"ኤልያስ መልካ
ድንቅ የጥበብ ሰው! ዛሬም አብረን የሰራናቸው ስራዎች ስሰማ በትዝታ ተዋጥኩ፡፡
መቼም አትረሳም ኤልያስዬ…….. ነፍስ ይማር"
ኩኩ ሰብስቤ ዛሬ እንደፃፈችው
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ድንቅ የጥበብ ሰው! ዛሬም አብረን የሰራናቸው ስራዎች ስሰማ በትዝታ ተዋጥኩ፡፡
መቼም አትረሳም ኤልያስዬ…….. ነፍስ ይማር"
ኩኩ ሰብስቤ ዛሬ እንደፃፈችው
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
👍3
👍1
🇮🇱 💔…ድምፃዊት ሳባ የኔሁን በእሥራኤል አገር በመኪና አደጋ ሕይወቷ ማለፉ ተሰምቷል።
ከመምቷ 20 ሠዓት ቀደም ብላ በመኪና እየሄደች የሚያሳይ ቪድዮ በፌስቡክ ገጿ አጋርታ ነበር።
https://www.facebook.com/share/v/Rx927QhDjbWv5SjD/?mibextid=oFDknk
ያሳዝናል 😥😥
ሳባ ትላንት ከ 20 ሰዐታት በፊት እዚሁ ፌስቡክ ላይ Live ነበረች።
ዝንጥ ብላ ፣ ረጋ ያለ ሙዚቃ እየሰማች ፣ ደስታዋን ለሰዎች እያጋራች። በወቅቱ በጣም ትንሽ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ደስታዋን ሲካፈሉና ፍቅራቸውን ሲገልፁ ነበር።
አሁን ከ 20 ሰዐታት በኋላ ይሄው የሳባ የትላንቱ Live Video በጣም ባዘኑ የነፍስ ይማር ኮሜንቶች ተጥለቅልቋል ...
ይህቺ ናት ሕይወት 💔
ሳቂታዋ፣ ፈገግተኛዋ፣ ተጫዋቿን ሳባን ሞት ጨክኖ ወስዷታል። ሞት እንዲህ ነው እንግዲህ። ሞት ወደ ሌላ እየገሰገሰ እግረ መንገዱን ያንኳኳል ያንተን ቤት እንዲል ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም። በጣም ያሳዝናል።
ድምጻዊት ሳባ የኔሁን በመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ሁሉንም አሳዝኗል:: ለቤተሰቦች: ወዳጅና አድናቂዎቿ መጽናናትን እንመኛለን
ነፍስ ይማር 💔
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ከመምቷ 20 ሠዓት ቀደም ብላ በመኪና እየሄደች የሚያሳይ ቪድዮ በፌስቡክ ገጿ አጋርታ ነበር።
https://www.facebook.com/share/v/Rx927QhDjbWv5SjD/?mibextid=oFDknk
ያሳዝናል 😥😥
ሳባ ትላንት ከ 20 ሰዐታት በፊት እዚሁ ፌስቡክ ላይ Live ነበረች።
ዝንጥ ብላ ፣ ረጋ ያለ ሙዚቃ እየሰማች ፣ ደስታዋን ለሰዎች እያጋራች። በወቅቱ በጣም ትንሽ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ደስታዋን ሲካፈሉና ፍቅራቸውን ሲገልፁ ነበር።
አሁን ከ 20 ሰዐታት በኋላ ይሄው የሳባ የትላንቱ Live Video በጣም ባዘኑ የነፍስ ይማር ኮሜንቶች ተጥለቅልቋል ...
