General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.95K subscribers
3.37K photos
43 videos
204 files
198 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
ውድ አዲስ የ2016 ዓ.ም ተመዝጋቢ ሰልጣኞቻችን በባሉበት ሆነው በ gwptc.sims.aatvetb.edu.et ከተመዘገቡ በኋላ የአጭር መልዕክት ወይም SMS የሚደርሶትን መልዕክት ወይም ሲስተሙ የሚሰጦትን Application ID ቁጥር ይዘው ከ8ኛ እስከ 12ኛ ያሉ የትምህርት ማስረጃቹንና ፎቶግራፍ ይዛቹ በመምጣት ከአላስፈላጊ ወረፋና እንግልት ይዳኑ።
ልብ ይበሉ አጭር የፅሑፍ መልዕክት ወይም SMS እንዲደርሶ ስልኮትን ሲያስገቡ 9 ወይም ለሳፋሪኮም 7 ብለው ይጀምሩ 09 ወይም 07 ብለው ቢመዘግቡ ትክክል አይደሉምና Message አይደርሶትም።
👍7
ሰኞ:- ህዳር 10 ቀን 2016 ዓ∙ም

ኮሌጁ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገብ ጀመረ!!

ኮሌጁ የ2016 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን ዛሬ ህዳር 10 ቀን 2016 ዓ∙ም በበየነ መረብ /online/ መመዝገብ ጀመረ።

በዛሬው የወረቀት አልባ ኦን ምዝገባ ላይ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቁና ከዚያ በፊት ጨርሰው የተቀመጠውን የቅበላ መስፈርት ያሟሉ አዳዲስ ሰልጣኞች መመዝገብ ችለዋል።

ኮሌጁ በ17 የስልጠና ዘርፍ ዓይነቶች እና ወደ 50 በሚደርሱ ሙያዎች እስከ 3500 የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን እቅድ ይዟል።

"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍39
ውድ አዲስ የ2016 ዓ.ም ተመዝጋቢ ሰልጣኞቻችን በባሉበት ሆነው በ gwptc.sims.aatvetb.edu.et ከተመዘገቡ በኋላ የአጭር መልዕክት ወይም SMS የሚደርሶትን መልዕክት ወይም ሲስተሙ የሚሰጦትን Application ID ቁጥር ይዘው ከ8ኛ እስከ 12ኛ ያሉ የትምህርት ማስረጃቹንና ፎቶግራፍ ይዛቹ በመምጣት ከአላስፈላጊ ወረፋና እንግልት ይዳኑ።
ልብ ይበሉ አጭር የፅሑፍ መልዕክት ወይም SMS እንዲደርሶ ስልኮትን ሲያስገቡ 9 ወይም ለሳፋሪኮም 7 ብለው ይጀምሩ 09 ወይም 07 ብለው ቢመዘግቡ ትክክል አይደሉምና Message አይደርሶትም።
👍8
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍33
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍15
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍15
Forwarded from fikir
👍13
አርብ፡- ህዳር 14 ቀን 2016 ዓ.ም

የፀረ ሙስና ቀን በኮሌጁ ተከበረ!!

ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ምክኒያት በማድረግ እንደ ተቋም ዛሬ ህዳር 14 ቀን 2016 ዓ.ም በኮሌጁ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ፡፡

በዓለም ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የፀረ ሙስና ቀን በኮሌጁ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት " ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በህብረት እንታገል" በሚል መሪ ቃል የኮሌጁ ሰራተኞች በተገኙበት ተከብሯል።

በዓሉ በፀረ ሙስና ትግሉ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን ለማስቀጠል፣ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታን ለማጠናከር፣ የፀረ ሙስና ትግሉን ህዝባዊ መሰረት በማስያዝ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ታቅዶ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ሙስና በስነ ምግባር ውድቀት፣ በቢሮክራሲ መብዛት፣ በተጠያቂነት መጓደል፣ በዜጎች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማነስ፣ ባልተማከለ የአሰራር ስርዓት እና መሰል መንስኤዎች የሚከሰት ሲሆን አፈፃፀሙ በጊዜ ሂደት እየሰፋ እና እየረቀቀ በመምጣቱ የሀገርን ሀብት ከዚህ እኩይ ብዝበዛ ለመታደግ መንግስት፣ ቤተሰብ፣ ሲቪክ ማህበራት፣ ሚዲያዎች፣ የትምህርት ተቋማት እና ቤተ እምነቶች ከፍተኛ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተብሏል፡፡

በተያያዘ ዜና እንደ ሀገር ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል በተመሳሳይ አብሮ ተከብሯል።

"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍14
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።

ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍10