እሁድ:- ህዳር 16 ቀን 2016 ዓ∙ም
ቢሮው በአዲስ ስያሜና በአዲስ አደረጃጀት መቀየሩ ተገለፀ!!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ በሚል ስያሜ እንደ አዲስ መደራጀቱ ተገለፀ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህዝብ እንደራሲዎች ምክር ቤት ባካሄደው ሦስተኛ የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ከስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ እና የስራ ስምሪት ዘርፍን አካቶ በመያዝ የሥራ እና ክህሎት ቢሮ በሚል ስያሜ እንዲደራጅ የቀረበለትን አዋጅ ማፅደቁ ተሰምቷል።
ቢሮውንም እንዲመሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተመደቡ ሲሆን በሌላ በኩል ቢሮውን ሲመሩ የነበሩት ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቁጥጥር ባለሥልጣን ኃላፊ ሆነው መሾማቸው ታውቋል።
አዲሱ ቢሮ የሰለጠነ የሰው ሀብት ከማቅረብ ባሻገር የስራ ዕድል ፈጠራ እና የስራ ስምሪት ኃላፊነት ተደርቦበታል።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ቢሮው በአዲስ ስያሜና በአዲስ አደረጃጀት መቀየሩ ተገለፀ!!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ በሚል ስያሜ እንደ አዲስ መደራጀቱ ተገለፀ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህዝብ እንደራሲዎች ምክር ቤት ባካሄደው ሦስተኛ የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ከስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ እና የስራ ስምሪት ዘርፍን አካቶ በመያዝ የሥራ እና ክህሎት ቢሮ በሚል ስያሜ እንዲደራጅ የቀረበለትን አዋጅ ማፅደቁ ተሰምቷል።
ቢሮውንም እንዲመሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተመደቡ ሲሆን በሌላ በኩል ቢሮውን ሲመሩ የነበሩት ክብርት ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቁጥጥር ባለሥልጣን ኃላፊ ሆነው መሾማቸው ታውቋል።
አዲሱ ቢሮ የሰለጠነ የሰው ሀብት ከማቅረብ ባሻገር የስራ ዕድል ፈጠራ እና የስራ ስምሪት ኃላፊነት ተደርቦበታል።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍11
Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ መመሪያ ቅደምተከተል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።
ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
1. በመጀመሪያ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ በ ብሮዘራችሁ ሰርች ማደረጊያ ላይ መፃፍ (gwptc.sims.aatvetb.edu.et)
2.በመቀጠል በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ ይጫኑ
3. በመቀጠል (registration guideline) የሚለውን በመጫን መመሪያውን በሚገባ ማንበብ
4. Application form የሚለውን መምረጥ
5.የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ በጥንቃቄ እና ሳይዘሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ያለማለት ይልቅ 9 ብሎ መጀመር
6. በመጨረሻም Apply የሚለውን በመጫን ፎርሙን መጨረስ
8. ከዚያም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል 09 ካላችሁ ግን አይልክም።
9. በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ የትምህርት ማስረጃችሁን እንዲሁም ፎቶግራፍ በhard copy በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ታጠናቅቃላችሁ።
ማሳሰብያ:- ከላይ የተጠቀሱትን ቅደም ተከተል በመከተል መመዝገብ የማይችል ተማሪ በአካል ወደ ኮሌጁ ቢመጣ በኮሌጁ ባሉ መዝጋቢዎች ድጋፍ ተደርጎለት መመዝገብ ይችላል
👍8
ሰኞ፡- ህዳር 17 ቀን 2016 ዓ.ም
የአዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባ ከተጀመረ አንድ ሳምንት አስቆጠረ!!
ኮሌጁ የ2016 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን በበየነ መረብ /online/ መመዝገብ የጀመረው የዛሬ ሳምንት ህዳር 10 ቀን 2016 ዓ∙ም ነው።
እስከ አሁን በተደረገው የወረቀት አልባ ኦን ላይን ምዝገባ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቁና ከዚያ በፊት ጨርሰው የተቀመጠውን የቅበላ መስፈርት ያሟሉ አዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባቸውን አከናውነዋል። በምዝገባ ሂደቱም የኔትወርክ መጨናነቅና የተመዝጋቢዎች ወረፋ እንዳይኖር ከሬጅስትራል ሰራተኞች ባሻገር በርካታ የቢሮ ሰራተኞች በምዝገባ ሂደቱ ላይ እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡ እስካሁንም ከ1400 በላይ አዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባቸውን አጠናቀዋል፡፡
ያልተመዘገባችሁ ውድ አመልካቾች ባላችሁበት ሆናችሁ በሞባይል ወይም ደግሞ በአቅራቢያችሁ ባለ ኢንተርኔት ቤት በመሄድ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን ሂደቱም በሚከተለው መልኩ ነው፡፡
ይኸውም፡- ብራውዘራችሁ ላይ gwptc.sims.aatvetb.edu.et የሚለውን ሰርች ማድረግ፣ በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ መጫን፣ በመቀጠልም registration guideline የሚለውን በመጫን መመሪያውን ማንበብ፣ Application form የሚለውን መምረጥ፣ የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ሳይሆን 9 ብሎ መጀመር፣ ከዚያም Apply የሚለውን በመጫን፣ በመጨረሻም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል።
- በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ አጠቃላይ ዋናው የትምህርት ማስረጃችሁን እና የማይመለስ ኮፒ እንዲሁም 2 ጉርድ ፎቶ በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል፤ ተብላችኋል፡፡
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
የአዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባ ከተጀመረ አንድ ሳምንት አስቆጠረ!!
ኮሌጁ የ2016 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን በበየነ መረብ /online/ መመዝገብ የጀመረው የዛሬ ሳምንት ህዳር 10 ቀን 2016 ዓ∙ም ነው።
እስከ አሁን በተደረገው የወረቀት አልባ ኦን ላይን ምዝገባ በ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቁና ከዚያ በፊት ጨርሰው የተቀመጠውን የቅበላ መስፈርት ያሟሉ አዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባቸውን አከናውነዋል። በምዝገባ ሂደቱም የኔትወርክ መጨናነቅና የተመዝጋቢዎች ወረፋ እንዳይኖር ከሬጅስትራል ሰራተኞች ባሻገር በርካታ የቢሮ ሰራተኞች በምዝገባ ሂደቱ ላይ እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡ እስካሁንም ከ1400 በላይ አዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባቸውን አጠናቀዋል፡፡
ያልተመዘገባችሁ ውድ አመልካቾች ባላችሁበት ሆናችሁ በሞባይል ወይም ደግሞ በአቅራቢያችሁ ባለ ኢንተርኔት ቤት በመሄድ መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን ሂደቱም በሚከተለው መልኩ ነው፡፡
ይኸውም፡- ብራውዘራችሁ ላይ gwptc.sims.aatvetb.edu.et የሚለውን ሰርች ማድረግ፣ በስተግራ ያለውን 3 ነጥብ መጫን፣ በመቀጠልም registration guideline የሚለውን በመጫን መመሪያውን ማንበብ፣ Application form የሚለውን መምረጥ፣ የተጠየቁትን መረጃዎች በሙሉ መሙላት። ስልክ የሚጠይቅበት ቦታ ላይ 09 ሳይሆን 9 ብሎ መጀመር፣ ከዚያም Apply የሚለውን በመጫን፣ በመጨረሻም ሲስተሙ admission ID በ 8465 SMS ይልካል።
- በ8465 SMS የተላከላችሁን አጭር የፅሑፍ መልዕክት እያሳያችሁ በኮሌጁ registrar በአካል በመገኘት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለ አጠቃላይ ዋናው የትምህርት ማስረጃችሁን እና የማይመለስ ኮፒ እንዲሁም 2 ጉርድ ፎቶ በመያዝ ቀሪ የምዝገባ ሂደታችሁን ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል፤ ተብላችኋል፡፡
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍23😢3
ረቡዕ፡- ህዳር 19 ቀን 2016 ዓ.ም
ሰዓቱ እየቆጠረ ነው!!
ኮሌጁ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገብ ከጀመረ እንሆ ሁለተኛ ሳምንት ተቆጠረ፡፡ በዚህ ምዝገባ ላይ ኮሌጁ ካለው የስልጠና ግብዓት መጠን እና እንዲቀበል ከተጣለበት ኮታ አንፃር አሁን ላይ 50 ፐርሰንት ያህሉ ምዝገባቸውን አጠናቋል፡፡
ውድ ምዝገባችሁን ያጠናቀቃችሁ አዳዲስ ሰልጣኞች!!
ኮሌጃችን በISO 9001:2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርቲፋይድ የሆነ ብቸኛ ተቋም መሆኑ፣ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለመሆን አቅዶ እየተጋ መገኘቱ፣ በኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዘርፍ የልህቀት ማዕከል እንዲሆን ብዙ ስራዎች እየተከወኑ መገኘቱ እና የተቋሙን አጠቃላይ ስነ ምህዳር ውብ እና ማራኪ ለማድረግ ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አይታችሁ እኛን መርጣችሁ በመምጣታችሁ እናመሰግናለን።
እኛን መርጣችሁ ስትመጡ በምክኒያት እንደሆነ እንረዳለን፣ አስር ጊዜ ብቻ ሳይሆን ከሃምሳ ጊዜ በላይ ለክታችሁ እኛ ጋር ቆርጣችሁ እንደመጣችሁ እናምናለን፡፡ የነገውን ትውልድ የመጠነ እና ዓለም የደረሰበትን የስልጠና ስማርት ቴክኖሎጂ ግብዓት ለመጠቀም ለሁሉም ዲፓርትመንቶች ኢንተራክቲቭ ቦርድ የተገጠመላቸው የሙያ ዘርፎችን መርጣችሁ በመመዝገባችሁ እንኳን ደስ አላችሁ፡፡ የእያንዳንዱ ዲፓርትመንት በከፍተኛ መዋለ ንዋይ የተገዙ ዘመኑን የዋጁ አዳዲስ ግብዓትን ከብቁ አሰልጣኞች ጋር አሟልቶ ይጠብቃችኋል፡፡
ውድ እስከ አሁን ምዝገባ ያላደረጋችሁ ደንበኞቻችን!!
ለምዝገባ እንደርሳለን በማለት የተዘናጋችሁ ወይም ጀነራል ዊንጌት ልመዝገብ አልመዝገብ በማለት ያመነታችሁ ቤተሰቦቻችን ሰዓቱ እየቆጠረ ነው፡፡ ዓላማችን እናንተን ብቁ ባለሙያ ማድረግ ስለሆነ ቦታ ሳይሞላ እና የምዝገባ ጊዜ ሳይጠናቀቅ በፈለጉት የሙያ ዘርፍ እና በሚመችዎት የስልጠና መርሃ ግብር ማለትም በቀን፣ በማታ፣ እና በቅዳሜ እና እሁድ ተመዝግበው እንዲሰለጥኑ እንመክራለን፡፡ የሚከተለውን ማስፈንጠርያ ተጭነው ይመዝገቡ=- http://gwptc.sims.aatvetb.edu.et
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
ሰዓቱ እየቆጠረ ነው!!
ኮሌጁ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገብ ከጀመረ እንሆ ሁለተኛ ሳምንት ተቆጠረ፡፡ በዚህ ምዝገባ ላይ ኮሌጁ ካለው የስልጠና ግብዓት መጠን እና እንዲቀበል ከተጣለበት ኮታ አንፃር አሁን ላይ 50 ፐርሰንት ያህሉ ምዝገባቸውን አጠናቋል፡፡
ውድ ምዝገባችሁን ያጠናቀቃችሁ አዳዲስ ሰልጣኞች!!
ኮሌጃችን በISO 9001:2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርቲፋይድ የሆነ ብቸኛ ተቋም መሆኑ፣ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለመሆን አቅዶ እየተጋ መገኘቱ፣ በኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዘርፍ የልህቀት ማዕከል እንዲሆን ብዙ ስራዎች እየተከወኑ መገኘቱ እና የተቋሙን አጠቃላይ ስነ ምህዳር ውብ እና ማራኪ ለማድረግ ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አይታችሁ እኛን መርጣችሁ በመምጣታችሁ እናመሰግናለን።
እኛን መርጣችሁ ስትመጡ በምክኒያት እንደሆነ እንረዳለን፣ አስር ጊዜ ብቻ ሳይሆን ከሃምሳ ጊዜ በላይ ለክታችሁ እኛ ጋር ቆርጣችሁ እንደመጣችሁ እናምናለን፡፡ የነገውን ትውልድ የመጠነ እና ዓለም የደረሰበትን የስልጠና ስማርት ቴክኖሎጂ ግብዓት ለመጠቀም ለሁሉም ዲፓርትመንቶች ኢንተራክቲቭ ቦርድ የተገጠመላቸው የሙያ ዘርፎችን መርጣችሁ በመመዝገባችሁ እንኳን ደስ አላችሁ፡፡ የእያንዳንዱ ዲፓርትመንት በከፍተኛ መዋለ ንዋይ የተገዙ ዘመኑን የዋጁ አዳዲስ ግብዓትን ከብቁ አሰልጣኞች ጋር አሟልቶ ይጠብቃችኋል፡፡
ውድ እስከ አሁን ምዝገባ ያላደረጋችሁ ደንበኞቻችን!!
ለምዝገባ እንደርሳለን በማለት የተዘናጋችሁ ወይም ጀነራል ዊንጌት ልመዝገብ አልመዝገብ በማለት ያመነታችሁ ቤተሰቦቻችን ሰዓቱ እየቆጠረ ነው፡፡ ዓላማችን እናንተን ብቁ ባለሙያ ማድረግ ስለሆነ ቦታ ሳይሞላ እና የምዝገባ ጊዜ ሳይጠናቀቅ በፈለጉት የሙያ ዘርፍ እና በሚመችዎት የስልጠና መርሃ ግብር ማለትም በቀን፣ በማታ፣ እና በቅዳሜ እና እሁድ ተመዝግበው እንዲሰለጥኑ እንመክራለን፡፡ የሚከተለውን ማስፈንጠርያ ተጭነው ይመዝገቡ=- http://gwptc.sims.aatvetb.edu.et
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍18👎1😢1
ረቡዕ፦ ህዳር 19 ቀን 2016 ዓ.ም
የስልጠና ማስታወቂያ
ኮሌጃችን ከመደበኛው የስልጠና ፕሮግራም ባሻገር ለአጫጭር ስልጠና ፈላጊዎች በአዲስ መልኩ አማራጭ ይዞ መጥቷል።
ይኸውም በ10 የስልጠና ዘርፎች ስር በሚገኙ 53 ሙያዎች አጫጭር ስልጠናዎችን ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል።
ስለሆነም በአጭር ቀናት ሰልጥነው ረጅሙን የህይወት ጉዞ የሚሰሩበት ሙያ ይቅሰሙ።
በዚህ ስልጠና ለመማር ፍቃደኝነት ብቻ እንጂ የመግቢያ ነጥብ፣ የትምህርት ደረጃ እና መሰል መስፈርቶች አያግድዎትም።
ሁል ጊዜ ምዝገባ፣ ሁል ጊዜ ስልጠና አለ።
የጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
የስልጠና ማስታወቂያ
ኮሌጃችን ከመደበኛው የስልጠና ፕሮግራም ባሻገር ለአጫጭር ስልጠና ፈላጊዎች በአዲስ መልኩ አማራጭ ይዞ መጥቷል።
ይኸውም በ10 የስልጠና ዘርፎች ስር በሚገኙ 53 ሙያዎች አጫጭር ስልጠናዎችን ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል።
ስለሆነም በአጭር ቀናት ሰልጥነው ረጅሙን የህይወት ጉዞ የሚሰሩበት ሙያ ይቅሰሙ።
በዚህ ስልጠና ለመማር ፍቃደኝነት ብቻ እንጂ የመግቢያ ነጥብ፣ የትምህርት ደረጃ እና መሰል መስፈርቶች አያግድዎትም።
ሁል ጊዜ ምዝገባ፣ ሁል ጊዜ ስልጠና አለ።
የጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
👍27
ሐሙስ:- ህዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም
ለኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና ተሰጠ!!
በኮሌጅ የቴክኖሎጂ ልማት እና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ም/ዲን ቢሮ በኩል ለኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ከህዳር 18 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የ3 ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡
ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 9 ወረዳዎች ለተውጣጡ 140 የኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች የቢዝነስ አመራር ስልጠና የተሰጠ ሲሆን ይዘቱም ስለንግድ ፈጠራ አመራር ክሂሎት፣ በሚሰጡት አገልግሎት ወይም በሚያቀርቡት ምርት ላይ የሚጠበቅባቸው የውድድር ብቃት፣ ስለ ኢንተርፕርነር፣ ስለ ቴክኖሎጂ ፅንሰ ሀሳብ እና መሰል ጉዳዮች ላይ በጥልቀት ቀርቧል።
የስልጠና ፍላጎት ጥያቄ የመጣው ከራሳቸው ከአንቀሳቃሾቹ መሆኑም ተገልጿል፡፡
የቴክኖሎጂ ልማት እና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ም/ዲን ቢሮ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ አገልግሎት ዘርፍ የጥቃቅን እና አነስተኛ ተቋማትን ችግር ለይቶ እና ፍላጎታቸውን መሰረት አድርጎ በአራቱ የድጋፍ አግባቦች ማለትም የቴክኒካል ክህሎት፣ የስራ ፈጣሪነት ክህሎት፣ የምርጥ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና የጥራትና ምርታማነት ማሻሻያ /ካይዘን/ አቅም ግንባታ አማካኝነት እግዛ ያደርጋል፡፡
አሁን ላይ 510 የሚሆኑ ነባር እና አዲስ ኢንተርፕራይዞች በኮለጁ ሙያዊ ድጋፍ እየተደረገላቸው ይገኛሉ።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
ለኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና ተሰጠ!!
በኮሌጅ የቴክኖሎጂ ልማት እና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ም/ዲን ቢሮ በኩል ለኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ከህዳር 18 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የ3 ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡
ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 9 ወረዳዎች ለተውጣጡ 140 የኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች የቢዝነስ አመራር ስልጠና የተሰጠ ሲሆን ይዘቱም ስለንግድ ፈጠራ አመራር ክሂሎት፣ በሚሰጡት አገልግሎት ወይም በሚያቀርቡት ምርት ላይ የሚጠበቅባቸው የውድድር ብቃት፣ ስለ ኢንተርፕርነር፣ ስለ ቴክኖሎጂ ፅንሰ ሀሳብ እና መሰል ጉዳዮች ላይ በጥልቀት ቀርቧል።
የስልጠና ፍላጎት ጥያቄ የመጣው ከራሳቸው ከአንቀሳቃሾቹ መሆኑም ተገልጿል፡፡
የቴክኖሎጂ ልማት እና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ም/ዲን ቢሮ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ አገልግሎት ዘርፍ የጥቃቅን እና አነስተኛ ተቋማትን ችግር ለይቶ እና ፍላጎታቸውን መሰረት አድርጎ በአራቱ የድጋፍ አግባቦች ማለትም የቴክኒካል ክህሎት፣ የስራ ፈጣሪነት ክህሎት፣ የምርጥ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና የጥራትና ምርታማነት ማሻሻያ /ካይዘን/ አቅም ግንባታ አማካኝነት እግዛ ያደርጋል፡፡
አሁን ላይ 510 የሚሆኑ ነባር እና አዲስ ኢንተርፕራይዞች በኮለጁ ሙያዊ ድጋፍ እየተደረገላቸው ይገኛሉ።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
👍20
ቅዳሜ:- ህዳር 22 ቀን 2016 ዓ∙ም
2ሺ የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞች በ2 ሳምንት ተመዘገቡ!!
ኮሌጁ የ2016 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን ከህዳር 10 ቀን 2016 ዓ∙ም ጀምሮ በበየነ መረብ /online/ እና በሀርድ ኮፒ ለ2 ሳምንታት የመዘገበ ሲሆን በዚህም 2 ሺ የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገቡ ታውቋል።
ኮሌጁ አሁን ላይ ባለው ዘርፈ ብዙ ፋሲሊቲዎችን ማሟላቱ እና ለስልጠና ጥራቱ ትኩረት መስጠቱ ተመራጭነቱን ይበልጥ ስላሰፋው ከፍተኛ ተመዝጋቢ ካላቸው የመዲናችን ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ውስጥ የመጀመሪያውን ረድፍ ይዟል።
ውድ ተመዝጋቢዎች! በመሉ እምነት እኛን ተማምናችሁ መርጣችሁን ስለመጣችሁ እናመሰግናለን።
የአሁኑ ቅዳሜና እሁድ በበየነ መረብ መመዝገቢያ ሰንደቁ ላይ ምዝገባ ለማከናወን ሞክራችሁ ሲስተሙ እንዳስቸገራችሁ የገለፃችሁልን ብዙዎች ናችሁ። እውነታችሁን ነው የቀረቡ መረጃዎችን አስተካክለን የተጨማሪ ዙር ምዝገባ ሰኞ ህዳር 24 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በዲጂታል ስርዓቱ ስለምናቀጥል በትዕግስት እንዲትጠባበቁን እንገልፃለን።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ምዝገባችሁን ያካሄዳችሁ አዳዲስ ሰልጣኞች የስልጠና ገለፃ /Training orentation/ ስላለ ሰኞ ህዳር 24 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 በኮሌጁ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
2ሺ የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞች በ2 ሳምንት ተመዘገቡ!!
ኮሌጁ የ2016 ዓ.ም አዳዲስ ሰልጣኞችን ከህዳር 10 ቀን 2016 ዓ∙ም ጀምሮ በበየነ መረብ /online/ እና በሀርድ ኮፒ ለ2 ሳምንታት የመዘገበ ሲሆን በዚህም 2 ሺ የሚደርሱ አዳዲስ ሰልጣኞችን መመዝገቡ ታውቋል።
ኮሌጁ አሁን ላይ ባለው ዘርፈ ብዙ ፋሲሊቲዎችን ማሟላቱ እና ለስልጠና ጥራቱ ትኩረት መስጠቱ ተመራጭነቱን ይበልጥ ስላሰፋው ከፍተኛ ተመዝጋቢ ካላቸው የመዲናችን ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ውስጥ የመጀመሪያውን ረድፍ ይዟል።
ውድ ተመዝጋቢዎች! በመሉ እምነት እኛን ተማምናችሁ መርጣችሁን ስለመጣችሁ እናመሰግናለን።
የአሁኑ ቅዳሜና እሁድ በበየነ መረብ መመዝገቢያ ሰንደቁ ላይ ምዝገባ ለማከናወን ሞክራችሁ ሲስተሙ እንዳስቸገራችሁ የገለፃችሁልን ብዙዎች ናችሁ። እውነታችሁን ነው የቀረቡ መረጃዎችን አስተካክለን የተጨማሪ ዙር ምዝገባ ሰኞ ህዳር 24 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በዲጂታል ስርዓቱ ስለምናቀጥል በትዕግስት እንዲትጠባበቁን እንገልፃለን።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ምዝገባችሁን ያካሄዳችሁ አዳዲስ ሰልጣኞች የስልጠና ገለፃ /Training orentation/ ስላለ ሰኞ ህዳር 24 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 በኮሌጁ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
"በላቀ አግልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
👍37