት እየተከተለው ያለው የፖለቲካ እሳቤ ስራ ብቻ መሆኑን አንስተው፤ ከስራ ውጭ ህልማችንን የምንፈታበት ምንም ነገር የለም ብለዋል።
የከተማዋ ነዋሪዎችም በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ከመጠቀም ባለፈ በባለቤትነት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል፡፡
በሌላ በኩል መንግስት በቅርቡ ተግባራዊ ያደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የግሉ ዘርፍ በልማት ስራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ በር የከፈተ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ህገ ወጥ አሰራሮችን ወደ ህጋዊ መስመር ለማስገባት ማሻሻያው ከፍተኛ ሚና እያበረከተ መሆኑንም ተናግረዋል።
በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ለማስተሳሰር ሚናው የጎላ መሆኑንም ነው ያነሱት፡፡
በግሉ ዘርፍ የሚከናወነው ስራም ከተማዋን ለመቀየር የሚያግዝ ሶስተኛው አሰራር መሆኑን ጠቅሰው፤ መንግስት ለግሉ ዘርፍ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባን ለመቀየር መንግስት እየተከተለው ያለው የፖለቲካ እሳቤ ስራ ብቻ መሆኑን አንስተው፤ ከስራ ውጭ ህልማችንን የምንፈታበት ምንም ነገር የለም ብለዋል።
የከተማዋ ነዋሪዎችም በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ከመጠቀም ባለፈ በባለቤትነት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል፡፡
በሌላ በኩል መንግስት በቅርቡ ተግባራዊ ያደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የግሉ ዘርፍ በልማት ስራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ በር የከፈተ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ህገ ወጥ አሰራሮችን ወደ ህጋዊ መስመር ለማስገባት ማሻሻያው ከፍተኛ ሚና እያበረከተ መሆኑንም ተናግረዋል።
👍1
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከአፍሌክስ ጋር በመተባበር በሱሉሉታ የአመራር ልማት ማእከል ውስጥ ስልጠና እየሠጠ ይገኛል::
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር በሚኒስቴር መ/ቤቱ ድርጅታዊ መዋቅር ክለሳ/ማሻሻያ ጥናት ማዘጋጀት እና በተቋሙ ተልዕኮ ላይ ለመካከለኛ አመራሮች ሱሉልታ በሚገኘው በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማእከል ውስጥ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
በሚኒስቴር መ/ቤቱ የሥራ አመራር ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዱልጅዋድ መሀመድ ስልጠናው እሰከ ነሃሴ 10/2016 ዓ.ም እንደሚቆይም ገልጸዋል::
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር በሚኒስቴር መ/ቤቱ ድርጅታዊ መዋቅር ክለሳ/ማሻሻያ ጥናት ማዘጋጀት እና በተቋሙ ተልዕኮ ላይ ለመካከለኛ አመራሮች ሱሉልታ በሚገኘው በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማእከል ውስጥ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
በሚኒስቴር መ/ቤቱ የሥራ አመራር ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዱልጅዋድ መሀመድ ስልጠናው እሰከ ነሃሴ 10/2016 ዓ.ም እንደሚቆይም ገልጸዋል::
#AFLEX Seeks Collaborative Support to Enhance #Leadership_Development and #Fundraising_Strategy
#Zadig_Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy, emphasized the urgent need for a #Leadership_Development_Program_strategy to effectively execute the AFLEX strategic plan.
#Zadig_Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy, and @Charu_Bist, #UNDP_Deputy_Resident_Representative, discussed the development of a leadership development strategy document.
The President stated that AFLEX plans to develop a comprehensive Leadership Development Strategy document during the discussion. “This document will serve as a blueprint for nurturing and advancing leadership within our organization,” he stated. “To bring this vision to fruition, we seek funding from UNDP, which we believe shares our commitment to fostering leadership excellence.”
#Zadig_Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy, emphasized the urgent need for a #Leadership_Development_Program_strategy to effectively execute the AFLEX strategic plan.
#Zadig_Abreha, President of the African Leadership Excellence Academy, and @Charu_Bist, #UNDP_Deputy_Resident_Representative, discussed the development of a leadership development strategy document.
The President stated that AFLEX plans to develop a comprehensive Leadership Development Strategy document during the discussion. “This document will serve as a blueprint for nurturing and advancing leadership within our organization,” he stated. “To bring this vision to fruition, we seek funding from UNDP, which we believe shares our commitment to fostering leadership excellence.”
👍1
“To successfully implement our strategy and maintain our momentum, we need to augment our team with individuals who possess the necessary skills and expertise,” said Mr. Zadig. “Their inclusion in our workforce is crucial to driving our initiatives forward and achieving our objectives on time.”
In conjunction with our leadership strategy, we aim to collaborate on developing a fundraising strategy that aligns with our objectives. “We have always valued our partnership with UNDP and trust that your support will enable us to enhance our human resources and effectively execute our plans.” added Mr. Zadig.
Deputy Resident Representative for the program Affirms Commitment to Leadership Development and Collaborative Progress.
In a recent discussion, MS. Charu Bist, UNDP Deputy Resident Representative, expressed UNDP's unwavering support for AFLEX and its vision. “We recognize the importance of AFLEX initiatives and are dedicated to supporting you in realizing your goals,” she stated, reinforcing the commitment to advancing leadership capacity building for African and Ethiopian leaders.
Ms. Charu emphasized the necessity of partnership in this journey, declaring, “We need to see your progress, which is why we are fully supportive of your vision. UNDP is committed to collaborating with AFLEX to develop a successful Leadership Development Program and a robust fundraising strategy document.”
Recognizing the significant impact of effective leadership on African development, she praised AFLEX for its dedication to enhancing leadership capacity. “UNDP is well aware of the transformative work you are doing,” Ms. Charu remarked. “We believe that investing in leadership development is crucial for empowering future leaders and fostering sustainable growth in the region.”
“We look forward to working closely together to ensure that our collective efforts yield meaningful outcomes,” added Ms. Charu.
In conjunction with our leadership strategy, we aim to collaborate on developing a fundraising strategy that aligns with our objectives. “We have always valued our partnership with UNDP and trust that your support will enable us to enhance our human resources and effectively execute our plans.” added Mr. Zadig.
Deputy Resident Representative for the program Affirms Commitment to Leadership Development and Collaborative Progress.
In a recent discussion, MS. Charu Bist, UNDP Deputy Resident Representative, expressed UNDP's unwavering support for AFLEX and its vision. “We recognize the importance of AFLEX initiatives and are dedicated to supporting you in realizing your goals,” she stated, reinforcing the commitment to advancing leadership capacity building for African and Ethiopian leaders.
Ms. Charu emphasized the necessity of partnership in this journey, declaring, “We need to see your progress, which is why we are fully supportive of your vision. UNDP is committed to collaborating with AFLEX to develop a successful Leadership Development Program and a robust fundraising strategy document.”
Recognizing the significant impact of effective leadership on African development, she praised AFLEX for its dedication to enhancing leadership capacity. “UNDP is well aware of the transformative work you are doing,” Ms. Charu remarked. “We believe that investing in leadership development is crucial for empowering future leaders and fostering sustainable growth in the region.”
“We look forward to working closely together to ensure that our collective efforts yield meaningful outcomes,” added Ms. Charu.
👍1
#Upcoming_Event: #Chevening_Scholarship Information Session for #AFLEX_Staff
Date: - August 20, 2024
Time: - 10 am-12 am
Location: - AFLEX Head office, Addis Ababa, Ethiopia
Join us for an informative session about the Chevening Scholarship program designed for AFLEX staff. This event will provide insights into the application process, eligibility criteria, and benefits of the scholarship.
Agenda:
-Introduction to Chevening Scholarships
- Overview of the program and its objectives
- Importance of the scholarship for professional development
- Eligibility and Application Process
- Detailed criteria for AFLEX staff
- Steps to apply and key deadlines
- Tips for a Successful Application
- Insights from previous scholars
- Best practices for crafting your application and essays
- Q&A Session
- Open floor for questions and clarifications
Who Should Attend:
- All AFLEX staff interested in pursuing advanced education opportunities abroad.
We look forward to seeing you there!
Date: - August 20, 2024
Time: - 10 am-12 am
Location: - AFLEX Head office, Addis Ababa, Ethiopia
Join us for an informative session about the Chevening Scholarship program designed for AFLEX staff. This event will provide insights into the application process, eligibility criteria, and benefits of the scholarship.
Agenda:
-Introduction to Chevening Scholarships
- Overview of the program and its objectives
- Importance of the scholarship for professional development
- Eligibility and Application Process
- Detailed criteria for AFLEX staff
- Steps to apply and key deadlines
- Tips for a Successful Application
- Insights from previous scholars
- Best practices for crafting your application and essays
- Q&A Session
- Open floor for questions and clarifications
Who Should Attend:
- All AFLEX staff interested in pursuing advanced education opportunities abroad.
We look forward to seeing you there!
👍4
የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት የተቋማቸውን የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም በሆስፒታል ደረጃ በፍኖተ ካርታ መልክ ለማዘጋጀት በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ገብተዋል::
የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሆስፒታል ደረጃ በፍኖተ ካርታ መልክ እያዘጋጁ እንደሆነ ዶ/ር አሳምነው ዋቅጅራ ገልጸዋል፡፡
ይህ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሆስፒታል ደረጃ በፍኖተ ካርታ መንገድ የማዘጋጀት ተግባር እሰከ ነሃሴ 11/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይም ዶ/ር አሳምነው ዋቅጅራ አስታውቀዋል ።
ሱሉልታ የሚገኘው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ለተለያዩ ተቋማት ልዩ ልዩ አገልግሎትን በጥራት የሚያቀርብ በመሆኑ በርካታ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ከአካዳሚው ጋር እየሰሩ ነው::
የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሆስፒታል ደረጃ በፍኖተ ካርታ መልክ እያዘጋጁ እንደሆነ ዶ/ር አሳምነው ዋቅጅራ ገልጸዋል፡፡
ይህ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሆስፒታል ደረጃ በፍኖተ ካርታ መንገድ የማዘጋጀት ተግባር እሰከ ነሃሴ 11/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይም ዶ/ር አሳምነው ዋቅጅራ አስታውቀዋል ።
ሱሉልታ የሚገኘው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ለተለያዩ ተቋማት ልዩ ልዩ አገልግሎትን በጥራት የሚያቀርብ በመሆኑ በርካታ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ከአካዳሚው ጋር እየሰሩ ነው::
ነሐሴ 17!
5 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
5 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
👍2
ነሐሴ 17!
4 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
4 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
ነሐሴ 17!
3 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
3 ቀናት ቀርተውታል!
ሁላችንም አረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ ተዘጋጅተናል!
#Ethiopia 🇪🇹
#አረንጓዴ_አሻራ
#600_ሚሊዮን_ችግኝ
#600_million_seedlings
#Worldrecord
#GreenLegacy
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ተጠሪ ተቋማት የ2016 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና የ2017 የትኩረት አቅጣጫዎችን ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ያገኙትን ውጤትና ያጋጠማቸውን ተግዳሮቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት አቅርበዋል። የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚም ከተጠሪ ተቋማት አንዱ በመሆኑ በአካዳሚው ምክትል ርዕሰ አካዳሚ ወንድዬ ለገሰ (ዶ/ር) በኩል ሪፖርትና ዕቅድ አቅርቧል። ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶችም የአፍሌክስ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሶስተኛ ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ ተግባሩን አጠናቀቀ።
ከነሀሴ11/2016 ዓ.ም እሰከ ነሀሴ 14/2016 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የ3ኛው ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ ከአካዳሚውና ከተለያዩ ተቋማት በርካታ ባለሙያዎች እንደተሳተፉና ባለሙያዎች ወደዝግጅት ከመግባታቸው በፊት በስርዓተ ስልጠና አዘገጃጀትና ሞዳሊቲ ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ እንዳገኙ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ለዝግጅት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠርም ከስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን የተለያዩ ሰነዶችና ፎርማት ለባለሙያዎች እንዲደርሳቸው መደረጉን የጠቆሙት የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው፤ የተዘጋጁት ዜሮ ድራፍት ስርዓተ ስልጠናዎች በጋራ መድረክ ቀርበው ውይይት ከተደረገባቸው በኋላ ወደየተቋማቱ ተመልሰው በተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ዳብረው፤ አካዳሚው በቀጣይ በሚያዘጋጀው የቫሊደሽን ወርክሾፕ ላይ ቀርበው የመጨረሻ ቅርጻቸውን እንዲይዙ ስምምነት ላይ መደረሱንም ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ተናግረዋል።
ከነሀሴ11/2016 ዓ.ም እሰከ ነሀሴ 14/2016 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የ3ኛው ዙር የSpecialization Leadership Development Program ስርዓተ ስልጠና (curriculum) ቀረጻ ከአካዳሚውና ከተለያዩ ተቋማት በርካታ ባለሙያዎች እንደተሳተፉና ባለሙያዎች ወደዝግጅት ከመግባታቸው በፊት በስርዓተ ስልጠና አዘገጃጀትና ሞዳሊቲ ላይ ሰፋ ያለ ግንዛቤ እንዳገኙ የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ለዝግጅት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠርም ከስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን የተለያዩ ሰነዶችና ፎርማት ለባለሙያዎች እንዲደርሳቸው መደረጉን የጠቆሙት የሪፎርም ኮሚቴ አስተባባሪው፤ የተዘጋጁት ዜሮ ድራፍት ስርዓተ ስልጠናዎች በጋራ መድረክ ቀርበው ውይይት ከተደረገባቸው በኋላ ወደየተቋማቱ ተመልሰው በተቋማት ከፍተኛ የበላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ዳብረው፤ አካዳሚው በቀጣይ በሚያዘጋጀው የቫሊደሽን ወርክሾፕ ላይ ቀርበው የመጨረሻ ቅርጻቸውን እንዲይዙ ስምምነት ላይ መደረሱንም ሞገስ ሎጋው (ዶ/ር) ተናግረዋል።