ቄድሮን • qedron
449 subscribers
264 photos
32 videos
3 files
495 links
ተሽከርካሪ፡በስልክ፡መከታተያ፡እና፡መቆጣጠሪያ።
Tracking and security for your vehicles.
Download Telegram
ሮቦቱ ራሱን አጠፋ

ደቡብ ኮርያ 🇰🇷

በደቡብ ኮርያ በአንድ የመንግስት ድርጅት ተቀጥሮ የሚስራው ይህ ሮቦት ስሙ አለቃው ይባላል እድሜው 1 ዓመት የሚሞላው ይህ ሮቦት

ስራውም ወረቀቶች ከአንድ ክፍል ወደ ሌላ ክፍል ይዞ መሄድ ና ለተፈላጊ ደንበኛ ማድረስ ሲሆን

በቀን ለብዙ ስአት ይሰራል

ስራ ከጀመረ 11 ወር የሞላው ይህ ሮቦት
ከሰሞኑን ግን ራሱን ከደረጃ ላይ በመወርወር ራሱን አ ጥ ፍ ቷል

የሮቦቱ ሰሪዎች ምን አልባት ስራ በዝቶበት ጭንቀት ውስጥ ገብቶ ይሆናል እያሉም ይገኛል:: አንዳንዶች ሰዎች ፊት ነስተውት አኩርፎ ነው እያሉ ነው።
ነፍስ ይማር 😭

አለቃው 🪦

ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
😁1
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 6685050601019f9a2da53efb

Purchase of Generator Maintenance Service
for University water pump service
- Published by Bule Hora University

💵 ፕሮፎርማ Wed Jul 3rd, 2024 - Wed Jul 3rd, 2024

ምንጭ
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 66869cd401019f9a2da53f67

Laundry service (የቢሮ ወፍራም መጋረጃ እጥበት አገልግሎት)
- Published by Ministry of Health

💵 xx,xxx.xx ETB Fri Jul 5th, 2024 - Thu Jul 4th, 2024

ምንጭ
በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው -አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 26/2016(ኢዜአ)፦ በታዳሽ ኃይል ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ስታንዳርድ እንዲዘጋጅ በማድረግ በአገሪቱ እንዲስፋፉ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።

በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ከሰኔ 26 እስከ 28/2016 ዓ.ም የሚካሄደው ኢትዮ-ኦቶሞቲቭ፣ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ኤክስፖን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ዛሬ መርቀው ከፍተውታል።

በኤክስፖው በኦቶሞቲቭ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዘርፍ የተሰማሩ ዓለም አቀፍ የተሽከርካሪ አምራቾች፣ መገጣጠሚያ፣ ወኪል አስመጪዎችና በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎች ተሳትፈዋል።

በአየርና በየብስ ትራንስፖርት የተሰማሩ ኩባንያዎችና የሎጀስቲክስ አስተላላፊዎችም እየተሳተፉ ነው።

የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ፤ በኤክስፖው የዘርፉ ተዋናዮች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ምርትና አገልግሎታቸውን እንዲያስተዋውቁ ታልሞ የተዘጋጀ ነው ብለዋል።

የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ዘርፍ ለአገር ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ መሳለጥ የሚጠበቅበትን አይተኬ ሚና መወጣት የሚያስችለውን የአሰራር ማሻሻያ ተድርጎ እየተሰራበት እንደሚገኝም ገልጸዋል።

በዚህም በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስገባት ለረጅም ዓመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ተሽከርካሪዎችን መተካት የሚስችል ስትራቴጂክ ፖሊሲ ሥራ ላይ እንዲውል መደረጉን ተናግረዋል


ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#አውቶሞቢሎች #ኮድ2

ስለ አዲስ አበባ ትራንስፖርት ጉዳይ ...

" 11 ሰዓት 12 ሰዓት መንገድ ላይ ወጥታችሁ ማየት ከቻላችሁ በጣም ነው የሚያሳዝነው " - ጠቅላይ ሚኒስትሩ

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦

" ለነዳጅ በዓመት 4 ቢሊዮን ዶላር ገደማ እናወጣለን።

ሰፋ ያሉ ጥናቶች ለማድረግ ሞክረን ነበር።

ኢትዮጵያ ውስጥ ዛሬ 1.5 ሚሊዮን ገደማ መኪናዎች አሉ። የለውጡ ጊዜ ከነበረው እጥፍ ሆኗል።

መኪና ቁጥር በእጥፍ ሲጨምር የነዳጅ ፍላጎታችንም አድጓል።

ነገር ግን አሳሳቢው ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ መኪኖች ከ355 ሺህ በላይ ኦውቶሞቢሎች ወይም ታርጋ 2 ቁጥር የግለሰብ መኪኖች ናቸው።

ለህዝብ ትራንስፖርት የሚውለው ለንግድ ስርዓት ከሚውለው ቁጥር በላይ አንደኛ ቁጥር የያዘው ኦውቶሞቢል ነው።

የኢትዮጵያ ኦውቶሞቢል ባለቤቶች በዚሁ አጋጣሚ እንዲገነዘቡ የሚያስፈልገው ከሌለን ሃብት ላይ በከፍተኛ መጨናነቅ የምናመጣው ነዳጅ መጥቶ ግለሰቦችን subsidize አድርገን ከማገልገል አልፎ ብዙሃኑን ማገልገል ወደሚችልበት ደረጃ ማድረስ አልቻልንም።

በትራንስፖርት በኩል የተቀናጀ intervention ካላደረግን በስተቀር 11 ሰዓት 12 ሰዓት መንገድ ላይ ወጥታችሁ ማየት ከቻላችሁ በጣም ነው የሚያሳዝነው (ሰራተኛው)።

ህዝቡ ስራ ውሎ በጣም ረጃጅም ሰልፎች አሉ፣ እዛው ጎን ብዙ ኦውቶሞቢሎች አንድ ሰው ሁለት ሰው ጭኖ ሲንቀሳቀሱ ሊታይ ይችላል።

https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-07-04-2

@tikvahethiopia

ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 6687ee5301019f9a2da53fbc

Corrugated Iron Sheet 32 G
- Published by Ethiopian Coffee and Tea Authority

💵 20,000 ETB Thu Jul 25th, 2024 - Fri Jul 5th, 2024

ምንጭ
#እንድታውቁት #አዲስአበባ

ነገ በአዲስ አበባ የሚዘጉ መንገዶች ይኖራሉ።

ስለሆነም ነገ ለስራ፣ ለቤተሰብ ለጓደኛ ጥየቃ ለሌላም ጉዳዮች ፕሮግራም የያዛችሁ ፕሮግራማችሁን ከልሱ።

መንገድ የሚዘጋው " ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም " በሚል የጎዳና ላይ ሩጫ ስለሚካሄድ ነው።

ሩጫው መነሻውን መስቀል አደባባይ እንደሚያደርግ ተገልጿል።

ከዛም በባምቢስ፣ ዑራኤል አደባባይ ወደ ቀኝ፣ ፒኮክ መናፈሻ ፣

በዚህም ፦
- ከ22 ወደ ዘሪሁን ህንፃ
- ከዘሪሁን ህንፃ ወደ ዑራኤል አደባባይ
- ከአትላስ መብራት ወደ ዑራኤል አደባባይ
- ከቦሌ ሩዋንዳ መታጠፊያ ወደ ወሎ ሠፈር
- ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት መንገዶች
- ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ
- ከኤግዚብሽን ወደ ፊላሚንጎ
- ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከቴሌ ማቋረጫ (ክቡ) ባንክ ወደ ስታድየም
- ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከብሔራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከካዛንቺስ ሼል (ኢንተር ኮንትኔታል ሆቴል) ወደ ባምቢስ
- ከዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:30 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።

ከዛሬ ምሽት 12:00 ሰዓት ጀምሮ ደግሞ በተጠቀሱ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ተከልክሏል።

#AddisAbaba

@tikvahethiopia

ቴዘርን የመኪና መቆጣጠሪያ GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ@SeledaGramBot
tender 668931c3d4d01aae44584974

Purchase Requisition Kitchen Utensils
- Published by Ministry of Tourism

💵 ፕሮፎርማ Sat Jul 6th, 2024 - Sat Jul 6th, 2024

ምንጭ
ዜና - ከሆራ ትሬዲንግ እና ሸገር ማይክሮ ፋይናንስ

📌 በስድስት ወር ውስጥ 300 ቢዋይዲን ተሽከርካሪ እናስረክባለን።

#Ethiopia | ሆራ ትሬዲንግ እና ሸገር ማይክሮ ፋይናንስ ቢዋይዲን ጨምሮ የኤልክትሪክ መኪና ተሸከርካሪዎችን ከ40 አስከ 50 በመቶ ቅድመ ክፍያ ለማህበረሰቡ በብድር ለሽያጭ ለማቅረብ በዛሬው እለት የስምምነት ፊርማ አድርገዋል።

የሆራ ትሬዲንግ ሰራ አስፈጻሚ እና ባለቤት አቶ አደም ከድር በፊርማ ስምምነቱ መርሐግብር ላይ እንደገለጹት ሆራ ትሬዲንግ ባለሶስት ጎማ ባጃጅ እና ባለ አራት ጎማ ተሽከርካሪዎችን ገጣጥሞ እና የተለያየ መኪኖችን ለሀገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ ገልጸው የዛሬው ስምምነት በስድስት ወር ውስጥ 300 ቢዋይዲን የኤልክትሪክ ተሽከርካሪዎች በማስመጣት ለማስረከብ ከሸገር ማይክሮ ፋይናንስ ጋር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ገልጸዋል።



ከሆራ ትሬዲንግ በተደረገው ስምምነት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በብድር ለመግዛት የቀረቡ የተለያዩ የቁጠባ አማራጮች መዘጋጀታቸውን አቶ ባህሩ ቆሪቾ ጨምረው ገልጸዋል።

ድርጅቱ ሆራ ትሬዲንግ ከተመሰረተ ከ20 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ እና በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ላይ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን በዋናነት የቡና ኤክስፖርት፣ የአውቶሞቲቭ መገጣጠሚያ፣ የሪል እስቴት፣ የሎጂስቲክስ እና የማዳበሪያ ከረጢትን በማምረት ላይ የተሰማራ ተቋም ሲሆን ለሀገራችን ኢኮኖሚ ማደግ የበኩሉን አስተዋፅ እየተወጣ ይገኛል፡፡

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ወንጀለኞችን ለመቆጣጠር ልዩ መመሪያ አወጣ‼️

የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ በከተማው አገልግሎት የሚሰጡ የባለ ሦስት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪዎች ለእይታ ግልጽ እንዲኾኑ የግራ ሽራና በቀኝ በኩል መጋረጃዎችን ከሰኔ 30/2016 ዓ.ም ጀምሮ ክፍት አድርገው እንዲያሽከረክሩ ታዟል።

Driving in Ethiopia

ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth