#Breaking News
#Ityoppiyal Inki Jappaaniital Koroonah Vayres geytime!
#Addis Ababah Xiinissoh Abba Facebookul ruube oytil abak sugen fokkaaqoh lakal inki Jappaaniital tama dalka geytimtem diggoyse.
Afar Mass Media, Samara 04/07/2012
#Ityoppiyal Inki Jappaaniital Koroonah Vayres geytime!
#Addis Ababah Xiinissoh Abba Facebookul ruube oytil abak sugen fokkaaqoh lakal inki Jappaaniital tama dalka geytimtem diggoyse.
Afar Mass Media, Samara 04/07/2012
#Breaking News:
#Itaaliyal Coronah Vayres asaakih ayro dubuh 793 yakke mari rabe. Tama ixma baadal inki ayroh addat rabe mari inkih muxxi elle yakke baaxo tet abta.
Too baaxol Tama dalkah rabe marih ixma 5000 guftu dagoom raqteh tan.
#Italy coronavirus death toll hits 4,825 as 793 die in ONE DAY in biggest daily increase.
#Source: Russia Today
#Itaaliyal Coronah Vayres asaakih ayro dubuh 793 yakke mari rabe. Tama ixma baadal inki ayroh addat rabe mari inkih muxxi elle yakke baaxo tet abta.
Too baaxol Tama dalkah rabe marih ixma 5000 guftu dagoom raqteh tan.
#Italy coronavirus death toll hits 4,825 as 793 die in ONE DAY in biggest daily increase.
#Source: Russia Today
#BREAKING
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
የፍትህ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው።
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
የፍትህ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው።
#BREAKING
ኢትዮጵያ 4 የአየርላንድ ዲፕሎማቶችን አባረረች።
ዲፕሎማቶቹ አዲስ አበባ አየርላንድ ኤምባሲ ይሰሩ የነበሩ ሲሆን ኢትዮጵያን በሳምንት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ መወሰኗን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአል ዓይን በሰጡት ቃል፥ " በኢትዮጵያ ይሰሩ የነበሩ አራት የአየርላንድ ዲፕሎማቶች በሳምንት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ተወስኗል " ብለዋል።
ምንጭ፦ አል ዓይን
ኢትዮጵያ 4 የአየርላንድ ዲፕሎማቶችን አባረረች።
ዲፕሎማቶቹ አዲስ አበባ አየርላንድ ኤምባሲ ይሰሩ የነበሩ ሲሆን ኢትዮጵያን በሳምንት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ መወሰኗን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአል ዓይን በሰጡት ቃል፥ " በኢትዮጵያ ይሰሩ የነበሩ አራት የአየርላንድ ዲፕሎማቶች በሳምንት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ተወስኗል " ብለዋል።
ምንጭ፦ አል ዓይን