ይህቺ ናት ሕይወት 💔
ሳቂታዋ፣ ፈገግተኛዋ፣ ተጫዋቿን ሳባን ሞት ጨክኖ ወስዷታል። ሞት እንዲህ ነው እንግዲህ። ሞት ወደ ሌላ እየገሰገሰ እግረ መንገዱን ያንኳኳል ያንተን ቤት እንዲል ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም። በጣም ያሳዝናል።
ድምጻዊት ሳባ የኔሁን በመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ሁሉንም አሳዝኗል:: ለቤተሰቦች: ወዳጅና አድናቂዎቿ መጽናናትን እንመኛለን
ነፍስ ይማር 💔
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የኤፍሬም አማረ "ሰይ" የተሰኘው ሙዚቃ 50 ሚሊዮን እይታ አገኘ
የትግርኛ ሙዚቃ አቀንቃኙ ኤፍሬም አማረ "ሰይ" የተሰኘ የሙዚቃ ስራው በአምስት አመት ውስጥ 50 ሚሊዮን እይታን በዩቲዩብ ማግኘት ችሏል። ይህም በትግርኛ ሙዚቃ የመጀመሪያ ያደርጓል። በኢትዮጵያ ሙዚቃ ትልቁ የዩቲዩብ እይታ ያለው የአቢ ላቀው "የኔ ሐበሻ" የተሰኘው ሙዚቃ ሲሆን በስምንት አመት ውስጥ 81 ሚሊዮን እይታን አግኝቷል።
***
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የትግርኛ ሙዚቃ አቀንቃኙ ኤፍሬም አማረ "ሰይ" የተሰኘ የሙዚቃ ስራው በአምስት አመት ውስጥ 50 ሚሊዮን እይታን በዩቲዩብ ማግኘት ችሏል። ይህም በትግርኛ ሙዚቃ የመጀመሪያ ያደርጓል። በኢትዮጵያ ሙዚቃ ትልቁ የዩቲዩብ እይታ ያለው የአቢ ላቀው "የኔ ሐበሻ" የተሰኘው ሙዚቃ ሲሆን በስምንት አመት ውስጥ 81 ሚሊዮን እይታን አግኝቷል።
***
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የኢትዮጵያ አይዶል የምዕራፍ 3 ውድድር ነገ ይጀምራል፡፡ ተወዳዳሪዎችን እናስተዋውቃችሁ፡፡
*****
ምህረት ረታ እባላለሁ፡፡ ተወልጄ ያደኩት አዳማ ከተማ ሲሆን በቢዝነስ ማኔጅመንት በዲግሪ መረሃ ግብር የአራተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡ ሙዚቃ የጀመርኩት በቤት ውስጥ የተለያዩ ድምፃዊያን ሙዚቃዎችን በመስማትና በማንጎራጎር ነው፡፡ ከዛም አዳማ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቤተሠብ መምሪያ የሙዚቃ ክበብ ውስጥ በመሥራት ቆይቻለሁ፡፡ እራሴን በሙዚቃው ከፍ ለማድረግ በማሰብ በኢትዮጵያ አይዶል የምዕራፍ 3 ተወዳዳሪ ሆኜ ቀርቤያለሁ፡፡
#etvውድድሩ ነገ እሁድ ከረፋዱ 4 ሰዓት ጀምሮ በመዝናኛ ቻናል ቴሌቭዥን፣ ዩቱብና የፌስቡክ ገጽ ይተላለፋል፡፡ የሚወዱትን ተወዳዳሪ በ8600 SMS በዕለቱ የሚሰጣቸውን ኮድ በማስቀደም መምረጥ ይችላሉ፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
*****
ምህረት ረታ እባላለሁ፡፡ ተወልጄ ያደኩት አዳማ ከተማ ሲሆን በቢዝነስ ማኔጅመንት በዲግሪ መረሃ ግብር የአራተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡ ሙዚቃ የጀመርኩት በቤት ውስጥ የተለያዩ ድምፃዊያን ሙዚቃዎችን በመስማትና በማንጎራጎር ነው፡፡ ከዛም አዳማ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቤተሠብ መምሪያ የሙዚቃ ክበብ ውስጥ በመሥራት ቆይቻለሁ፡፡ እራሴን በሙዚቃው ከፍ ለማድረግ በማሰብ በኢትዮጵያ አይዶል የምዕራፍ 3 ተወዳዳሪ ሆኜ ቀርቤያለሁ፡፡
#etvውድድሩ ነገ እሁድ ከረፋዱ 4 ሰዓት ጀምሮ በመዝናኛ ቻናል ቴሌቭዥን፣ ዩቱብና የፌስቡክ ገጽ ይተላለፋል፡፡ የሚወዱትን ተወዳዳሪ በ8600 SMS በዕለቱ የሚሰጣቸውን ኮድ በማስቀደም መምረጥ ይችላሉ፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
አርቲስት እናኑ ደጉ አረፈች ።
ቀብር ቀብር ዛሬ 8:00 ሰአት ሰሚት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ነው ።
*****
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር እንቁ የባህል ድምፃዊ ብሎም በሀገራችን ካሉ ቱባ የባሕል ሙዚቃዎችን ከሚጫወቱ ጥቂት ድምፃውያን መካከል አንዷ የነበረችው አርቲስት እናኑ ደጉ ሁለት ኩላሊቶቿ ስራ በማቆማቸው በህክምና ስትረዳ ቆይታ በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች ። ቀብር ዛሬ 8:00 ሰአት ሰሚት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ከቤተሰቦቿ መረጃ ደርሶኛል ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ቀብር ቀብር ዛሬ 8:00 ሰአት ሰሚት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ነው ።
*****
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር እንቁ የባህል ድምፃዊ ብሎም በሀገራችን ካሉ ቱባ የባሕል ሙዚቃዎችን ከሚጫወቱ ጥቂት ድምፃውያን መካከል አንዷ የነበረችው አርቲስት እናኑ ደጉ ሁለት ኩላሊቶቿ ስራ በማቆማቸው በህክምና ስትረዳ ቆይታ በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች ። ቀብር ዛሬ 8:00 ሰአት ሰሚት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ከቤተሰቦቿ መረጃ ደርሶኛል ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
መሀሪ ብራዘርስ ባንድ አባላት የወላጅ አባታቸውን የሙዚቃ ስራዎች ዳግም ለአድማጭ ሊደርሱ ነው።
መሀሪ ብራዘርስ ባንድ አባላት የወላጅ አባታቸውን የሙዚቃ ስራዎች ዳግም ለሙዚቃ አፍቃሪያን ለማድረስ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኙ ሙዚቀኛ ሔኖክ መሀሪ ገለፀ።
የወላጅ አባታቸውን እና ሁለገብ ሙዚቀኛ የነበሩትን መሀሪ አብርሃ ስራዎችን የባንዱ መሪ ሔኖክ መሀሪ በድምፅ እንደሚጫወት ሙዚቀኛው ተናግሯል።
በበርካቶች ዘንድ ተወዳጅ እና ተደማጭ የነበሩ ስራዎች ተመርጠው በባንዱ እየተሰሩ መሆናቸውን የገለፀው ድምፃዊው ሙሉ የአልበም ሰራው በቅርቡ ተጠናቆ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ለማድረስ መታቀዱን ለመሰንበቻ ተናግሯል።
ከእዚህ በተጨማሪ የስምንት ወጣት ድምፃውያን ስራዎች በመሀሪ ባንድ ፕሮዲውሰርነት እየተሰሩ ይገኛሉ ሲል በተጨማሪነት አስታውቋል ።
ከተመሰረተ 17ዓመታት እያለፈው የሚገኘው መሀሪ ብራዘርስ ባንድ የተለያዩ ሙዚቀኞችን በማጀብ ትልልቅ የሙዚቃ ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ ይታወቃል።
ሙዚቀኛ ሔኖክ መሀሪ ከእዚህ ቀደም በአፍሪማ መድረክ ቀርቦ ማሸነፍን ጨምሮ በኮክ ስቱዲዮ አፍሪካ ተጋብዘው የሙዚቃ ስራዎችን ማቅረብ ከቻሉ ጥቂት ኢትዮጵያውያን ድምፃውያን መካከል ይጠቀሳል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
መሀሪ ብራዘርስ ባንድ አባላት የወላጅ አባታቸውን የሙዚቃ ስራዎች ዳግም ለሙዚቃ አፍቃሪያን ለማድረስ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኙ ሙዚቀኛ ሔኖክ መሀሪ ገለፀ።
የወላጅ አባታቸውን እና ሁለገብ ሙዚቀኛ የነበሩትን መሀሪ አብርሃ ስራዎችን የባንዱ መሪ ሔኖክ መሀሪ በድምፅ እንደሚጫወት ሙዚቀኛው ተናግሯል።
በበርካቶች ዘንድ ተወዳጅ እና ተደማጭ የነበሩ ስራዎች ተመርጠው በባንዱ እየተሰሩ መሆናቸውን የገለፀው ድምፃዊው ሙሉ የአልበም ሰራው በቅርቡ ተጠናቆ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ለማድረስ መታቀዱን ለመሰንበቻ ተናግሯል።
ከእዚህ በተጨማሪ የስምንት ወጣት ድምፃውያን ስራዎች በመሀሪ ባንድ ፕሮዲውሰርነት እየተሰሩ ይገኛሉ ሲል በተጨማሪነት አስታውቋል ።
ከተመሰረተ 17ዓመታት እያለፈው የሚገኘው መሀሪ ብራዘርስ ባንድ የተለያዩ ሙዚቀኞችን በማጀብ ትልልቅ የሙዚቃ ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ ይታወቃል።
ሙዚቀኛ ሔኖክ መሀሪ ከእዚህ ቀደም በአፍሪማ መድረክ ቀርቦ ማሸነፍን ጨምሮ በኮክ ስቱዲዮ አፍሪካ ተጋብዘው የሙዚቃ ስራዎችን ማቅረብ ከቻሉ ጥቂት ኢትዮጵያውያን ድምፃውያን መካከል ይጠቀሳል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ድምፃዊ ልኡል ሃይሉ ከ3 ዓመታት በፊት ያሰራጨው አልበም በአዲስ ባለመብት ዳግም መለቀቁን አስታወቀ።
ዕውቁ የሙዚቃ ባለሙያ ኤልያስ መልካ በህይወት ሳለ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ከደረሱ የመጨረሻ አልበሞች ውስጥ አንዱ የሆነው "እሳቱ ሰዓት" አልበም ዳግም እንዲሰራጭ መደረጉን ተናግሯል።
ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ ከመሰንበቻ ጋር ቆይታ ያደረገው ወጣቱ ድምፃዊ ልዑል ሀይሉ የአልበም ስራው ከእዚህ ቀደም በአውታር መተግበሪያ አማካይነት ቢሰራጭም በሚፈለገው ልክ ተደራሽ ሆኗል ብሎ እንደማያስብ ተናግሯል።
ከእዚህ በተጨማሪ ድምፃዊው ከእዚህ አልበም ስርጭት ጋር በተገናኘ ምንም አይነት ክፍያ አለማግኘቱ ቅሬታ እንደፈጠረበት በቆይታው አንስቷል።
አልበሙ ባለቤት አልባ መሆኑን ተከትሎ ከባለ መብቱ እውቅናና ፍቃድ ውጪ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ በተለያዩ መንገዶች ሲሰራጭ ነበር ሲል ድምፃዊው ተናግሯል።
ይህንን አይነቱን ክፍተት ለማስተካከል እና ተገቢውን ጥቅምና የባለመብትነት ጉዳይ ለተገቢው አካል መስጠት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የአልበም ስራው ሊቀቅ ችሏል።
ከመጋቢት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በ"ናሆም ሬከርድስ" ባለመብትነት አልበሙ እንደተሰራጨ ያስታወቀው ድምፃው አዲሱ ስምምነት የኮንሰርት ስራዎችን ጨምሮ አልበሙ ተደራሽ የሚሆኑባቸው መንገዶች ይኖራሉ ሲል አስታውቋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ዕውቁ የሙዚቃ ባለሙያ ኤልያስ መልካ በህይወት ሳለ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ከደረሱ የመጨረሻ አልበሞች ውስጥ አንዱ የሆነው "እሳቱ ሰዓት" አልበም ዳግም እንዲሰራጭ መደረጉን ተናግሯል።
ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ ከመሰንበቻ ጋር ቆይታ ያደረገው ወጣቱ ድምፃዊ ልዑል ሀይሉ የአልበም ስራው ከእዚህ ቀደም በአውታር መተግበሪያ አማካይነት ቢሰራጭም በሚፈለገው ልክ ተደራሽ ሆኗል ብሎ እንደማያስብ ተናግሯል።
ከእዚህ በተጨማሪ ድምፃዊው ከእዚህ አልበም ስርጭት ጋር በተገናኘ ምንም አይነት ክፍያ አለማግኘቱ ቅሬታ እንደፈጠረበት በቆይታው አንስቷል።
አልበሙ ባለቤት አልባ መሆኑን ተከትሎ ከባለ መብቱ እውቅናና ፍቃድ ውጪ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ በተለያዩ መንገዶች ሲሰራጭ ነበር ሲል ድምፃዊው ተናግሯል።
ይህንን አይነቱን ክፍተት ለማስተካከል እና ተገቢውን ጥቅምና የባለመብትነት ጉዳይ ለተገቢው አካል መስጠት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የአልበም ስራው ሊቀቅ ችሏል።
ከመጋቢት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በ"ናሆም ሬከርድስ" ባለመብትነት አልበሙ እንደተሰራጨ ያስታወቀው ድምፃው አዲሱ ስምምነት የኮንሰርት ስራዎችን ጨምሮ አልበሙ ተደራሽ የሚሆኑባቸው መንገዶች ይኖራሉ ሲል አስታውቋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
🌟 70K SUBSCRIBERS ON YOUTUBE! 🌟
Thank you for being part of this incredible journey! Your support, enthusiasm, and engagement have brought us to this amazing milestone.
Let's keep the celebration going and look forward to even more exciting content ahead! 🥳
Please Subscribe us on👇
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Thank you for being part of this incredible journey! Your support, enthusiasm, and engagement have brought us to this amazing milestone.
Let's keep the celebration going and look forward to even more exciting content ahead! 🥳
Please Subscribe us on👇
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
👍1👏1
ለግጥምና ዜማዎቼ የሂሩት በቀለ ድምፅ የልቤን ያደርስልኛል።
ክቡር ዶ/ር አርቲስት ተስፋዬ አበበ(ፋዘር)
ከ40 በላይ ትያትሮች ተጫውተዋል። ለተዋቂ ሙዚቀኞችም የበዙ ግጥምና ዜማዎችን አበርክተዋል።
ከአራቱ ቅኝቶች የባቲ ቅኝትን ይመርጣሉ፤ የጥላሁንን ገሰሰ እዩዋት ስትናፍቀኝ እና ያም ሲያማ ሙዚቃዎችን በተለየ መንገድ ይመርጡዋቸዋል።
የአስናቀች ወርቁ እንደ እየሩሳሌም የተሰኘው ሌላው የልብ ስራቸው ነው።የአለማየሁ እሸቴ ቆየት ያሉ ሙዚቃዎችንም ደጋግመው ያዳምጡዋቸዋል።
ዘመን ከማይሽረው የራሳቸው ስራዎች አብልጠው የሚወዱትን ጠየቅናቸው ከጥቂት ዝምታ በኋላ ምላሻቸውን አስከተሉ«የሂሩት በቀለ ኢትዪጵያ ሀገሬ እንደ ህዝብ መዝሙር እየተደመጠ ወቅት የሚሻገር ስራ ነውና አስቀድመዋለሁ» አሉን።
ሌላው የግጥምና ዜማ ስራቸው መማር ያስከብራልን ቀጥለው አነሱ።
ለመሰነባበት ጥቂት ሲቀረን ከአሁን ሙዚቃዎች መርጠው የሚሰሙትን አጫወቱን ፣ የፍቅር አዲስ ነቃጥበብን መረጡ ። የትኛው ስራዋን?እሷ የነካችሁ ሁሉ ይስማማኛል ነበር ምላሻቸው !
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ክቡር ዶ/ር አርቲስት ተስፋዬ አበበ(ፋዘር)
ከ40 በላይ ትያትሮች ተጫውተዋል። ለተዋቂ ሙዚቀኞችም የበዙ ግጥምና ዜማዎችን አበርክተዋል።
ከአራቱ ቅኝቶች የባቲ ቅኝትን ይመርጣሉ፤ የጥላሁንን ገሰሰ እዩዋት ስትናፍቀኝ እና ያም ሲያማ ሙዚቃዎችን በተለየ መንገድ ይመርጡዋቸዋል።
የአስናቀች ወርቁ እንደ እየሩሳሌም የተሰኘው ሌላው የልብ ስራቸው ነው።የአለማየሁ እሸቴ ቆየት ያሉ ሙዚቃዎችንም ደጋግመው ያዳምጡዋቸዋል።
ዘመን ከማይሽረው የራሳቸው ስራዎች አብልጠው የሚወዱትን ጠየቅናቸው ከጥቂት ዝምታ በኋላ ምላሻቸውን አስከተሉ«የሂሩት በቀለ ኢትዪጵያ ሀገሬ እንደ ህዝብ መዝሙር እየተደመጠ ወቅት የሚሻገር ስራ ነውና አስቀድመዋለሁ» አሉን።
ሌላው የግጥምና ዜማ ስራቸው መማር ያስከብራልን ቀጥለው አነሱ።
ለመሰነባበት ጥቂት ሲቀረን ከአሁን ሙዚቃዎች መርጠው የሚሰሙትን አጫወቱን ፣ የፍቅር አዲስ ነቃጥበብን መረጡ ። የትኛው ስራዋን?እሷ የነካችሁ ሁሉ ይስማማኛል ነበር ምላሻቸው !
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://www.t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music