African Leadership Excellence Academy
2.35K subscribers
2.55K photos
96 videos
6 files
120 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
"አካዳሚው የአፍሪካን ችግር የሚፈታ ብቁ አመራር ለማፍራት በሚያስችል መልኩ: በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት: በዘመናዊ መልኩ የተደራጀ ነው"
ዛዲግ አብርሃ
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት
Russian Science and Culture Center Officials Visit African Leadership Academy, Discuss Deepening Cooperation.

In a significant move towards strengthening ties between Russia and Africa, officials from the Russian Science and Culture Center visited the head office of the African Leadership Excellence Academy (AFLEX) in Addis Ababa, Ethiopia today.

The delegation, led by the center's director Mr. Alexander Yevsetignev, held a wide-ranging discussion with the president of the AFLEX, Mr. Zadig Abreha.
During the meeting, Mr. Zadig highlighted the long-standing strong relationship between Russia and Ethiopia, noting that the spirit of cooperation between the two countries has been growing in recent years.
👍3
He praised Russia's ancient civilization and the patriotism of its people, stating that Russia had never harbored any colonial ambitions in its history.
"Russia has a rich and storied past, and the people of Russia are deeply patriotic," said Mr. Zadig. "We at the African Leadership Excellence Academy have a great desire to work closely with Russian institutions to further our shared goals."

The Russian delegation expressed delight at the visit, with Mr. Yevsetignev his surprise at the favorable environment for conducting studies and research at the AFLEX training facility in Sululta.

"We were thoroughly impressed by the state-of-the-art infrastructure and the dedicated staff at the Sululta campus," said Mr. Yevsetignev. "The AFLEX is clearly an institution committed to academic excellence and we are excited about the prospect of collaborating with them."

The two parties agreed that the discussion had opened the door for further cooperation, and they concluded the meeting by reaching an agreement to work closely on common issues. This included the possibility of AFLEX offering free education for second and third-degree programs through its educational institutions.

"This is an important step forward in strengthening the ties between Russia and Africa," said Mr. Zadig. "We believe that this partnership will lead to many fruitful collaborations in the years to come."
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራርነት ስልጠና ወሰዱ::

የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ #ትዕግስት_ሃሚድ በስልጠናው ወቅት እንደገለጹት እጅግ ተለዋዋጭና ውስብስብ በሆነው የሳይበር አለም ውስጥ ውጤታማ የአመራር ብቃት መገንባት ወሳኝና ወቅታዊ ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል። ከዚህ አኳያ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ብቃት ያለውና ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ አመራር የመገንባት ሂደቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። ከዚህ አኳያ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የተሰጠው ስልጠና ለተቋማዊ አመራር ግንባታ ትልቅ ሚናን እንደሚጫወት ተናግረዋል።

በስልጠና መድረኩ ላይም የአፍሌክስ የለውጥ፣ የማስፋት እና ሽግግር ስትራቴጂ ቀርቧል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሐገሪቱ ቁልፍ የደሕንነት ተቋም እንደመሆኑ መጠን የአስተዳደሩን የአመራር አቅም መገንባት ለሐገር ሰላምና ደሕንነት መረጋገጥ ወሳኝ ሚናን እንደሚጫወት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ #ዛዲግ_አብርሃ ገልጸዋል።
👍1
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከሜልቦርን ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ጋር ውይይት አደረገ። ውይይቱ አካዳሚው ዓለም አቀፋዊ ግንኙነቶችን ለማጠናከር እንደሚረዳው ተገልጿል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃና እና የሜልቦርን ዩኒቨርሲቲ የአለም አቀፍ የባህል እና ተሳትፎ ምክትል ቻንስለር ፕሮፌሰር ሚካኤል ዌስሊን ወደፊት አብሮ መሰራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ላይ የዙም ውይይት አደረጉ፡፡
ሁለቱም መሪዎች ተቋማቱ ወደፊት በጋራ መስራት የሚችሉባቸውን መንገዶች በመመርመር ፍሬያማ እና ዘላቂ አጋርነት ለማመቻቸት የትብብር ውይይት አድርገዋል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እና የሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የየራሳቸውን ጥንካሬ እና ኔትዎርክ በመጠቀም ለጋራ የምርምር ውጥኖች እና ሌሎች የትብብር ፕሮግራሞች ላይ አዳዲስ እድሎችን መፍጠር እንደሆነም በውይይቱ ተገልጿል።
ይህ ስትራቴጂያዊ ተሳትፎ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ራሱን እንደ አንድ የአመራር ማዕከል አድርጎ ለማስቀመጥ ያለውን ፍላጎት የሚያጎላ ሲሆን አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አፍሪካዊ አመራርን በአለም አቀፍ ደረጃ ለማፍራት እንደሆነም ተነግሯል ።
አካዳሚው በአህጉሪቱ እና ከዚያም በላይ የለውጥ አራማጅ መሪዎችን የሚያበረታታ ትስስር ለመፍጠር እየሰራ እንደሆነም ተገልጿል፡፡
👍1
Consultative workshop meeting #AFLEX African Leadership Excellence Academy and #pl4ge (Public Leadership for Gender Equality).
#Public_Leadership_for_Gender_Equality Program Nationalizes in #Ethiopia
May 30, 2024 – SULULUTA /AFLEX/ - In a significant step towards advancing gender equality, #African_Leadership_Excellence_Academy (#AFLEX) held a pivotal assessment and planning workshop in collaboration with public leadership for Gender Equality (#PL4GE) team.
During the event, the President of AFLEX, #Zadig_Abrera, initiated the participants not to challenge women but rather to make the necessary sacrifices to invest in women and promote #gender_equality.
👎1
The workshop, held in the #AFLEX #Leadership_Development_Center in Sululuta town, was facilitated by Mrs. @Enn_Denvil and Mr. @Alex_MuyNive from the Center for Gender Equality.
The workshop aimed to provide an overview of the PL4GE program, assess the AFLEX team's contributions, and identify priorities for program implementation and facilities.
Mrs. Enn Denvil and Mr. Alex Munive highlighted PL4GE's innovative conceptual framework, strategic-based approach, and collaborative work with leaders to drive change.
The workshop explored PL4GE's gender leadership principles, focusing on the "6 P's": people, partnership, public value co-creation, purpose, personal commitment, and power.
Participants discussed the design and implementation of the PL4GE program, focusing on Ethiopia's experiences, through individual reflections, pair-and-share activities, and discussions.
The nationalization of Ethiopia's PL4GE program is a significant step towards gender equality and women's empowerment in public leadership roles.
The workshop's discussions and outcomes will guide the program's scope and implementation strategies, aiming to foster a more inclusive and equitable society.
The workshop will continue until May 31st, 2024.The President of AFLEX, Enn Denvil, and Alex Munive from the Center for Gender Equality group visited the AFLEX compound.
👍4