በዛሬዉ ነሐሴ 1፣ 2016 የውጭ ምንዛሬ ገበያ
ለዋናዎቹ የውጭ ገንዘቦች የቀረበውን ከፍተኛ የባንኮች የመግዣ እና ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ተመልከቱ
ለአንድ የአሜሪካ ዶላር 🇺🇸 💵
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ 107.3307 * ገዳ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ 99.3676 * ግሎባል ባንክ
ለአንድ ፓውንድ 🇬🇧 💷
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 100.6943 * ህብረት ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 118.0187 *ኮፐሬቲቭ ባንክ
ለአንድ ዮሮ🇪🇺 💶
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 112.5636 * ፀሐይ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 108.1216 * ግሎባል ባንክ
~~
Today, August 07, 2024, the foreign exchange market
Look at the high bank bid and low bid rates for major foreign currencies
For one US dollar 🇺🇸 💵
Maximum purchase price ETB 107.3307 * Geda Bank
Minimum selling price ETB 99.3676 * Global Bank
For one Pound 🇬🇧 💷
Maximum purchase price ETB 100.6943 * Hibret Bank
Minimum selling price ETB 118.0187 *Cooperative Bank
For one Euro🇪🇺 💶
Maximum purchase price ETB 112.5636 * Tsehay Bank
Minimum selling price ETB 108.1216 * Global Bank
www.condoaddis.com/240807-2
ለዋናዎቹ የውጭ ገንዘቦች የቀረበውን ከፍተኛ የባንኮች የመግዣ እና ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ተመልከቱ
ለአንድ የአሜሪካ ዶላር 🇺🇸 💵
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ 107.3307 * ገዳ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ 99.3676 * ግሎባል ባንክ
ለአንድ ፓውንድ 🇬🇧 💷
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 100.6943 * ህብረት ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 118.0187 *ኮፐሬቲቭ ባንክ
ለአንድ ዮሮ🇪🇺 💶
ከፍተኛ የመግዣ ዋጋ ብር 112.5636 * ፀሐይ ባንክ
ዝቅተኛ የመሸጫ ዋጋ ብር 108.1216 * ግሎባል ባንክ
Look at the high bank bid and low bid rates for major foreign currencies
For one US dollar 🇺🇸 💵
Maximum purchase price ETB 107.3307 * Geda Bank
Minimum selling price ETB 99.3676 * Global Bank
For one Pound 🇬🇧 💷
Maximum purchase price ETB 100.6943 * Hibret Bank
Minimum selling price ETB 118.0187 *Cooperative Bank
For one Euro🇪🇺 💶
Maximum purchase price ETB 112.5636 * Tsehay Bank
Minimum selling price ETB 108.1216 * Global Bank
www.condoaddis.com/240807-2
👍1
#News የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የልዩ የዉጭ ምንዛሪ ጨረታን በአማካይ ዋጋ በዶላር 107.9 ብር መሆኑን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ነሐሴ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. የተካሄደውን የልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል።
27 ባንኮች ተሳትፎዉበታል በተባለዉ በዚህ ልዩ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች አማካይ ዋጋ በአንድ ዶላር 107.9 ብር እንደሆነ ብሔራዊ ባንክ ገልጿል። ይህም ነገ ከነሐሴ 2፤2016 ዓ.ም. ጀምሮ በዉጪ ምንዛሪ ተመን ላይ ተግባራዊ ይደረጋሉ ።
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ዉጤቱን ተከትሎ እንደተናገሩት "ተግባራዊ የተደረገዉን በባንክ ምንዛሪ ዋጋ እና በትይዩ የገበያ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት እና እንዲሁም የምንዛሪ ተመን መረጋጋት ትርጉም ያለው እድገት ሆኖ በማየታችን ደስተኞች" ነን ብለዋል።
የዉጪ ምንዛሪ ግብይት አብዛኛው እንቅስቃሴ ወደ ባንክ ሥርዓት እንዲሸጋገር የሚያደርግ ሲሆን በዚህም የውጭ ምንዛሪ የሚያመጡትን ላኪዎች እንዲሁም ብዙ ኩባንያዎችን እና የውጭ ምንዛሪ ለሚፈልጉ ሥራ ፈጣሪዎች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተመልክቷል ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የዉጪ ምንዛሪ ጨረታዉን ከዛሬ ጀምሮ ሊያካሄድ መሆኑን መግለፁ የሚታወስ ሲሆን ቢዘህም ፍላጎቱ ያላቸዉ ባንኮች በጨረታው መሳተፍ እንደሚችሉ አስታዉቆ ነበር።
#News The National Bank of Ethiopia has announced a special foreign currency auction with an average price of 107.9 Birr per dollar.
National Bank of Ethiopia today, August 1, 2016. He announced the results of the special foreign exchange auction.
According to the National Bank, the average price of the winning bidders in this special auction is 107.9 Birr per dollar. This is from tomorrow, August 2, 2016. They will be applied on the foreign exchange rate.
Following the results, National Bank Governor Mamo Mehretu said, "We are happy to see the difference between the bank exchange rate and the parallel market rate, as well as the stability of the exchange rate, as a meaningful development."
He observed that most of the foreign exchange trading activity is transferred to the banking system, thus contributing to the exporters who bring foreign currency as well as many companies and entrepreneurs who need foreign currency.
It should be remembered that the National Bank of Ethiopia announced that it will hold a special foreign exchange auction from today, and it announced that interested banks can participate in the auction.
www.condoaddis.com/240807-1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ነሐሴ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. የተካሄደውን የልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል።
27 ባንኮች ተሳትፎዉበታል በተባለዉ በዚህ ልዩ ጨረታ አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች አማካይ ዋጋ በአንድ ዶላር 107.9 ብር እንደሆነ ብሔራዊ ባንክ ገልጿል። ይህም ነገ ከነሐሴ 2፤2016 ዓ.ም. ጀምሮ በዉጪ ምንዛሪ ተመን ላይ ተግባራዊ ይደረጋሉ ።
የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ዉጤቱን ተከትሎ እንደተናገሩት "ተግባራዊ የተደረገዉን በባንክ ምንዛሪ ዋጋ እና በትይዩ የገበያ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት እና እንዲሁም የምንዛሪ ተመን መረጋጋት ትርጉም ያለው እድገት ሆኖ በማየታችን ደስተኞች" ነን ብለዋል።
የዉጪ ምንዛሪ ግብይት አብዛኛው እንቅስቃሴ ወደ ባንክ ሥርዓት እንዲሸጋገር የሚያደርግ ሲሆን በዚህም የውጭ ምንዛሪ የሚያመጡትን ላኪዎች እንዲሁም ብዙ ኩባንያዎችን እና የውጭ ምንዛሪ ለሚፈልጉ ሥራ ፈጣሪዎች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተመልክቷል ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የዉጪ ምንዛሪ ጨረታዉን ከዛሬ ጀምሮ ሊያካሄድ መሆኑን መግለፁ የሚታወስ ሲሆን ቢዘህም ፍላጎቱ ያላቸዉ ባንኮች በጨረታው መሳተፍ እንደሚችሉ አስታዉቆ ነበር።
#News The National Bank of Ethiopia has announced a special foreign currency auction with an average price of 107.9 Birr per dollar.
National Bank of Ethiopia today, August 1, 2016. He announced the results of the special foreign exchange auction.
According to the National Bank, the average price of the winning bidders in this special auction is 107.9 Birr per dollar. This is from tomorrow, August 2, 2016. They will be applied on the foreign exchange rate.
Following the results, National Bank Governor Mamo Mehretu said, "We are happy to see the difference between the bank exchange rate and the parallel market rate, as well as the stability of the exchange rate, as a meaningful development."
He observed that most of the foreign exchange trading activity is transferred to the banking system, thus contributing to the exporters who bring foreign currency as well as many companies and entrepreneurs who need foreign currency.
It should be remembered that the National Bank of Ethiopia announced that it will hold a special foreign exchange auction from today, and it announced that interested banks can participate in the auction.
www.condoaddis.com/240807-1
#ECMA
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያን ባለስልጣን ሃና ተኸልኩን ዋና ዳይሬክተር አድርጎ ሾመ!
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያን ባለስልጣን ሃና ተኸልኩን ዋና ዳይሬክተር አድርጎ ሲሾም በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ብሩክ ታዬን (ዶ/ር) ዋና ስራ አስፈፃሚ አድርጎ ተቀብሏል
ላለፉት ሁለት ዓመታት የካፒታል ገበያ ባለስልጣንን ከማቋቋም ጀምሮ በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ በነበሩት ብሩክ ታዬ ( ዶ/ር) ምትክ በህግ እና በኢኮኖሚያዊ ወንጀሎች ላይ ሰፊ ልምድ ያላቸውን ሃና ተኸልኩን አዲሱ ዳይሬክተር አድርጎ መቀበሉን አስታዉቋል ።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የመጀመሪያ እና የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ብሩክ ታዬ ( ዶ/ር) በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ መሾማቸው ተሰምቷል።
ብሩክ ታዬ የኢትዮጵያ ቴሌኮም እና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ 27 የሚደርሱ የመንግስት ኩባንያዎችን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን ላለፉት ሁለት ዓመታት በስራ አስፈፃሚነት በመሩት አብዱረህማን ኢድ ጣሂር ምትክ መሾማቸው ለማወቅ ተችሏል ።
Please follow and like us:
Fb.me/etstocks
X.com/etstocks1
YouTube.com/@etstocks
Website:- condoaddis.com/category/etstocks
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያን ባለስልጣን ሃና ተኸልኩን ዋና ዳይሬክተር አድርጎ ሾመ!
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያን ባለስልጣን ሃና ተኸልኩን ዋና ዳይሬክተር አድርጎ ሲሾም በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ብሩክ ታዬን (ዶ/ር) ዋና ስራ አስፈፃሚ አድርጎ ተቀብሏል
ላለፉት ሁለት ዓመታት የካፒታል ገበያ ባለስልጣንን ከማቋቋም ጀምሮ በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ በነበሩት ብሩክ ታዬ ( ዶ/ር) ምትክ በህግ እና በኢኮኖሚያዊ ወንጀሎች ላይ ሰፊ ልምድ ያላቸውን ሃና ተኸልኩን አዲሱ ዳይሬክተር አድርጎ መቀበሉን አስታዉቋል ።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የመጀመሪያ እና የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ብሩክ ታዬ ( ዶ/ር) በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ መሾማቸው ተሰምቷል።
ብሩክ ታዬ የኢትዮጵያ ቴሌኮም እና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ 27 የሚደርሱ የመንግስት ኩባንያዎችን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን ላለፉት ሁለት ዓመታት በስራ አስፈፃሚነት በመሩት አብዱረህማን ኢድ ጣሂር ምትክ መሾማቸው ለማወቅ ተችሏል ።
Please follow and like us:
Fb.me/etstocks
X.com/etstocks1
YouTube.com/@etstocks
Website:- condoaddis.com/category/etstocks
#CBE #USD
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዶላር ዋጋ ጨመረ።
ባለፉት 5 ተከታታይ ቀናት ለውጥ የሌለበት የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ይፋ ሲያደርግ ነበር።
ዛሬ ግን በሁሉም የውጭ ምንዛሬ ዋጋዎች ላይ ጭማሪ አደርጓል።
የአሜሪካ ዶላር መግዣው 101 ብር ከ0041 ሳንቲም ፤ መሸጫው ደግሞ 111 ብር ከ1045 ሳንቲም ገብቷል።
#GBP
ፓውንድ ስተርሊግ መግዣው 122 ብር ከ6543 ሳንቲም ፤ መሸጫው 134 ብር ከ9197 ሳንቲም ሆኗል።
#Euro
ዩሮ መግዣው 110 ብር ከ2157 ሳንቲም ፤ መሸጫው ወደ 121 ብር ከ2372 ሳንቲም ጨምሯል።
#KWE
አንዱ የኩዌት ዲናር መግዣው 314 ብር ከ4020 ሳንቲም መሸጫው ደግሞ 345 ብር ከ8421 ሳንቲም ገብቷል።
Condoaddis.com/240809-2
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዶላር ዋጋ ጨመረ።
ባለፉት 5 ተከታታይ ቀናት ለውጥ የሌለበት የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ይፋ ሲያደርግ ነበር።
ዛሬ ግን በሁሉም የውጭ ምንዛሬ ዋጋዎች ላይ ጭማሪ አደርጓል።
የአሜሪካ ዶላር መግዣው 101 ብር ከ0041 ሳንቲም ፤ መሸጫው ደግሞ 111 ብር ከ1045 ሳንቲም ገብቷል።
#GBP
ፓውንድ ስተርሊግ መግዣው 122 ብር ከ6543 ሳንቲም ፤ መሸጫው 134 ብር ከ9197 ሳንቲም ሆኗል።
#Euro
ዩሮ መግዣው 110 ብር ከ2157 ሳንቲም ፤ መሸጫው ወደ 121 ብር ከ2372 ሳንቲም ጨምሯል።
#KWE
አንዱ የኩዌት ዲናር መግዣው 314 ብር ከ4020 ሳንቲም መሸጫው ደግሞ 345 ብር ከ8421 ሳንቲም ገብቷል።
Condoaddis.com/240809-2
#NBE #FOREX
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ለመከፈት የሚፈልጉ የሥራ ፈቃድ መስጠት መጀመሩን አስታዉቋል
በገበያ ላይ ተመሥርተው የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ መሸጥና መግዛት የሚፈልጉ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች እንዲቋቋሙ በተፈቀደው መሠረት ብሔራዊ ባንክ ይህኑ ፍቃድ መስጠት ጀምሬያለሁ ብሏል።
የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች መቋቋም የውጭ ምንዛሪ ገበያን መሠረት ለማስፋትና ለማጠናከር እንዲሁም የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት የሚሹ ደንበኞችን ፍላጎት ለማሳካት እንደሚረዳ ይታመናል ብሏል ባንኩ ባወጣዉ መግለጫ ።
የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች እንዲከፈቱ የሥራ ፈቃድ መስጠት መጀመሩን የገለፀው ባንኩ ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ለመክፈትና ዘርፉን በቀጣይ ዓመታት ተወዳዳሪ ለማድረግ የተጀመርነው አዲስ ምዕራፍ መሆኑ ገልጿል።
Condoaddis.com/240809-3
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ለመከፈት የሚፈልጉ የሥራ ፈቃድ መስጠት መጀመሩን አስታዉቋል
በገበያ ላይ ተመሥርተው የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ መሸጥና መግዛት የሚፈልጉ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች እንዲቋቋሙ በተፈቀደው መሠረት ብሔራዊ ባንክ ይህኑ ፍቃድ መስጠት ጀምሬያለሁ ብሏል።
የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች መቋቋም የውጭ ምንዛሪ ገበያን መሠረት ለማስፋትና ለማጠናከር እንዲሁም የውጭ ምንዛሪ በጥሬ ገንዘብ ለመሸጥም ሆነ ለመግዛት የሚሹ ደንበኞችን ፍላጎት ለማሳካት እንደሚረዳ ይታመናል ብሏል ባንኩ ባወጣዉ መግለጫ ።
የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች እንዲከፈቱ የሥራ ፈቃድ መስጠት መጀመሩን የገለፀው ባንኩ ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ለመክፈትና ዘርፉን በቀጣይ ዓመታት ተወዳዳሪ ለማድረግ የተጀመርነው አዲስ ምዕራፍ መሆኑ ገልጿል።
Condoaddis.com/240809-3