General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.95K subscribers
3.37K photos
43 videos
204 files
198 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍33
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍15
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍15
Forwarded from fikir
👍13
አርብ፡- ህዳር 14 ቀን 2016 ዓ.ም

የፀረ ሙስና ቀን በኮሌጁ ተከበረ!!

ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ምክኒያት በማድረግ እንደ ተቋም ዛሬ ህዳር 14 ቀን 2016 ዓ.ም በኮሌጁ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ፡፡

በዓለም ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የፀረ ሙስና ቀን በኮሌጁ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት " ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በህብረት እንታገል" በሚል መሪ ቃል የኮሌጁ ሰራተኞች በተገኙበት ተከብሯል።

በዓሉ በፀረ ሙስና ትግሉ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን ለማስቀጠል፣ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታን ለማጠናከር፣ የፀረ ሙስና ትግሉን ህዝባዊ መሰረት በማስያዝ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ታቅዶ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ሙስና በስነ ምግባር ውድቀት፣ በቢሮክራሲ መብዛት፣ በተጠያቂነት መጓደል፣ በዜጎች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማነስ፣ ባልተማከለ የአሰራር ስርዓት እና መሰል መንስኤዎች የሚከሰት ሲሆን አፈፃፀሙ በጊዜ ሂደት እየሰፋ እና እየረቀቀ በመምጣቱ የሀገርን ሀብት ከዚህ እኩይ ብዝበዛ ለመታደግ መንግስት፣ ቤተሰብ፣ ሲቪክ ማህበራት፣ ሚዲያዎች፣ የትምህርት ተቋማት እና ቤተ እምነቶች ከፍተኛ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተብሏል፡፡

በተያያዘ ዜና እንደ ሀገር ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል በተመሳሳይ አብሮ ተከብሯል።

"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍14
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍10
እሁድ:- ህዳር 16 ቀን 2016 ዓ∙ም

ቢሮው በአዲስ ስያሜና በአዲስ አደረጃጀት መቀየሩ ተገለፀ!!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ በሚል ስያሜ እንደ አዲስ መደራጀቱ ተገለፀ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህዝብ እንደራሲዎች ምክር ቤት  ባካሄደው ሦስተኛ የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ከስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ እና የስራ ስምሪት ዘርፍን አካቶ በመያዝ የሥራ እና ክህሎት ቢሮ በሚል ስያሜ እንዲደራጅ የቀረበለትን አዋጅ ማፅደቁ ተሰምቷል።

ቢሮውንም እንዲመሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተመደቡ ሲሆን በሌላ በኩል ቢሮውን ሲመሩ የነበሩት ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቁጥጥር ባለሥልጣን ኃላፊ ሆነው መሾማቸው ታውቋል። 

አዲሱ ቢሮ የሰለጠነ የሰው ሀብት ከማቅረብ ባሻገር የስራ ዕድል ፈጠራ እና የስራ ስምሪት ኃላፊነት ተደርቦበታል።

         "በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍11
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍8