ቄድሮን • qedron
447 subscribers
264 photos
32 videos
3 files
498 links
ተሽከርካሪ፡በስልክ፡መከታተያ፡እና፡መቆጣጠሪያ።
Tracking and security for your vehicles.
Download Telegram
የባለ ሶስት እና አራት እግር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን የተመለከተ አዲስ መመሪያ ስራ ላይ ሊውል ነው

AMN-ነሐሴ 25/2016 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የባለ ሶስት እና አራት እግር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች ከብልሹ አሰራር እና ከደህንነት ስጋት የጸዱ እንዲሆኑ አዲስ መመሪያ ስራ ላይ ሊያውል መሆኑን አስታወቀ፡፡

የባለ ሶስት እና አራት እግር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች የአሰራር፣ አደረጃጀት፣ የአገልግሎት አሰጣጥ እና የዲሲፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ማስፈጸሚያ ማኑዋል ላይ የአዲስ አበባ ሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አካሂደዋል፡፡

የአዲስ አበባ ሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፣ የባለ ሶስት እና አራት እግር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሸከርካሪዎች ከነዋሪው ዘንድ በተለያዩ ጉዳዮች በተደጋጋሚ ቅሬታ ሲነሳባቸው እንደቆየ ገልጸው፣ ችግሩን ለመቅረፍ ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በጋራ እየተሰራ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው በዘርፉ የሚስተዋለውን የህግ ጥሰት እና ወንጀል ለመከላከል መመሪያው ትልቅ አበርክቶ እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡

በተጨማሪም ታርጋ ሳይለጥፉ አልያም ህገወጥ ታርጋ በመለጠፍ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን የጠቆሙት ተሳታፊዎች መመሪያው ጠንካራ ህጋዊ ክትትል እና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ከማድረግ አኳያም የላቀ ሚና አለው ብለዋ


በሃብታሙ ሙለታ

#Addisababa
#Ethiopia

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66d2e9aa1ab8285b9d2f416b

procurement of printer
- Published by Kotebe University of Education

💵 ፕሮፎርማ Sat Aug 31st, 2024 - Sat Aug 31st, 2024

ምንጭ
News ‼️

ብሔራዊ ባንክ የዉጪ ምንዛሪ ቢሮ ፍቃድ መስጠት የሚያስችለውን ሂደት መጨረሱን ገለፀ‼️

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም መደበኛ ባልሆነ መንገድ የዉጪ ምንዛሪ ላይ የሚሳተፉ አካላትን ህጋዊ ሆነዉ ፍቃድ አዉጥተዉ መስራት እንዲችሉ መፍቀዱን ተከትሎ ከወዲሁ ብዙ ሰዎችና ኩባንያዎችን እየተቀበለ እንደሚገኝ አስታዉቋል።

የዉጪ ምንዛሪ ገበያ ዉስጥ የሚሳተፉ በፊት ባንኮች ብቻ የነበሩ ቢሆንም አሁን ግን ከባንኮች በተጨማሪ ሌሎች በግላቸው በዘርፉ ላይ ለመሰማራት የሚፈልጉ አካላት እንዲሰሩ ተደርጓል።

ባንኩ የውጭ ምንዛሪ ክትትልና መጠባበቂያ አስተዳደር ምክትል ዳይሬክተር አቶ አበባየሁ ዱፈራ እንደተናገሩት " የዉጪ ምንዛሪ ዚሮዉን ለመክፈት ፍላጎት አሳይተዋል ያላቸዉን ሰዎች መቀበሉን " የገለፁ ሲሆን ከንግድ ሚኒስትር ጋር ያለዉ ጉዳይ ከተፈታ ወዲያው ፍቃድ መስጠት እንጀምራለን በእኛ በኩል ሁሉም ነገር አልቋል ሲሉ ተደምጠዋል ።

እንደ ምክትል ዳይሬክተሩ ገለፃ "ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚኖሩ የዉጪ ሀገር ዜጎችም አካዉንት ከፍተዉ ሲፈልጉ ብቻ ወደ ብር ቀይረዉ እንዲጠቀሙ ተፈቅዷል " ይህም በድፍረት የተደረገ ነዉ ማለት ይቻላል ሲሉም እርጃዉን አድንቀውታል።

ሀገር ዉስጥ ያሉ ማንኛውም የዉጪ ምንዛሪ የሚያገኙ ግለሰቦች በትንሹ በ 100 ዶላር የዉጪ ምንዛሪ አካዉንት መክፈት እንደሚችሉ የጠቆሙት አበባየሁ ዱፈራ ይህ ጥቅሙ ለግለሰቦች ሳይሆን ሀገርም ጭምር ተጠቃሚ ይሆናል ብለዋል።

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
AI generating image on CPU with the prompt 'a lovely cat holding a sign that says flux cpp'

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66d5a8c91ab8285b9d2f483a

ቆርቆሮ 32 ጌጀ 1ኛ ደረጃ
- Published by Ethiopian sport Academy

💵 ፕሮፎርማ Mon Sep 2nd, 2024 - Mon Sep 2nd, 2024

ምንጭ
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66d6de2b1ab8285b9d2f5196

Postcard Printing
- Published by Authority For Civil Society Organizations

💵 ፕሮፎርማ Wed Sep 4th, 2024 - Tue Sep 3rd, 2024

ምንጭ
በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው የምግብ ቤት የሮቦት አስተናጋጆች በናይሮቢ ከተማ ስራ ጀመረ

በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ የተከፈተው አዲስ ሬስቶራንት ከሚሰጠው አገልግሎት የምግብ እና የመጠጥ አገልግሎት በላይ መነጋገሪያ ሆኗል።

በመኃል ናይሮቢ ኪሌሌሽዋ በሚባለ አካባቢ ሮቦት ካፌ እውን ሆኗል። በምግብ ቤቱ ውስጥ ሶስት የሮቦት አተናጋጆች በኬንያም ሆነ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘንድ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ ጀምረዋል። ከሮቦቶቹ መካከል አንዷ ናዲያ ትባላለሽ። ከኩሽና ወደ ደንበኛው ጠረጴዛ ምግብ ታቀርባለች።

በላቁ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ራስን በሚያሽከረክር ቴክኖሎጂ የታጠቀችው ናዲያ የመመገቢያ ቦታውን በትክክል ትመራለች፣ እንቅፋቶችን በማስወገድ እና እያንዳንዱ ትዕዛዝ በትክክል እና በብቃት መድረሱን ታረጋግጣለች። የካፌው ሥራ አስኪያጅ ጆን ካሪዩኪ ምዋንጊ ለአናዶሉ እንደተናገሩት "ቴክኖሎጂን ከትልቅ አገልግሎት ጋር በማጣመር የማይረሳ ጊዜን ለደንበኞች መፍጠር እንፈልጋለን" ብለዋል።

"የእኛ ሮቦት አስተናጋጆች አሰራራችንን ለማቀላጠፍ ረድተውናል። የሰው ሰራተኞቻችን በሚሰሩት ጉዳይ ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ ነፃ በማድረግ የአቅርቦት ስርዓቱን የበለጠ ቀልጣፋ ሆኗል ብለዋል።ኤሚሊ ንጆሮጌ የምትባል ደንበኛ ምግብ እና መጠጦችን ይዘው የሚንቀሳቀሱትን ሮቦቶች እየጠቆመች “ይህ ለማየት በጣም አስደናቂ ነው” ብላለች ። "ሮቦቶች ከአካባቢያቸው ጋር ምን ያህል እንከን የለሽ መስተጋብር እንደሚፈጥሩ ማየት በጣም አስደናቂ ነው። ፊልም ይመስላል ስትል አክላለች።



ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66d83db81ab8285b9d2f58c6

purchase of car key
spare parts
- Published by Alert Specialized Hospital

💵 ፕሮፎርማ Wed Sep 4th, 2024 - Wed Sep 4th, 2024

ምንጭ
በአዲስ አበባ የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ በዚህ ሳምንት ወደ ስራ ይገባል

🔗 የተሽከርካሪ ማቆሚያ ስፍራው ብቁ ስለመሆኑ የብቃት ማረጋገጫ ያስፈልጋል፣

በአዲስ አበባ ከተማ የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ መጽደቁን ተከትሎ በዚህ ሳምንት ወደ ስራ እንደሚገባ የመዲናዋ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡

ባለስልጣኑ በሰጠው መግለጫ÷ ደንቡ በከተማዋ ውስጥ የባከነ የህንጻ ስር የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታዎችን ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ በማድረግ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አቅርቦትን የሚያሳድግ መሆኑን ገልጿል።

ደንቡ የመንገድ ዳር የተሽከርካሪ ማቆሚያ ስፍራዎችና የህንፃ ላይ፣ የህንፃ ስር፣ የመሬትስር፣ የመሬት ላይ እና ሌሎች ዘመናዊ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ሥፍራዎች ላይ እንደሚተገበር ተጠቁሟል።

ማንኛውም የግል ተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት የሚሰጥ አካል አገልግሎት መስጠት የሚችለው የተሽከርካሪ ማቆሚያ ስፍራው ብቁ ስለመሆኑ የብቃት ማረጋገጫ ማግኘት ሲችል ብቻ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡

ማንኛውም ማህበር ወይም ድርጅት ከባለስልጣኑ ጋር የአገልግሎት ውል ሳይፈጽም ወይም የፈጸመው ውል ሳይታደስ፣ ማህበራት ወይም የግል የተሽከርካሪ ማቆሚያ ድርጅት ያለ ደረሰኝ ወይም በህግ እውቅና ያልተሰጠው ደረሰኝ መጠቀም

የተከለከሉ ድጊቶችን የፈጸመ የተሸከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት ሰጪ አካል እንደጥፋቱ መጠን በወንጀል መጠየቁ እንደተጠበቀ ሆኖ በባለስልጣኑ በኩል ከ3 ሺህ እስከ 100 ሺህ ብር ድረስ እንደሚቀጣ ተመላክቷል፡፡

(መሳፍንት እያዩ -FBC)

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
ምህረት የለሿ ሰሜን ኮሪያ‼️

ሰሜን ኮሪያ ህዝብን ለጎርፍ አደጋ አጋልጠዋል ያለቻቸውን 30 ካድሬዎች በሞት ቀጣች‼️

ሰሜን ኮሪያ ህዝብን ለጎርፍ አደጋ አጋልጠዋል ያለቻቸውን ካድሬዎች በሞት ቀጣች፡፡

ጎረቤቷ ደቡብ ኮሪያ ጨምሮ ከሌሎች ምዕራባዊያን ሀገራት ጋር መልካ ግንኙነት የሌላት ሰሜን ኮሪያ ሀላፊነታቸውን አልተወጡም ባለቻቸው ካድሬዎች ላይ እርምጃ ወስዳለች፡፡

ባሳለፍነው ሐምሌ ወር ላይ ከቻይና ጋር አዋሳኝ በሆነችው ቻጋንግ ክልል ላይ ከባድ የጎርፍ አደጋ የደረሰ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ህይወታቸውን አጥተዋል ተብሏል፡፡

እንዲሁም ሲኒጁ የተሰኘችው ሌላኛዋ ክልልም ተመሳሳይ የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ አጋጥሞ ነበር፡፡

የሀገሪቱ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው ከሆነ ህዝብ በጎርፍ አደጋዎች እንዲጎዳ አስቀድመው የመከላከል ስራዎችን አልሰሩም በተባሉ ሃላፊዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ዘግቧል፡፡

መቀመጫውን ደቡብ ኮሪያ ያደረገው ሳውዝ ቲቪ በበኩሉ የዜጎች መኖሪያ ቤቶች፣ የሕዝብ መገልገያ መሰረተ ልማቶች እና ሌሎች ተቋማት እንዲወድም ምክንያት ሆነዋል የተባሉ ካድሬዎች ተገድለዋል ብሏል፡፡

ዘገባው አክሎም የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን በጎርፍ የተጥለቀለቁ አካባቢዎችን ከጎበኙ በኋላ ከ20 -30 የሚደርሱ ካድሬዎች እንዲገደሉ ውሳኔ አሳልፈዋል ተብሏል፡፡

Driving in Ethiopia
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
👍1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66d9731a1ab8285b9d2f5e4d

ልዩ ልዩ የደንብ ልብሶች ግዥ
ለ/መቤቱ ልዩ ልዩ የደንብ ልብስ ለሚመለከታቸው ሰራተኞች
- Published by Ministry of Revenue

💵 35,000 ETB Mon Sep 23rd, 2024 - Thu Aug 29th, 2024

ምንጭ
የነዳጅ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል።

የመስከረም ወር 2017 ዓ/ም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ምንም የዋጋ ጭማሪ ሳይደረግበት ነሃሴ ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አሳውቀዋል።

ሚኒስትሩ ፥ የነዳጅ ማደያዎች ካልተገባ የምርት ማከማቸት እና የዋጋ ጭማሪ ሳያደርጉ ተግባራዊ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

@tikvahethiopia

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66daeecb1ab8285b9d2f66f5

የፀረ-ተባይ መድሐኒት ግዥ
የፀረ-ተባይ መድሐኒት ግዥ
- Published by Adama Science and Technology University

💵 ፕሮፎርማ Fri Sep 6th, 2024 - Fri Sep 6th, 2024

ምንጭ
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66dc24291ab8285b9d2f6abe

purchase of Plug-in fluorescent OSRAM Duluxdba with 26 watt
- Published by Ministry of Education

💵 ፕሮፎርማ Sat Sep 7th, 2024 - Sat Sep 7th, 2024

ምንጭ
ሞባይል ስልክ አብዝቶ መጠቀም ለጭንቅላት ካንሰር ያጋልጣል?

የዓለም ጤና ድርጅት የሞባይል ስክ እና ጭንቅላት ካንሰር ያላቸውን ዝምድና አሳውቋል
250 ሺህ በጎ ፈቃደኞች እና መራማሪዎች የተሳተፉበት ጥናት ውጤት ሞባይል ስልክ እና የጭንቅላት ካንሰርን ግንኙነት ይፋ አድርጓል

ሞባይል ስልክ አብዝቶ መጠቀም ለጭንቅላት ካንሰር ያጋልጣል?

የሰው ልጅ ተንቀሳቃሽ ስልክን ወይም ሞባይልን ከፈረንጆቹ ከ1990ዎቹ ጀምሮ መጠቀም መጠቀም ጀምሯል፡፡

ሞባይል ቴክኖሎጂ የሰው ልጆችን ህይወት ካቀለሉ ዘመን አመጣሽ ምርቶች መካከል ዋነኛው ሲሆን ቀስ በቀስ የሰው ልጅ እጅግ አስፈላጊ ምርት ወደ መሆን ተሸጋግሯል፡፡

ይህ በዚህ እንዳለ ግን ሞባይል ስልክ የራሱ ጥቅም እንዳለ ሆኖ የጎንዮሽ ጉዳቶች እንዳሉትም አያጠያይቅም፡፡

በርካታ ተመራማሪዎች በተለያዩ ጊዜያት ይፋ ያደረጓቸው የጥናት ውጤቶች በሞባይል ስልክ ላይ ያለው ጨረር ወይም ራዲየሽን የራሱ የሆነ የጎንዮሽ ጉዳቶች አሉት ሲሉ ቆይተዋል፡፡
ሰዎች በብዛት ሞባይል ስልክን ሲጠቀሙ ከስልኩ ላይ የሚለቀቁት ጨረሮች አዕምሮን በመጉዳት ለጭንቅላት ካንሰር ያጋልጣሉ የሚሉ ያልተረጋገጡ መረጃዎች ሲሰራጩ ነበር ተብሏል፡፡

ከዓለም የጤና ድርጅት ጋር በቅንጅት የተሰራ አንድ ጥናት እንዳስታወቀው ሞባይል ስልክ የጭንቅላት ካንሰርን አያስከትም ተብሏል፡፡

ከ250 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች የተሳተፉበት ህ ጥናት

ለሰባት ዓመታት ተደርጓል የተባለው ይህ ጥናት ሞባይል ስልክ አብዝተው የሚጠቀሙ እና አልፎ አልፎ የሚጠቀሙ ሰዎች ላይ ምንም አይነት ልዩነት እንደሌለ ተገልጿል፡፡

Al Ain Amharic

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
እንደናንተ አይነቱን ያብዛልን አቦ🙏🙏
አንዳንዴ እንዲህም አይነቱ ደግ ይገጥመናል!

ከታች የምታዩትን ማስታወቂያ ያየነው ሰሞኑን ለሥራ ጉዳይ ወደ ሰቆጣ ባቀናንበት አጋጣሚ ነው። አስተናጋጆቻችን "ግሩም ማረፊያ ወዳለበት እንውሰዳችሁ!" አሉን።

ወደ እንቁጣጣሽ ሞልም ወሰዱን። ደጅ ላይ ያያችሁት ማስታወቂያ ተቀበለን። "እንዲህም የሚያደርግ አለ?" ብለን ስንጠይቅ "የሞሉ ባለቤት አቶ እሽቱ ታደሰ ደግ ብቻ አይደሉም ታማኝም ጭምር እንጂ! ሁሌም በገቢዎች እንደተመሰገኑ ነው!" አሉን።

ሰላም ለሀገራችን

(እንዳለጌታ ከበደ)

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66dd91cb1ab8285b9d2f6d60

የድንኳን እና ወንበሮች ኪራይ..
የድንኳን እና ወንበሮች ኪራይ
- Published by St. Peter Specialized Hospital

💵 ፕሮፎርማ Mon Sep 9th, 2024 - Sun Sep 8th, 2024

ምንጭ
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66deab0c1ab8285b9d2f7248

ሎት 0066/2016 ልዩ ልዩ ተሸከርካሪ ማስጌጫ (car décor) ዕቃዎች ግዥ

- Published by Prime Minister Office

💵 ፕሮፎርማ Mon Sep 9th, 2024 - Mon Sep 9th, 2024

ምንጭ
የገቢዎች ቢሮ ሁሉም የንግድ ተቋማት በአስገዳጅነት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት በሚታይ ቦታ እንዲሰቅሉ አዘዘ

ግብር ከፋዮች ከዚህ ቀደም ንግድ ፍቃድ እንዲሰቅሉ እና " ደረሰኝ ሳይቀበሉ አይክፈሉ " የሚል ፅሁፎች በተቋማቸው ላይ እንዲለጥፉ አስገዳጅ የነበረ ቢሆንም አሁን ደግሞ በተጨማሪነት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ( ቲን) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ( ቫት) ሰርተፊኬት ቅጅ በሚታይ ቦታ እንዲለጥፉ ትዕዛዝ ተሰጥቷል ።

መንግስት የታክስ አሰባሰብ ሂደትን በይበልጥ ለማሳለጥ ይረዳኛል ያለዉን አዳዲስ ስትራቴጂዎች እየወሰደ እንደሚገኝ ይታወቃል።

በዚህም ሁሉም የንግድ ተቋማት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ( ቲን) እና የቫት ምዝገባ በተጨማሪነት ለጥፉ መባላቸው ካፒታል ያገኘው መረጃ ያሳያል።

ከአዲሱ የዉጪ ምንዛሪ ለዉጥ ጋር ተያይዞ መንግስት ከያዛቸው ስር ነቀል ለዉጦች መካከል የታክስ ዘርፉ አንደኛው መሆኑ ይታዉቃል። በዚህ በበጀት ዓመት በታክስ 1.15 ትሪሊየን ብር ለመሰብሰብ ያቀደ ሲሆን ይህ ደግሞ የበጀት ዓመቱ ሲጀመር ለመሰብሰብ ታቅዶ ከነበረው 502 ቢሊየን ብር አንፃር ከእጥፍ በላይ የጨመረ እንዲሆን አድርጓታል ።

(Capital)

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66e018ad1ab8285b9d2f733e

2017 Procurements of Gimbi Campus Food Items
- Published by Wollega University

💵 50,000 ETB Tue Sep 24th, 2024 - Mon Sep 9th, 2024

ምንጭ