አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፃፉት ደብዳቤ ከስራቸው ተሰናበቱ
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የኪነጥበብ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ሀላፊ ሆነው ላለፉት ስድስት አመታት ያገለገሉትን አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀትን ከስራቸው ማሰናበታቸውን ከአንዳንድ ምንጮች ዋልያ ኢንተርቴይመንት ማረጋገጥ ችሏል።
የሙዚቃ ሊቅ እና መምህር የነበሩት አቶ ሰርፀ ከስራቸው የተነሱት በከንቲባዋ ህዳር 23/2017 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ ሲሆን ምክንያቱ ግን በደብዳቤ ላይ አልተገለፀም።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Sertsefresbhat
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የኪነጥበብ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ሀላፊ ሆነው ላለፉት ስድስት አመታት ያገለገሉትን አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀትን ከስራቸው ማሰናበታቸውን ከአንዳንድ ምንጮች ዋልያ ኢንተርቴይመንት ማረጋገጥ ችሏል።
የሙዚቃ ሊቅ እና መምህር የነበሩት አቶ ሰርፀ ከስራቸው የተነሱት በከንቲባዋ ህዳር 23/2017 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ ሲሆን ምክንያቱ ግን በደብዳቤ ላይ አልተገለፀም።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Sertsefresbhat
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🎤✨Our Previous Waliya Stage was an unforgettable night!
Leul Sisay captivated the audience with his inspiring journey, while talented musicians delivered breathtaking performances that left everyone in awe. The event was filled with delightful surprises and humorous moments, creating a vibrant and joyous atmosphere. 🎶
Organized by Waliya Entertainment in collaboration with Convex ICT and the British Council, this event truly celebrated the essence of live music and artistic expression.
#WaliyaStage #LeulSisay #LiveMusic #UnforgettableNight #WaliyaEntertainment #convexict #britishcouncil
Leul Sisay captivated the audience with his inspiring journey, while talented musicians delivered breathtaking performances that left everyone in awe. The event was filled with delightful surprises and humorous moments, creating a vibrant and joyous atmosphere. 🎶
Organized by Waliya Entertainment in collaboration with Convex ICT and the British Council, this event truly celebrated the essence of live music and artistic expression.
#WaliyaStage #LeulSisay #LiveMusic #UnforgettableNight #WaliyaEntertainment #convexict #britishcouncil
ዛሬ የተወዳጁ ድምፃዊ እሱባለው ይታየው ልደት ነው ።
መልካም ልደት !
ለመሆኑ ከእሱባለው ስራዎች አንድ ሙዚቃ ምረጡ ብትባሉ የቱን የበለጠ ትወዱታላችሁ?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Esubalewu #happybirthday
መልካም ልደት !
ለመሆኑ ከእሱባለው ስራዎች አንድ ሙዚቃ ምረጡ ብትባሉ የቱን የበለጠ ትወዱታላችሁ?
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Esubalewu #happybirthday
ድምጻዊ አብርሃም በላይነህ ለዘጠኝ አመት የደከመበትን እና 12 ዜማዎችን የያዘዉን “ቀን በቀን” የተሰኘ አልበም ለሙዚቃ አፍቃሪያን ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ።
“ቀን በቀን” አልበም የዚህ ትውልድ ቀለም ናቸው የሚባሉት፣ ኤልያስ መልካ እና ሚካኤል ኃይሉ (ሚኪ ጃኖ) በላቀ ደረጃ በቅንብር እንደተጣመሩበት የተገለጸ ሲሆን የፊታችን ታኅሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በድምፃዊው የዩቱዩብ ቻናል ለአድማጭ ይደርሳል፡፡
ድምፃዊ አብርሃም በላይነህ (አብርሃም ሻላዬ) ለዓመታት በተከታታይ በለቀቀቻው ነጠላ ዜማዎቹ በሙዚቃ አፍቃሪያን ከፍ ያለ ዝናን ከመታርፉም በላይ “እቴ ዓባይ” በተሰኘ ሥራውም በ“All African music award” አሸናፊ ለመሆን ችሏል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም “ሻላዬ” እና “ባባ ፋዮ” የተሠኙት ሙዚቃዎቹም በየወጡበት ዘመን በተካሔዱ አገራዊ የሙዚቃ ውድድሮች ከምርጦቹ ተርታ ለመመደብ ችለዋል፡፡ አብርሃም በላይነህ በሥራዎቹ የአገራችንን ባህልና አዳዲስ ነገሮችን ለማስተዋወቅ የሚጥር ሲሆን በ 2013 ዓ.ም በለቀቀው “ዳርም የለው” ነጠላ ዜማ ከተወዳጁ የኦሮምኛ ድምፃዊ አሊ ቢራ ጋር በመሆን ታሪክን ተጋርቷል፣ ጡሁም ዜማንም አስደምጦናል፡፡
ድምጻዊው በአዲስ አልበሙም ከኤልያስ መልካ ጋር በመሆን የሰራቸው አምስት ሙዚቃዎችና ከሚካኤል ኃይሉ ጋር በተጣመረበቻው ሰባት ዜማዎች እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በላቁ ሙዚቃዊ ሀሳቦች ፍቅርን፣ ተስፋንና አገራዊ አንድነትን እሴቶችን እና ምክርን አንፀባርቋል፡፡
“ቀን በቀን” አልበም 9 ዓመታትን የዝግጅት ጊዜን የጠየቀ ሲሆን ወንደወሰን ይሁብ፣ መሰለ ጌታሁን፣ናትናኤል ግርማቸው፣ እና አንተነህ ወራሽን የመሳሰሉ የአገራችን የሙዚቃ ሰዎች ተሳትፎ አድርገውበታል፡፡
@waliyaentmt
@waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
“ቀን በቀን” አልበም የዚህ ትውልድ ቀለም ናቸው የሚባሉት፣ ኤልያስ መልካ እና ሚካኤል ኃይሉ (ሚኪ ጃኖ) በላቀ ደረጃ በቅንብር እንደተጣመሩበት የተገለጸ ሲሆን የፊታችን ታኅሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በድምፃዊው የዩቱዩብ ቻናል ለአድማጭ ይደርሳል፡፡
ድምፃዊ አብርሃም በላይነህ (አብርሃም ሻላዬ) ለዓመታት በተከታታይ በለቀቀቻው ነጠላ ዜማዎቹ በሙዚቃ አፍቃሪያን ከፍ ያለ ዝናን ከመታርፉም በላይ “እቴ ዓባይ” በተሰኘ ሥራውም በ“All African music award” አሸናፊ ለመሆን ችሏል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም “ሻላዬ” እና “ባባ ፋዮ” የተሠኙት ሙዚቃዎቹም በየወጡበት ዘመን በተካሔዱ አገራዊ የሙዚቃ ውድድሮች ከምርጦቹ ተርታ ለመመደብ ችለዋል፡፡ አብርሃም በላይነህ በሥራዎቹ የአገራችንን ባህልና አዳዲስ ነገሮችን ለማስተዋወቅ የሚጥር ሲሆን በ 2013 ዓ.ም በለቀቀው “ዳርም የለው” ነጠላ ዜማ ከተወዳጁ የኦሮምኛ ድምፃዊ አሊ ቢራ ጋር በመሆን ታሪክን ተጋርቷል፣ ጡሁም ዜማንም አስደምጦናል፡፡
ድምጻዊው በአዲስ አልበሙም ከኤልያስ መልካ ጋር በመሆን የሰራቸው አምስት ሙዚቃዎችና ከሚካኤል ኃይሉ ጋር በተጣመረበቻው ሰባት ዜማዎች እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በላቁ ሙዚቃዊ ሀሳቦች ፍቅርን፣ ተስፋንና አገራዊ አንድነትን እሴቶችን እና ምክርን አንፀባርቋል፡፡
“ቀን በቀን” አልበም 9 ዓመታትን የዝግጅት ጊዜን የጠየቀ ሲሆን ወንደወሰን ይሁብ፣ መሰለ ጌታሁን፣ናትናኤል ግርማቸው፣ እና አንተነህ ወራሽን የመሳሰሉ የአገራችን የሙዚቃ ሰዎች ተሳትፎ አድርገውበታል፡፡
@waliyaentmt
@waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ምኒልክ ወስናቸው ካረፈ ዛሬ ድፍን 16 ዓመት ሆነው!!
ታህሣሥ 15 2001 ዓ.ም በርካታ አይረሴ የሙዚቃ ስራዎችን የሰሩት አንጋፋው ድምጻዊ ምኒልክ ወስናቸው ያረፈበት ቀን ነው።ይህም ማለት ከዛሬ 16 ዓመታት በፊት መሆኑ ነው።
ምኒልክ ወስናቸው በርካታ ምርጥ ምርጥ ሙዚቃዎችን የሰሩ ሲሆን። በአብዛኞቹ ዘንድ ተወዳጅነትን ያገኙ ሙዚቃዎቹን ከታች የተጠቀሱትን ጨምሮ ብዙ ሙዚቃ ለህዝቡ አድርሰዋል።
1. "ጋሽ ጀንበሬ "
2. "ትዝታ አያረጅም "
3. "ውሸቴን ነው"
4. "ስለ ውበቷ ሳደንቅ"
5. "የሐረር ወጣት"
6. "የእንጆሪ ፍሬ "
7. "አደረች አራዳ"
8. "ትዝታ"
9. "እትት በረደኝ"
10."ፍቅራችን ብዛቱ"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #minilikwesnachew
ታህሣሥ 15 2001 ዓ.ም በርካታ አይረሴ የሙዚቃ ስራዎችን የሰሩት አንጋፋው ድምጻዊ ምኒልክ ወስናቸው ያረፈበት ቀን ነው።ይህም ማለት ከዛሬ 16 ዓመታት በፊት መሆኑ ነው።
ምኒልክ ወስናቸው በርካታ ምርጥ ምርጥ ሙዚቃዎችን የሰሩ ሲሆን። በአብዛኞቹ ዘንድ ተወዳጅነትን ያገኙ ሙዚቃዎቹን ከታች የተጠቀሱትን ጨምሮ ብዙ ሙዚቃ ለህዝቡ አድርሰዋል።
1. "ጋሽ ጀንበሬ "
2. "ትዝታ አያረጅም "
3. "ውሸቴን ነው"
4. "ስለ ውበቷ ሳደንቅ"
5. "የሐረር ወጣት"
6. "የእንጆሪ ፍሬ "
7. "አደረች አራዳ"
8. "ትዝታ"
9. "እትት በረደኝ"
10."ፍቅራችን ብዛቱ"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #minilikwesnachew
" ከፍቅረኛዬ ጋር ሆኜ ሌላ ወንድ አፈቀርኩኝ " ድምፃዊት እግቱ
አርቲስት እግቱ ( ትእግስት) :- በጣም የምወደው ፍቅረኛ ነበረኝ እና ከሱ ጋር ሆኜ ሌላ ሰው ወደድኩኝ ። የሱ መጎዳት በፍፁም ሁለተኛ አስባለኝ። ፈልገኸው አይደለም ፤ ግን የኔ ብለህ ሰው ካስቀመጥክ ከሱ ጋር ጉዳይህን ሳትጨረስ ሌላ ነገር ማድረግ ነውር ነው አይደረገም በማለት በማያ ሚዲያ በሚቀርበው የልብ ወግ ፕሮግራም ላይ ሃሳቧን ገልፃለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #igtu
አርቲስት እግቱ ( ትእግስት) :- በጣም የምወደው ፍቅረኛ ነበረኝ እና ከሱ ጋር ሆኜ ሌላ ሰው ወደድኩኝ ። የሱ መጎዳት በፍፁም ሁለተኛ አስባለኝ። ፈልገኸው አይደለም ፤ ግን የኔ ብለህ ሰው ካስቀመጥክ ከሱ ጋር ጉዳይህን ሳትጨረስ ሌላ ነገር ማድረግ ነውር ነው አይደረገም በማለት በማያ ሚዲያ በሚቀርበው የልብ ወግ ፕሮግራም ላይ ሃሳቧን ገልፃለች።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #igtu
ሃሌሉያ ተ/ፃዲቅ በአዲስ አልበም
"ከመጀመሪያው የብቻ አልበሜ "ተወዳጅ" በሁዋላ ለእናንተ ላደርሰው አስቤ ስተጋ የከረምኩበትን የአልበም እኩሌታ ዝግጅቴን ጨርሻለሁ:: 4:28 ይሰኛል🎊🎊 ርዕሱ ቆንጆ ምክንያትም አለው:: እናም አርብ ከአልበም እኩሌታዬ የመጀመሪያውን ሙዚቃ ቪዲዮ በራሴ Haleluya Tekletsadik ዩቲዩብ ቻናል በኩል ለእናንተ አደርሳለሁ🤗🤗 እንደምትወዱትም አምናለሁ! " - ሃሌ (ሃሌሉያ ተ/ፃዲቅ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Hallelujah #hale
"ከመጀመሪያው የብቻ አልበሜ "ተወዳጅ" በሁዋላ ለእናንተ ላደርሰው አስቤ ስተጋ የከረምኩበትን የአልበም እኩሌታ ዝግጅቴን ጨርሻለሁ:: 4:28 ይሰኛል🎊🎊 ርዕሱ ቆንጆ ምክንያትም አለው:: እናም አርብ ከአልበም እኩሌታዬ የመጀመሪያውን ሙዚቃ ቪዲዮ በራሴ Haleluya Tekletsadik ዩቲዩብ ቻናል በኩል ለእናንተ አደርሳለሁ🤗🤗 እንደምትወዱትም አምናለሁ! " - ሃሌ (ሃሌሉያ ተ/ፃዲቅ)
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Hallelujah #hale
አብርሃም በላይነህ - ሻላዬ ቀን በቀን አዲስ አልበም ሊለቀቅ ነዉ!
በሀገራችን የሙዚቃ እንደስትሪ ውስጥ ጉልህ ድርሻን ካበረከቱ ወጣት ድምፃዊያን መካከል እና የተለያዩ ነጠላ ሙዚቃ ሥራዎችን በመስራት እና በትወናው ዘርፍ በመሳተፍ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተደማጭና ታዋቂ ለመሆን የቻለውን ተወዳጁ ድምፃዊ አብርሃም በላይነህ/ሸላዬ/ ሙሉ የሙዚቃ አልበሙን ወደ ሕዝብ ለማድረስ መሰናዶውን እንደጨረሰና ከአስራ ሦስት ዓመታት በፊት ለአድማጭ ባደረሰው “ሻላዬ” ነጠላ ዜማው ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው አብርሃም በላይነህ እነሆ ዛሬ ደግሞ ዘጠኝ አመት የተደከመበትን እና 12 ዜማዎችን የያዘዉን “ቀን በቀን” የተሰኘ አልበም ለሙዚቃ አፍቃሪያን እንካችሁ ሊለን ነው፡፡
አብርሃም በላይነህ በሥራዎቹ የአገራችንን ባህልና አዳዲስ ነገሮችን ለማስተዋወቅ የሚጥር ሲሆን በ 2013 ዓ.ም በለቀቀው “ዳርም የለው” ነጠላ ዜማ ከተወዳጁ የኦሮምኛ ድምፃዊ አሊ ቢራ ጋር በመሆን ታሪክን ተጋርቷል ጡሁም ዜማንም አስደምጦናል፡፡ ድምጻዊው በአዲስ አልበሙም ከኤልያስ መልካ ጋር በመሆን የሰራቸው አምስት ሙዚቃዎችና ከሚካኤል ኃይሉ (ሚኪ ጃኖ) ጋር በተጣመረበቻው ሰባት ዜማዎች እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በላቁ ሙዚቃዊ ሀሳቦች ፍቅርን፣ተስፋንና አገራዊ አንድነትን እሴቶችን እና ምክርን አንፀባርቋል፡፡ “ቀን በቀን” አልበም 9 ዓመታትን የዝግጅት ጊዜን የጠየቀ ሲሆን ወንደወሰን ይሁብ፣ መሰለ ጌታሁን፣ናትናኤል ግርማቸው፣ እና አንተነህ ወራሽን የመሳሰሉ የአገራችን የሙዚቃ ሰዎች ተሳትፎ አድርገውበታል፡፡
አልበሙ የፊታችን ታኅሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በአብርሃም በላይነህ የዩቱዩብ ቻናልና በመላው ዓለም በሚገኙ የሙዚቃ መተገበሪያዎች ለአድማጭ ይደርሳል፡፡
@waliyaentmt
@waliyaentmt
በሀገራችን የሙዚቃ እንደስትሪ ውስጥ ጉልህ ድርሻን ካበረከቱ ወጣት ድምፃዊያን መካከል እና የተለያዩ ነጠላ ሙዚቃ ሥራዎችን በመስራት እና በትወናው ዘርፍ በመሳተፍ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተደማጭና ታዋቂ ለመሆን የቻለውን ተወዳጁ ድምፃዊ አብርሃም በላይነህ/ሸላዬ/ ሙሉ የሙዚቃ አልበሙን ወደ ሕዝብ ለማድረስ መሰናዶውን እንደጨረሰና ከአስራ ሦስት ዓመታት በፊት ለአድማጭ ባደረሰው “ሻላዬ” ነጠላ ዜማው ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው አብርሃም በላይነህ እነሆ ዛሬ ደግሞ ዘጠኝ አመት የተደከመበትን እና 12 ዜማዎችን የያዘዉን “ቀን በቀን” የተሰኘ አልበም ለሙዚቃ አፍቃሪያን እንካችሁ ሊለን ነው፡፡
አብርሃም በላይነህ በሥራዎቹ የአገራችንን ባህልና አዳዲስ ነገሮችን ለማስተዋወቅ የሚጥር ሲሆን በ 2013 ዓ.ም በለቀቀው “ዳርም የለው” ነጠላ ዜማ ከተወዳጁ የኦሮምኛ ድምፃዊ አሊ ቢራ ጋር በመሆን ታሪክን ተጋርቷል ጡሁም ዜማንም አስደምጦናል፡፡ ድምጻዊው በአዲስ አልበሙም ከኤልያስ መልካ ጋር በመሆን የሰራቸው አምስት ሙዚቃዎችና ከሚካኤል ኃይሉ (ሚኪ ጃኖ) ጋር በተጣመረበቻው ሰባት ዜማዎች እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በላቁ ሙዚቃዊ ሀሳቦች ፍቅርን፣ተስፋንና አገራዊ አንድነትን እሴቶችን እና ምክርን አንፀባርቋል፡፡ “ቀን በቀን” አልበም 9 ዓመታትን የዝግጅት ጊዜን የጠየቀ ሲሆን ወንደወሰን ይሁብ፣ መሰለ ጌታሁን፣ናትናኤል ግርማቸው፣ እና አንተነህ ወራሽን የመሳሰሉ የአገራችን የሙዚቃ ሰዎች ተሳትፎ አድርገውበታል፡፡
አልበሙ የፊታችን ታኅሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በአብርሃም በላይነህ የዩቱዩብ ቻናልና በመላው ዓለም በሚገኙ የሙዚቃ መተገበሪያዎች ለአድማጭ ይደርሳል፡፡
@waliyaentmt
@waliyaentmt
የድምጻዊ ሶና ታከለ ወረ ቦሌ ነጠላ ዜማ አዲሱ የልዑል ሲሳይ አልቻልኩምን አስከትሎ በተከታታይ ለአምስት ሳምንታት በአንደኝነት
በሳምንቱ ዉስጥ በዩቲዩብ በብዛት የታዩ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ የቀረበ የሳምንቱ ምርጥ መቶ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ሰንጠረዥ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
በሳምንቱ ዉስጥ በዩቲዩብ በብዛት የታዩ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ የቀረበ የሳምንቱ ምርጥ መቶ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ሰንጠረዥ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
"አሪፍ ነገር ለመስራት አቅም የሌለኝ አታስመስሉብኝ” ፀደኒያ ገ/ማርቆስ
ተወዳጇ ድምፃዊት ፀደኒያ ገ/ማርቆስ በድጋሚ ዘፍናው ከሰሞኑ ለአድማጭ ያቀረበችው "እወድሀለው" ሙዚቃ ከተሰራ ሀያዓመት እንዳስቆጠረ ተናግራለች::
በወቅቱ በአህጉር ደረጃ የተዘጋጀውን የኮራ የሙዚቃ ሽልማትን ያስገኘው ሙዚቃ እና "ቢሰጠኝ" ሙሉ አልበም «በጥንቃቄ የተሰራ ነው »ብላለች::
ፀደኒያ ይህንን ለስለስ ብሎ ተሰርቶ የነበረውን እወድሀለው ሙዚቃ ከሰሞኑ በሬጌ ስልት ተጫውታ ለአድማጭ አቅርባለች::
ይህን ተከትሎ የሙዚቃ አፍቃሪያን «ስራው ዳግም መሰራቱ ተገቢ አይደለም» እና «ተሻሽሎ ተሰርቷል» የሚል አስተያየት ሰጥተዋል::
ስለጉዳዩ ድምፃዊቷን በመድረኮች ላይ ሙዚቃውን በተለያዩ ስልቶች ስጫወተው ቆይቻለሁ አዲስ የሆነው አሁን ለሰማው ነው ስራዎቼን በቀጣይ የምለቅበትን የራሴን የዩቲዮብ ገፅ ለማጠናከር በሚል ሰራነው ከዛም ከ20ዓመቱ ጋር ተገጣጠመ» ብላለች::
የሙዚቃው መሰራትን በተመለከተ የሚሰጡ አሰተያየቶችን በሁለት መልኩ መከታተል ይገባል የምትለው ፀደኒያ አዲሱን አጨዋወት የወደዱት ደስ የተሰኙትን ያህል በተቃራኒው የቀድሞ ለምን ተነካ በሚል ከመውደድ የሚመነጩ መልዕክቶች እንደሆኑ እና ለዛም ክብር እንዳላት ተናግራለች::
« አዲስ ነገር ለመስራት ግን አቅም የሌለኝ አታስመስሉብኝ » ስትል ገልፃለች::
አዲስ አልበሟ እየተጠናቀቀ እንደሆነ የገለፀችው ፀደኒያ ገ/ማርቆስ እስከዛው መዳረሻ ሌሎች ነጠላ ዜማዎቿን እንደምታስደምጥም አሳውቃለች::
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
ተወዳጇ ድምፃዊት ፀደኒያ ገ/ማርቆስ በድጋሚ ዘፍናው ከሰሞኑ ለአድማጭ ያቀረበችው "እወድሀለው" ሙዚቃ ከተሰራ ሀያዓመት እንዳስቆጠረ ተናግራለች::
በወቅቱ በአህጉር ደረጃ የተዘጋጀውን የኮራ የሙዚቃ ሽልማትን ያስገኘው ሙዚቃ እና "ቢሰጠኝ" ሙሉ አልበም «በጥንቃቄ የተሰራ ነው »ብላለች::
ፀደኒያ ይህንን ለስለስ ብሎ ተሰርቶ የነበረውን እወድሀለው ሙዚቃ ከሰሞኑ በሬጌ ስልት ተጫውታ ለአድማጭ አቅርባለች::
ይህን ተከትሎ የሙዚቃ አፍቃሪያን «ስራው ዳግም መሰራቱ ተገቢ አይደለም» እና «ተሻሽሎ ተሰርቷል» የሚል አስተያየት ሰጥተዋል::
ስለጉዳዩ ድምፃዊቷን በመድረኮች ላይ ሙዚቃውን በተለያዩ ስልቶች ስጫወተው ቆይቻለሁ አዲስ የሆነው አሁን ለሰማው ነው ስራዎቼን በቀጣይ የምለቅበትን የራሴን የዩቲዮብ ገፅ ለማጠናከር በሚል ሰራነው ከዛም ከ20ዓመቱ ጋር ተገጣጠመ» ብላለች::
የሙዚቃው መሰራትን በተመለከተ የሚሰጡ አሰተያየቶችን በሁለት መልኩ መከታተል ይገባል የምትለው ፀደኒያ አዲሱን አጨዋወት የወደዱት ደስ የተሰኙትን ያህል በተቃራኒው የቀድሞ ለምን ተነካ በሚል ከመውደድ የሚመነጩ መልዕክቶች እንደሆኑ እና ለዛም ክብር እንዳላት ተናግራለች::
« አዲስ ነገር ለመስራት ግን አቅም የሌለኝ አታስመስሉብኝ » ስትል ገልፃለች::
አዲስ አልበሟ እየተጠናቀቀ እንደሆነ የገለፀችው ፀደኒያ ገ/ማርቆስ እስከዛው መዳረሻ ሌሎች ነጠላ ዜማዎቿን እንደምታስደምጥም አሳውቃለች::
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
«ለበርካቶች መነሻ የሆነው ዲጄ ኪንን ተረባርበን እናሳክመው» ዲጂ ዊሽ(የቅርብ ጓደኛ)
የመጀመሪያ ከነበሩ ዲጄዎች ውስጥ አንዱ የሆነው ዲጄ ኪን አሁን ላይ የጤና እክል አጋጥሞት ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ ላይ እንደሚገኝ ተነግሯል::
የዲጄ ኪን የቅርብ ጓደኛ ዲጄ ዊሽ እንደሰማው ኪን ያለበት የስኳር ህመም ተባብሶ ሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ እንዲያቆሙ አድርጎታል። ይህን ተከትሎ ኪን አሁን ላይ የዲያሊስስ ህክምና እየተደረገለት ቢገኝም በዘላቂነት ካለበት የጤና ችግር እንዲወጣ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ እንዳለበት ሀኪሞች መናገራቸው ተገልፇል::
ዲጂ ዊሽ እንደሚለው ህክምናውን ለማስፈፀም በ90ዎቹ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ሙዚቃን በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ላይ በማስተዋወቅ እና የተለያዩ ስራዎችን በመስራት አይረሴ ጊዜን ለሰጠው ዲጂ ኪን ለህክምና ወጪው እንዲታገዝ ጥሪ ቀርቧል::
የኪን ህክምናን በተመለከተ የጎ ፈንድሚ አካውንት የተከፈተ ሲሆን የኪን ወንድምም ኩላሊት ለመለገስ ቃል ገብቶ አስፈላጊውን የህክምና ሂደት መጀመሩንም ዲጄ ዊሽ ገልጿል።
ኪን ሙዚቃቸውን ያስተዋወቀላቸው የጥበብ ሰዎች አብሯቸው የሰራቸው ተቋማትን ጨምሮ ደጋግ ኢትዮጵያውያን ለዲጂ ኪን ህክምና ድጋፍ ያደርጉ ዘንድ ተጠይቋል::
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #djkin
የመጀመሪያ ከነበሩ ዲጄዎች ውስጥ አንዱ የሆነው ዲጄ ኪን አሁን ላይ የጤና እክል አጋጥሞት ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ ላይ እንደሚገኝ ተነግሯል::
የዲጄ ኪን የቅርብ ጓደኛ ዲጄ ዊሽ እንደሰማው ኪን ያለበት የስኳር ህመም ተባብሶ ሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ እንዲያቆሙ አድርጎታል። ይህን ተከትሎ ኪን አሁን ላይ የዲያሊስስ ህክምና እየተደረገለት ቢገኝም በዘላቂነት ካለበት የጤና ችግር እንዲወጣ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ እንዳለበት ሀኪሞች መናገራቸው ተገልፇል::
ዲጂ ዊሽ እንደሚለው ህክምናውን ለማስፈፀም በ90ዎቹ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ሙዚቃን በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ላይ በማስተዋወቅ እና የተለያዩ ስራዎችን በመስራት አይረሴ ጊዜን ለሰጠው ዲጂ ኪን ለህክምና ወጪው እንዲታገዝ ጥሪ ቀርቧል::
የኪን ህክምናን በተመለከተ የጎ ፈንድሚ አካውንት የተከፈተ ሲሆን የኪን ወንድምም ኩላሊት ለመለገስ ቃል ገብቶ አስፈላጊውን የህክምና ሂደት መጀመሩንም ዲጄ ዊሽ ገልጿል።
ኪን ሙዚቃቸውን ያስተዋወቀላቸው የጥበብ ሰዎች አብሯቸው የሰራቸው ተቋማትን ጨምሮ ደጋግ ኢትዮጵያውያን ለዲጂ ኪን ህክምና ድጋፍ ያደርጉ ዘንድ ተጠይቋል::
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #djkin
አይዶልን በቲክቶክ ለቲክቶከሮች!
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በቅርብ ቀን የአይዶል ውድድርን በቲክቶክ ይዞ ሊመጣ መሆኑን አስታወቀ።
የምሥራቹ የተሰማው ትናንትና በስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት ላይ ነው። ኢቢሲ አይዶልን በቲክቶክ የሚጀምረው የቲክቶከሮችን ጥረት ለመደገፍ መሆኑን የኢቲቪ መዝናኛ ቻናል ኃላፊ ተዓምርአየሁ ወንድማገኝ ገልፀዋል።
በውድድሩ መሳተፍ የሚፈልጉ ከወዲሁ ዝግጅታቸውን እንዲጀምሩም ኃላፊው መልዕክት አስተላልፈዋል።
ይህን የተመለከተውን መረጃ ለመከታተል እና በውድድሩም ለመሳተፍ ያመቻቸው ዘንድ የኢቢሲ ዶትስትሪም ገጾችን በመከተል ከ20 ሚሊዮን በላይ የሚሆነውን የኢቢሲ ዲጂታል ቤተሰብ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርበዋል።
ኢቢሲ ቀጣዩን የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ ከአሁኑ ከፍ ባለ ደረጃ ይዞ እንደሚመለስም አቶ ተዓምርአየሁ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ስም ቃል ገብተዋል።
የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ በርካታ ታዳሚዎች እና ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ባማረ እና በደመቀ ሁኔታ እንዲካሄድ ከኢቢሲ ጋር በአጋርነት ለሰሩ አዘጋጆችም ምስጋና አቅርበዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tiktokcreativeaward
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በቅርብ ቀን የአይዶል ውድድርን በቲክቶክ ይዞ ሊመጣ መሆኑን አስታወቀ።
የምሥራቹ የተሰማው ትናንትና በስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት ላይ ነው። ኢቢሲ አይዶልን በቲክቶክ የሚጀምረው የቲክቶከሮችን ጥረት ለመደገፍ መሆኑን የኢቲቪ መዝናኛ ቻናል ኃላፊ ተዓምርአየሁ ወንድማገኝ ገልፀዋል።
በውድድሩ መሳተፍ የሚፈልጉ ከወዲሁ ዝግጅታቸውን እንዲጀምሩም ኃላፊው መልዕክት አስተላልፈዋል።
ይህን የተመለከተውን መረጃ ለመከታተል እና በውድድሩም ለመሳተፍ ያመቻቸው ዘንድ የኢቢሲ ዶትስትሪም ገጾችን በመከተል ከ20 ሚሊዮን በላይ የሚሆነውን የኢቢሲ ዲጂታል ቤተሰብ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርበዋል።
ኢቢሲ ቀጣዩን የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ ከአሁኑ ከፍ ባለ ደረጃ ይዞ እንደሚመለስም አቶ ተዓምርአየሁ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ስም ቃል ገብተዋል።
የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ በርካታ ታዳሚዎች እና ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ባማረ እና በደመቀ ሁኔታ እንዲካሄድ ከኢቢሲ ጋር በአጋርነት ለሰሩ አዘጋጆችም ምስጋና አቅርበዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tiktokcreativeaward