❣️ ማያዬ
ኤልያስ መልካ የተሳተፈበት አልበም ለሕዝብ ሊቀርብ ነው
#Ethiopia | ተዋናይት እና ድምፃዊት ለምለም ሐ/ሚካኤል አዲስ የበኩር አልበም ከዘጠኝ አመት በኃላ "ማያዬ " የተሰኘው አልበም ላይ የተሳተፉ የተለያዩ አንጋፋ እና ወጣት ከያኒያን ሲሆኑ በሕይወት የሌለው አንጋፋው አቀናባሪ ኤልያስ መልካ ሲገኝበት ሌሎች አንጋፋና ወጣት ባለሞያዎችም ተሳትፈውበታል።
#በሙዚቃ ቅንብር
👇👇👇
🎹አበጋዝ ክብረወርቅ
🎹ኤልያስ መልካ
🎹ሚካኤል ሃይሉ
🎹ታምሩ አማረ
🎹አዲስ ፍቃዱ እና ብሩክ ተቀባ ተሳትፈዋል።
#በግጥም
👇👇👇
✍️ወንድወሰን ይሁብ
✍️ናትናኤል ግርማቸው
✍️ሀብታሙ ቦጋለ
✍️ጥላሁን ሰማው የተሳተፉ ሲሆን፤
#በዜማ
👇👇👇
🎹ኤልያስ መልካ
🎹አንተነህ ወራሽ
🎹እሱባለው ይታየው
🎹ብስራት ሱራፌል
🎹ዘርአ ብሩክ ሰማው
🎹አህመድ ተሾመ ( ዲንቢ ) ተሳትፈዋል ።
👉በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃይለማርያም
👉በሪከርዲንግ ፕሮዲውሰርነት (Music producer, record producer) ወንድወሰን ይሁብ ተሳትፈውበታል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Lemlem_mayaye
ኤልያስ መልካ የተሳተፈበት አልበም ለሕዝብ ሊቀርብ ነው
#Ethiopia | ተዋናይት እና ድምፃዊት ለምለም ሐ/ሚካኤል አዲስ የበኩር አልበም ከዘጠኝ አመት በኃላ "ማያዬ " የተሰኘው አልበም ላይ የተሳተፉ የተለያዩ አንጋፋ እና ወጣት ከያኒያን ሲሆኑ በሕይወት የሌለው አንጋፋው አቀናባሪ ኤልያስ መልካ ሲገኝበት ሌሎች አንጋፋና ወጣት ባለሞያዎችም ተሳትፈውበታል።
#በሙዚቃ ቅንብር
👇👇👇
🎹አበጋዝ ክብረወርቅ
🎹ኤልያስ መልካ
🎹ሚካኤል ሃይሉ
🎹ታምሩ አማረ
🎹አዲስ ፍቃዱ እና ብሩክ ተቀባ ተሳትፈዋል።
#በግጥም
👇👇👇
✍️ወንድወሰን ይሁብ
✍️ናትናኤል ግርማቸው
✍️ሀብታሙ ቦጋለ
✍️ጥላሁን ሰማው የተሳተፉ ሲሆን፤
#በዜማ
👇👇👇
🎹ኤልያስ መልካ
🎹አንተነህ ወራሽ
🎹እሱባለው ይታየው
🎹ብስራት ሱራፌል
🎹ዘርአ ብሩክ ሰማው
🎹አህመድ ተሾመ ( ዲንቢ ) ተሳትፈዋል ።
👉በሚክሲንግ እና ማስተሪንግ ሰለሞን ኃይለማርያም
👉በሪከርዲንግ ፕሮዲውሰርነት (Music producer, record producer) ወንድወሰን ይሁብ ተሳትፈውበታል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Lemlem_mayaye
❤5
የካሣሁን እሸቱ (ካስዬ) የአልበም ምርቃት በ ማርዬት ሆቴል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የውዝዋዜ ጥበብ በመጀመሪያ ድግሪ ደረጃ እንዲሰጥ ጥሪ ቀረበ
#Ethiopia| የኢትዮጵያ የውዝዋዜ ጥበብ ማኅበር ፣ ከዓለም የትምህርት ፣ ሳይንስና የባህል ድርጅት ( ዩኔስኮ ) እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለስድሰት ቀን የሚቆይ ስልጠና እና የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ተወዛዋዦች ጥበብ ማህበር ጉባኤ በፈንድቃ ባህል ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል።
"ዳንስ፣ ባህል እና ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ ከመላው ኢትዮጵያ ለመጡ የማኅበሩ አባላት እና ለአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የቴአትር ጥበብ ትምህርት ክፍል የሁለተኛ ድግሪና የፒኤች ዲ ተመራቂዎች በተገኙበት ከባሳለፍነው ሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በፈንድቃ ባህል ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ተወዛዋዦች ጥበብ ማህበር መስራችና ፕሬዚዳንት ፣ የፈንድቃ የባህል ማዕከል ባለቤትና የኢትዮ-ከለር ባንድ መስራች አርቲስት መላኩ በላይ የስልጠናውን አስፈላጊነት እና ዓላማ የገለጹ ሲሆን ሌሎች ክውን ጥበባት ከመጀመሪያ ድግሪ እስከ ሦስተኛ ድግሪ ትምህርት የሚሰጥባቸው ዘርፎች ያላቸው እና እስካሁን የውዝዋዜ ጥበብ ግን በድግሪ ደረጃ የትምህርት ዘርፍ እንደሌለው የውዝዋዜ ጥበብ በመጀመሪያ ድግሪ ደረጃ በትምህርት ሥርዓት ውስጥ እንዲካተት ጥረት እንደተጀመረም ተናግረዋል።
“የኢትዮጵያ የውዝዋዜ ጥበብ ማኅበር" በ2010 ዓ.ም የውዝዋዜ ባለሙያዎችን መብት ለማስጠበቅና ሙያዊ አቅምን ለማጎልበት ታስቦ የተመሰረተ ሲሆን እስካሁንም ድረስ በመላው ኢትዮጵያ የማኅበሩን ቅርንጫፍ ቢሮ በማቋቋም ለሙያተኞች ከውጭ ሀገር ከመጡ የዘርፉ ምሁራኖች ጋር የልምድ ልውውጥ መድረኮችን አና ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ሲንቀሳቀስ እንደቆየ ተገልጿል።
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Ethiopia| የኢትዮጵያ የውዝዋዜ ጥበብ ማኅበር ፣ ከዓለም የትምህርት ፣ ሳይንስና የባህል ድርጅት ( ዩኔስኮ ) እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለስድሰት ቀን የሚቆይ ስልጠና እና የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ተወዛዋዦች ጥበብ ማህበር ጉባኤ በፈንድቃ ባህል ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል።
"ዳንስ፣ ባህል እና ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ ከመላው ኢትዮጵያ ለመጡ የማኅበሩ አባላት እና ለአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የቴአትር ጥበብ ትምህርት ክፍል የሁለተኛ ድግሪና የፒኤች ዲ ተመራቂዎች በተገኙበት ከባሳለፍነው ሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በፈንድቃ ባህል ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ተወዛዋዦች ጥበብ ማህበር መስራችና ፕሬዚዳንት ፣ የፈንድቃ የባህል ማዕከል ባለቤትና የኢትዮ-ከለር ባንድ መስራች አርቲስት መላኩ በላይ የስልጠናውን አስፈላጊነት እና ዓላማ የገለጹ ሲሆን ሌሎች ክውን ጥበባት ከመጀመሪያ ድግሪ እስከ ሦስተኛ ድግሪ ትምህርት የሚሰጥባቸው ዘርፎች ያላቸው እና እስካሁን የውዝዋዜ ጥበብ ግን በድግሪ ደረጃ የትምህርት ዘርፍ እንደሌለው የውዝዋዜ ጥበብ በመጀመሪያ ድግሪ ደረጃ በትምህርት ሥርዓት ውስጥ እንዲካተት ጥረት እንደተጀመረም ተናግረዋል።
“የኢትዮጵያ የውዝዋዜ ጥበብ ማኅበር" በ2010 ዓ.ም የውዝዋዜ ባለሙያዎችን መብት ለማስጠበቅና ሙያዊ አቅምን ለማጎልበት ታስቦ የተመሰረተ ሲሆን እስካሁንም ድረስ በመላው ኢትዮጵያ የማኅበሩን ቅርንጫፍ ቢሮ በማቋቋም ለሙያተኞች ከውጭ ሀገር ከመጡ የዘርፉ ምሁራኖች ጋር የልምድ ልውውጥ መድረኮችን አና ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ሲንቀሳቀስ እንደቆየ ተገልጿል።
Telegram - https://t.me/waliyaentmt