"ኪነ ጥበብን በኃላፊነት ተጠቅመን የተሻለ አብሮነት፣ ፍቅርና መከባበር እንዲኖር እንሰራን "- የሙዚቃ ባለሙያዎች
የሙዚቃ ባለሙያው ካሙዙ ካሳ እንደተናገረው፣ ኢትዮጵያ እዚህ የደረሰችው በአብሮነት በመሆኑ ነገንም ለመቀጠል አብሮነት እንደሚያስፈልግ ገልጻል፡፡ ስለአብሮነት ሁሌም መነገር፣መነሳት ማስታወስ አስፈላጊ ነው ያለው የሙዚቃ ባለሞያ ካሙዙ፣ለኢትዮጵያዊያን አብሮነት አዲስ አይደለም በአብሮነት የኖረ ህዝብ ነው ብሏል፡፡
በአብሮነት ችግርን መቅረፍ ጠላትን፣ ኑሮን ማሸነፍ፣ ድል መንሳት እንደሚቻል ገልጾ፣ በኪነ ጥበብ ፍቅር፣አንድነትና ጀግንነትን መግለጽ እንደሚቻል ተናግሯል።
ቀደም ሲል በነበሩ አባቶች፣ወጣት ድምጻዊያን ብዙ ተሰርቷል፣ወደፊትም ይሰራል። ኪነ ጥበብ በኃላፊነት ሰዎች ያላዩበትን መንገድ ማሳየት ፍቅርን ፣አብሮነትን መስበክ፣ሰዎችን ለመልካም ነገር ማነሳሳት መሆኑን አስረድቷል፡፡
ወጣቱ ትውልድ አብሮነት ከሌለ ምንም ነገር መሆን እንደማይችል ማወቅ እንዳለበትና መከፋፈሉ፣ መለያየቱ የማይጠቅም ነገር መሆኑን ሊረዳ ይገባል። መከፋፈልን ትተን በአንድነት፣ በመተሳሰብና ይቅር በመባባል የተሻለች ሀገር ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ አለብን ብሏል፡፡
ድምጻዊት ሃይማኖት ግርማ በበኩሏ፣ህዝባችን ከንግግር በላይ በተግባር አብሮ ይኖር ነበር፣ ወደፊትም ይኖራል፡፡ በሥራም በማንኛውም ጉዳይ የሆነ አካባቢ ሲኬድ ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ጋር ጥሩ ነገር አለ። በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያለው አብሮነት የሚያስደስት ነው ብላለች፡፡
ሙዚቃ ትልቁ ሥራው ፍቅር፣አብሮነትን፣መልካም ነገርን፣የሰዎች መቀራረብን መስበክ መሆኑን በመግለጽ፣ወደፊትም በሰዎች መካከል አብሮነትን የሚያጸኑ ሥራዎችን እንደሚያስቀጥሉ ተናግራለች፡፡
@waliyaentmt
@waliyaentmt
@waliyaentmt
የሙዚቃ ባለሙያው ካሙዙ ካሳ እንደተናገረው፣ ኢትዮጵያ እዚህ የደረሰችው በአብሮነት በመሆኑ ነገንም ለመቀጠል አብሮነት እንደሚያስፈልግ ገልጻል፡፡ ስለአብሮነት ሁሌም መነገር፣መነሳት ማስታወስ አስፈላጊ ነው ያለው የሙዚቃ ባለሞያ ካሙዙ፣ለኢትዮጵያዊያን አብሮነት አዲስ አይደለም በአብሮነት የኖረ ህዝብ ነው ብሏል፡፡
በአብሮነት ችግርን መቅረፍ ጠላትን፣ ኑሮን ማሸነፍ፣ ድል መንሳት እንደሚቻል ገልጾ፣ በኪነ ጥበብ ፍቅር፣አንድነትና ጀግንነትን መግለጽ እንደሚቻል ተናግሯል።
ቀደም ሲል በነበሩ አባቶች፣ወጣት ድምጻዊያን ብዙ ተሰርቷል፣ወደፊትም ይሰራል። ኪነ ጥበብ በኃላፊነት ሰዎች ያላዩበትን መንገድ ማሳየት ፍቅርን ፣አብሮነትን መስበክ፣ሰዎችን ለመልካም ነገር ማነሳሳት መሆኑን አስረድቷል፡፡
ወጣቱ ትውልድ አብሮነት ከሌለ ምንም ነገር መሆን እንደማይችል ማወቅ እንዳለበትና መከፋፈሉ፣ መለያየቱ የማይጠቅም ነገር መሆኑን ሊረዳ ይገባል። መከፋፈልን ትተን በአንድነት፣ በመተሳሰብና ይቅር በመባባል የተሻለች ሀገር ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ አለብን ብሏል፡፡
ድምጻዊት ሃይማኖት ግርማ በበኩሏ፣ህዝባችን ከንግግር በላይ በተግባር አብሮ ይኖር ነበር፣ ወደፊትም ይኖራል፡፡ በሥራም በማንኛውም ጉዳይ የሆነ አካባቢ ሲኬድ ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ጋር ጥሩ ነገር አለ። በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያለው አብሮነት የሚያስደስት ነው ብላለች፡፡
ሙዚቃ ትልቁ ሥራው ፍቅር፣አብሮነትን፣መልካም ነገርን፣የሰዎች መቀራረብን መስበክ መሆኑን በመግለጽ፣ወደፊትም በሰዎች መካከል አብሮነትን የሚያጸኑ ሥራዎችን እንደሚያስቀጥሉ ተናግራለች፡፡
@waliyaentmt
@waliyaentmt
@waliyaentmt
ተወዳጇ ድምጻዊት ትዕግስት አፈወርቅ በሞት ባጣነው ወንድሟ ተወዳጁ ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ስም 100 ሺህ ብር የለገሰች ሲሆን አንዲሁም በየአመቱ የድምጻዊውን ሙት አመት በማስመልከት 100 ሺህ ብር ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #madingo #tigist
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #madingo #tigist
የድምጻዊ አንዷለም ጎሳ ሚስት ቀነኒ አዱኛ በድገንት ሂወቷ አለፈ።
የተወዳጁ ኦሮሚኛ ሙዚቃ አቀንቃኝ አንዱአለም ጎሳ ሚስት የሆነችው ቀነኒ እስካሁን ባልታወቀ ምክንያት ህይወቷን እንዳጣች መረጃ ቢገኝም ስለአሟሟቷ ፖሊስ በማጣራት ላይ ይገኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Andualem_gossa
የተወዳጁ ኦሮሚኛ ሙዚቃ አቀንቃኝ አንዱአለም ጎሳ ሚስት የሆነችው ቀነኒ እስካሁን ባልታወቀ ምክንያት ህይወቷን እንዳጣች መረጃ ቢገኝም ስለአሟሟቷ ፖሊስ በማጣራት ላይ ይገኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Andualem_gossa
አንጋፋው ሙዚቀኛ አለማየሁ ፋንታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ድምፃዊ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ፣ መሰንቆና ዋሽንት ተጫዋች፣ ክራርና በገና ደርዳሪ፣ የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መምህር የሆኑት አለማየሁ ፋንታ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ከ1960 ዓ.ም ጀምሮ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ውስጥ ከማስተማርም በዘለለ ትምህርት ቤቱ ሲከፈት የባህል ሙዚቃ ትምህርትን ለተማሪዎች እንዲሆን አድርገው ካሪኩለም በማዘጋጀት ከፍተኛ ሚናን ተጫውተዋል።
ውልደትና እድገታቸው በአሁኑ የዋግምራ ዞን ሰቆጣ አካባቢ ሲሆን፣ በልጅነታቸው በድቁና ማዕረግ ቤተክርስቲያንን አገልግለዋል፡፡
ሙዚቃን የጀመሩት በሀገር ፍቅር ቴአትር ሲሆን ከ1950 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ዓመታት ያህል በክፍሉ ሰርተዋል፡፡ የኢትዮጵያን የባህል ሙዚቃ በመወከል በአፍሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በእስያ በርካታ ሀገራትንም ተዟዙረዋል።
በእንግሊዝ፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ ኦስትሪያና ሌሎችም በርካታ የአውሮፓ ሃገራት የባህል ሙዚቃ አምባሳደርነት ማዕረግን ያገኙ ሲሆን፣ ከዚህም በተጨማሪ በ1968 ዓ.ም ከዳካር የኔግሮ አርትስ ፌስቲቫል ሽልማት ከዩኔስኮ ለሙዚቃ ስራዎቻቸው እውቅና ፣ ከኮርያ ስፕሪንግ ፍሬንድ ሺፕ አርት ፌስቲቫል ዲፕሎማና የክብር ሜዳሊያና መሰል በርካታ ሽልማቶችንም አግኝተዋል::
አንጋፋው ሙዚቀኛ አለማየሁ ፋንታ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ስርዓተ ቀብራቸው በነገው ዕለት ፒያሳ በሚገኘው በገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ በ9 ሰዓት እንደሚፈፀምም ታውቋል።
Follow us on
Telegram - https://t.me/waliyaent
ድምፃዊ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ፣ መሰንቆና ዋሽንት ተጫዋች፣ ክራርና በገና ደርዳሪ፣ የኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ መምህር የሆኑት አለማየሁ ፋንታ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ከ1960 ዓ.ም ጀምሮ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ውስጥ ከማስተማርም በዘለለ ትምህርት ቤቱ ሲከፈት የባህል ሙዚቃ ትምህርትን ለተማሪዎች እንዲሆን አድርገው ካሪኩለም በማዘጋጀት ከፍተኛ ሚናን ተጫውተዋል።
ውልደትና እድገታቸው በአሁኑ የዋግምራ ዞን ሰቆጣ አካባቢ ሲሆን፣ በልጅነታቸው በድቁና ማዕረግ ቤተክርስቲያንን አገልግለዋል፡፡
ሙዚቃን የጀመሩት በሀገር ፍቅር ቴአትር ሲሆን ከ1950 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ዓመታት ያህል በክፍሉ ሰርተዋል፡፡ የኢትዮጵያን የባህል ሙዚቃ በመወከል በአፍሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በእስያ በርካታ ሀገራትንም ተዟዙረዋል።
በእንግሊዝ፣ ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ ኦስትሪያና ሌሎችም በርካታ የአውሮፓ ሃገራት የባህል ሙዚቃ አምባሳደርነት ማዕረግን ያገኙ ሲሆን፣ ከዚህም በተጨማሪ በ1968 ዓ.ም ከዳካር የኔግሮ አርትስ ፌስቲቫል ሽልማት ከዩኔስኮ ለሙዚቃ ስራዎቻቸው እውቅና ፣ ከኮርያ ስፕሪንግ ፍሬንድ ሺፕ አርት ፌስቲቫል ዲፕሎማና የክብር ሜዳሊያና መሰል በርካታ ሽልማቶችንም አግኝተዋል::
አንጋፋው ሙዚቀኛ አለማየሁ ፋንታ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትናንት መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ስርዓተ ቀብራቸው በነገው ዕለት ፒያሳ በሚገኘው በገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ በ9 ሰዓት እንደሚፈፀምም ታውቋል።
Follow us on
Telegram - https://t.me/waliyaent
አርቲስት አንዷለም ጎሳ ከዕጮኛው ሞት ጋር በተያያዘ ለጥያቄ በፖሊስ መጠራቱ ተነገረ
በኦሮምኛ ሙዚቃዎቹ የሚታወቀው አርቲስት አንዷለም ጎሳ ከዕጮኛው ቀነኒ አዱኛ ሞት ጋር በተያያዝ በፖሊስ ጥያቄ እንደተደረገለት ተሰምቷል።
በማኅበራዊ ሚደያ በርካታ ተከታዮቿ ያሏት ቀነኒ አዱኛ ማክሰኞ ጥዋት መሞቷን ተከትሎ በርካቶች ሐዘናቸውን ከመግለፅ ባሻገር የሞቷ ምክንያት እንዲጣራ እየጠየቁ ይገኛሉ።
ፖሊስ በጉዳዩ ላይ እስካሁን አስተያየት አልሰጠም።
የአርቲስት አንዷለም ማኔጀር ሌሊሳ ኢንድሪስ የአስከሬን ምርመራው በሚኒሊክ ሆስፒታል እንደሚደረግ እና የሟች የቀብር ሥነ-ሥርዓት ረቡዕ እንደሚከናወን ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ተናግሯል።
ቀነኒ ከሚኖሩበት ሕንጻ መውደቋን እና "ንጋት 11 ሰዓት አካባቢ መሞቷን" ሌሊሳ ተናግሮ አንዷለም እና ቤተሰቦቹ ወድቃ እንዳገኟት አስታውቀዋል።
ሌሊሳ ንጋት 11 ሰዓት ሰዓት ስልክ ተደውሎ "ቀነኒ ጉዳት ደርሶባት ሆስፒታል እንደገባች" እንደተናገረው ገልጾ፣ "እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት ከአምስተኛ ፎቅ ወድቃ ነው የሞተችው። ሁኔታውን ለማጣራት ምርመራ ተጀምሯል" ብለዋል።
ሌሊሳ እንደሚለው አርቲስት አንዱአለም በአሁኑ ወቅት ለምርመራ በፖሊስ ጣቢያ ነው የሚገኘው።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualem_gossa
በኦሮምኛ ሙዚቃዎቹ የሚታወቀው አርቲስት አንዷለም ጎሳ ከዕጮኛው ቀነኒ አዱኛ ሞት ጋር በተያያዝ በፖሊስ ጥያቄ እንደተደረገለት ተሰምቷል።
በማኅበራዊ ሚደያ በርካታ ተከታዮቿ ያሏት ቀነኒ አዱኛ ማክሰኞ ጥዋት መሞቷን ተከትሎ በርካቶች ሐዘናቸውን ከመግለፅ ባሻገር የሞቷ ምክንያት እንዲጣራ እየጠየቁ ይገኛሉ።
ፖሊስ በጉዳዩ ላይ እስካሁን አስተያየት አልሰጠም።
የአርቲስት አንዷለም ማኔጀር ሌሊሳ ኢንድሪስ የአስከሬን ምርመራው በሚኒሊክ ሆስፒታል እንደሚደረግ እና የሟች የቀብር ሥነ-ሥርዓት ረቡዕ እንደሚከናወን ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ተናግሯል።
ቀነኒ ከሚኖሩበት ሕንጻ መውደቋን እና "ንጋት 11 ሰዓት አካባቢ መሞቷን" ሌሊሳ ተናግሮ አንዷለም እና ቤተሰቦቹ ወድቃ እንዳገኟት አስታውቀዋል።
ሌሊሳ ንጋት 11 ሰዓት ሰዓት ስልክ ተደውሎ "ቀነኒ ጉዳት ደርሶባት ሆስፒታል እንደገባች" እንደተናገረው ገልጾ፣ "እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት ከአምስተኛ ፎቅ ወድቃ ነው የሞተችው። ሁኔታውን ለማጣራት ምርመራ ተጀምሯል" ብለዋል።
ሌሊሳ እንደሚለው አርቲስት አንዱአለም በአሁኑ ወቅት ለምርመራ በፖሊስ ጣቢያ ነው የሚገኘው።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualem_gossa
ምንድነው የተፈጠረው?
የድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ ማናጀር የሆነው ለሊሳ እንድሪስ የተፈጠረውን ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ከሰጠው ምላሽ በፋስት መረጃ እንደሚከተለው እናቀርበዋለን።
ንጋት 11:00 ሰዓት ስልክ ተደውሎ «ቀነኒ ተጎድታ ሆስፒታል ገብታለች ቶሎ ድረስ» እንደተባለ የሚናገረው ለሊሳ እሱ ሩቅ በመሆኑ በሰዓቱ መድረስ እንዳልቻለ ይናገራል።
ቦሌ አራብሳ ከአመት በላይ በጋራ ከሚኖሩበት መኖሪያ ቤታቸው ከአምስተኛ ፎቅ እንደወደቀች እና ምን እንደተፈጠረ ፖሊስ እያጣራ መሆኑ ተነግሯል።
ክስተቱ ከተፈጠረ በኋላ በቅርብ በሚገኘው ያኔት ሆስፒታል ከገባች በኋላ ጠዋት ፖሊስ መጥቶ ሬሳዋን ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ለምርመራ ከወሰደ በኋላ የምርመራ ውጤት እስኪወጣ አስክሬኗ ወደ ቤተሰቦቿ ሱሉልታ መሄዱ ነው የተገለፀው።
ድምፃዊ አንዱዓለም ጎሳ ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ከሆስፒታል ወደ ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ እዛ የሚገኝ ሲሆን እኛ የምናውቀው እስካሁን አለመታሰሩን ነው ምርመራ እናድርግ ብሎ ነው ፖሊስ የወሰደው ሲል ማናጀሩ ይናገራል።
ለሁለት አመታት በፍቅር ከቆዩ በኋላ በቅርቡ ጋብቻቸውን ለመፈፀም እየተዘጋጁ እንደሆነ አውቃለሁ ሲል ለሊሳ ይናገራል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualem_gossa
የድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ ማናጀር የሆነው ለሊሳ እንድሪስ የተፈጠረውን ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ከሰጠው ምላሽ በፋስት መረጃ እንደሚከተለው እናቀርበዋለን።
ንጋት 11:00 ሰዓት ስልክ ተደውሎ «ቀነኒ ተጎድታ ሆስፒታል ገብታለች ቶሎ ድረስ» እንደተባለ የሚናገረው ለሊሳ እሱ ሩቅ በመሆኑ በሰዓቱ መድረስ እንዳልቻለ ይናገራል።
ቦሌ አራብሳ ከአመት በላይ በጋራ ከሚኖሩበት መኖሪያ ቤታቸው ከአምስተኛ ፎቅ እንደወደቀች እና ምን እንደተፈጠረ ፖሊስ እያጣራ መሆኑ ተነግሯል።
ክስተቱ ከተፈጠረ በኋላ በቅርብ በሚገኘው ያኔት ሆስፒታል ከገባች በኋላ ጠዋት ፖሊስ መጥቶ ሬሳዋን ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ለምርመራ ከወሰደ በኋላ የምርመራ ውጤት እስኪወጣ አስክሬኗ ወደ ቤተሰቦቿ ሱሉልታ መሄዱ ነው የተገለፀው።
ድምፃዊ አንዱዓለም ጎሳ ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ከሆስፒታል ወደ ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ እዛ የሚገኝ ሲሆን እኛ የምናውቀው እስካሁን አለመታሰሩን ነው ምርመራ እናድርግ ብሎ ነው ፖሊስ የወሰደው ሲል ማናጀሩ ይናገራል።
ለሁለት አመታት በፍቅር ከቆዩ በኋላ በቅርቡ ጋብቻቸውን ለመፈፀም እየተዘጋጁ እንደሆነ አውቃለሁ ሲል ለሊሳ ይናገራል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #andualem_gossa
ተፈፀመ
የሞዴል ቀነኒ አዱኛ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ መጋቢት 03 ቀን 2017 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አርቲስት አንዱዓለም ጎሳ፣ ቤተሰቦቿ እና ወዳጅ ዘመዶቿ በተገኙበት ተፈጽሟል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የሞዴል ቀነኒ አዱኛ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ መጋቢት 03 ቀን 2017 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አርቲስት አንዱዓለም ጎሳ፣ ቤተሰቦቿ እና ወዳጅ ዘመዶቿ በተገኙበት ተፈጽሟል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ሩብ ሚሊየን (250,000) ብር
#Ethiopia | ተወዳጁ ድምፃዊ ሸዋንዳኝ ሃይሉ ለመቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 2 ህንፃዎች ግንባታ ማጠናቀቂያ ይሆን ዘንድ የሩብ ሚሊየን (250,000) ብር ድጋፍ አደረገ ።
ያስጀመረን ያስፈፅመናል!!!
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #shewanday_hailu
#Ethiopia | ተወዳጁ ድምፃዊ ሸዋንዳኝ ሃይሉ ለመቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 2 ህንፃዎች ግንባታ ማጠናቀቂያ ይሆን ዘንድ የሩብ ሚሊየን (250,000) ብር ድጋፍ አደረገ ።
ያስጀመረን ያስፈፅመናል!!!
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #shewanday_hailu
" የልጄን እውነት አፈላልጉኝ ! ... የፍትህ አካላት ተከታትለው የልጄን ሀቋን ያውጣልኝ ፤ ደሟን ያወጣልኝ " - አባት አቶ አዱኛ ዋቆ
ትናንት በቅድስት ሥላሴ የቀብር ስነስርዓት ከተፈጸመ በኋላ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ለቀስተኞች ፊት ባስተላለፉት መልእክታቸው የልጃቸውን ፍትህ በእጅጉ እንደሚሹ አሳውቀዋል፡፡
" ሁላችሁንም የምጠይቃችሁ፤ አርቲስቶቻችንም ለናንተ የማስተላልፈው መልእክት የልጄን እውነት አፈላልጉኝ፡፡ እንደ ሃጫሉ ሞትም ተድበስብሶ እዳይቀርብኝ " ብለዋል
" እኔ ለማስተማር ነበር ከእቅፌ ያወጧሃት እንጂ እንዲህ እንድትቀጠፍብኝ አልነበረም፡፡ ሌላ የምለውም የለም " ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አባት አቶ አዱኛ ዋቆ " እኔ ቀነኒን የማውቃት እጅግ ታታሪ፣ ስራን የምትፈጥር፣ ደግሞም ሥራ አክባሪ ናት፡፡ እንዲህ እርኩስ መንፈስ ይዟት እራሷን ታጠፋለች የሚለውን ውሸት ነው የምለው፡፡ እሷ ሲቸግርህ ተበድራ እንኳ የምትሰጥ እንጂ ከሷ ይህ አይጠበቅም " በማለት በልጃቸው ኅልፈት መሪር ሐዘናቸውን ገልጸዋል፡፡
" እኔ አሁንም ቢሆን የፍትህ አካላት ተከታትለው፤ ሀቋን ያውጣልኝ ነው ፤ ደሟን ያወጣልኝ ነው ሌላ ምንም የምለው የለኝም " ብለዋል፡፡
ለጋዋ ወጣት ቀነኒ አዱኛ ዛሬ ከአባቷ አቶ አዱኛ ዋቆ እና እናቷ አስቴር መኮንን መጋቢት 07 ቀን 1991 ዓ.ም. ነው የተወለደችው።
የፊታችን ቅዳሜም 26ኛ ዓመት ልደቷን ለማክበር ስትዘጋጅም ነበር
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ትናንት በቅድስት ሥላሴ የቀብር ስነስርዓት ከተፈጸመ በኋላ አባት አቶ አዱኛ ዋቆ ለቀስተኞች ፊት ባስተላለፉት መልእክታቸው የልጃቸውን ፍትህ በእጅጉ እንደሚሹ አሳውቀዋል፡፡
" ሁላችሁንም የምጠይቃችሁ፤ አርቲስቶቻችንም ለናንተ የማስተላልፈው መልእክት የልጄን እውነት አፈላልጉኝ፡፡ እንደ ሃጫሉ ሞትም ተድበስብሶ እዳይቀርብኝ " ብለዋል
" እኔ ለማስተማር ነበር ከእቅፌ ያወጧሃት እንጂ እንዲህ እንድትቀጠፍብኝ አልነበረም፡፡ ሌላ የምለውም የለም " ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አባት አቶ አዱኛ ዋቆ " እኔ ቀነኒን የማውቃት እጅግ ታታሪ፣ ስራን የምትፈጥር፣ ደግሞም ሥራ አክባሪ ናት፡፡ እንዲህ እርኩስ መንፈስ ይዟት እራሷን ታጠፋለች የሚለውን ውሸት ነው የምለው፡፡ እሷ ሲቸግርህ ተበድራ እንኳ የምትሰጥ እንጂ ከሷ ይህ አይጠበቅም " በማለት በልጃቸው ኅልፈት መሪር ሐዘናቸውን ገልጸዋል፡፡
" እኔ አሁንም ቢሆን የፍትህ አካላት ተከታትለው፤ ሀቋን ያውጣልኝ ነው ፤ ደሟን ያወጣልኝ ነው ሌላ ምንም የምለው የለኝም " ብለዋል፡፡
ለጋዋ ወጣት ቀነኒ አዱኛ ዛሬ ከአባቷ አቶ አዱኛ ዋቆ እና እናቷ አስቴር መኮንን መጋቢት 07 ቀን 1991 ዓ.ም. ነው የተወለደችው።
የፊታችን ቅዳሜም 26ኛ ዓመት ልደቷን ለማክበር ስትዘጋጅም ነበር
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music