ሼኸ ሙሐመድ አላሙዲን ለሰርግ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው!
ለኢትዮጵያ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደረጉት ሼኸ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን በመጪው መስከረም ለወንድማቸው ልጅ ሰርግ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው።
ከሰባት አመት በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ኢትዮጵያ የሚመጡት ባለሀብቱ እሳቸውን ለመቀበል በቅርቡ የተመረተችው የሮልስ ሮይስ ቅንጡ መኪና በ650 ሺ ዶላር ተገዝታ አዲስ አበባ ገብታለች።
ኢትዮጲካሊንክ
ለኢትዮጵያ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደረጉት ሼኸ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን በመጪው መስከረም ለወንድማቸው ልጅ ሰርግ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው።
ከሰባት አመት በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ኢትዮጵያ የሚመጡት ባለሀብቱ እሳቸውን ለመቀበል በቅርቡ የተመረተችው የሮልስ ሮይስ ቅንጡ መኪና በ650 ሺ ዶላር ተገዝታ አዲስ አበባ ገብታለች።
ኢትዮጲካሊንክ
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Layer Ration (layeer Feed)
- Published by Oda Bultum University
💵 xx,xxx.xx ETB Tue Jul 9th, 2024 - Mon Jul 8th, 2024
ምንጭ
tender
668baa93e455f8c222d0cbf9
Layer Ration (layeer Feed)
- Published by Oda Bultum University
💵 xx,xxx.xx ETB Tue Jul 9th, 2024 - Mon Jul 8th, 2024
ምንጭ
#እንድታውቁት
የኮሪደር ልማት ስራን በአጭር ጊዜ አጠናቆ የትራፊክ እንቅስቃሴውን ምቹ ለማድረግና እንግልትን ለማሳጠር ሲባል
ከፊጋ መስመር ወደ ቀኝ ታጥፎ ሳህሊተ ምህረት አደባባይ:: ከጃክሮስ መስመር መብራቱን ተሻግሮ ወደ ሳህሊተምህረት አደባባይ እንዲሁም ከማእድን ሚኒስቴር ጫፍ ታጥፎ ወደ ሲህሊተምህረት አደባባይ ከሐምሌ 1 2016 ዓ.ም ምሽት 2:30 ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት ከጠዋቱ 12 ሰዓት -መሉ ቀንና ምሽትን ጨምሮ ለማንኛውም አይነት ተሽከርካሪ ዝግ መሆኑንና በተጨማሪም ከአያት ወደ መገናኛ ከመገናኛ ወደ አያት ቀጥታ ማለፍ እንጂ አደባባዩን መዞርም ሆነ ማቋረጥ እንደማይቻል እናሳዉቃለን::
አሽከርካሪዎቾ ይህንኑ ተገንዝባችሁ አማራጭ መንገዶቾን እንድትጠቀሙ በአክብሮት እንጠይቃለን::
የአ/አ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
የኮሪደር ልማት ስራን በአጭር ጊዜ አጠናቆ የትራፊክ እንቅስቃሴውን ምቹ ለማድረግና እንግልትን ለማሳጠር ሲባል
ከፊጋ መስመር ወደ ቀኝ ታጥፎ ሳህሊተ ምህረት አደባባይ:: ከጃክሮስ መስመር መብራቱን ተሻግሮ ወደ ሳህሊተምህረት አደባባይ እንዲሁም ከማእድን ሚኒስቴር ጫፍ ታጥፎ ወደ ሲህሊተምህረት አደባባይ ከሐምሌ 1 2016 ዓ.ም ምሽት 2:30 ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት ከጠዋቱ 12 ሰዓት -መሉ ቀንና ምሽትን ጨምሮ ለማንኛውም አይነት ተሽከርካሪ ዝግ መሆኑንና በተጨማሪም ከአያት ወደ መገናኛ ከመገናኛ ወደ አያት ቀጥታ ማለፍ እንጂ አደባባዩን መዞርም ሆነ ማቋረጥ እንደማይቻል እናሳዉቃለን::
አሽከርካሪዎቾ ይህንኑ ተገንዝባችሁ አማራጭ መንገዶቾን እንድትጠቀሙ በአክብሮት እንጠይቃለን::
የአ/አ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth"
👍1
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Procurement of Filed Work Materials
- Published by Ethiopian Statistics Service
💵 10,000 ETB Wed Jul 24th, 2024 - Tue Jul 9th, 2024
ምንጭ
tender
668d2643c64d3f715d15b1e1
Procurement of Filed Work Materials
- Published by Ethiopian Statistics Service
💵 10,000 ETB Wed Jul 24th, 2024 - Tue Jul 9th, 2024
ምንጭ
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
procurement of wall watch(ድጅታል የግድግዳ ሰአት)
wall watch(ድጅታል የግድግዳ ሰአት)
- Published by St. Paul's Hospital Millennium Medical College
💵 ፕሮፎርማ Fri Jul 12th, 2024 - Wed Jul 10th, 2024
ምንጭ
tender
668e5ba3d3a4e4bd37d21a0e
procurement of wall watch(ድጅታል የግድግዳ ሰአት)
wall watch(ድጅታል የግድግዳ ሰአት)
- Published by St. Paul's Hospital Millennium Medical College
💵 ፕሮፎርማ Fri Jul 12th, 2024 - Wed Jul 10th, 2024
ምንጭ
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Chemical - Iso propranol
- Published by St. Paul's Hospital Millennium Medical College
💵 ፕሮፎርማ Tue Jul 16th, 2024 - Thu Jul 11th, 2024
ምንጭ
tender
668f82f4d3a4e4bd37d21a4a
Chemical - Iso propranol
- Published by St. Paul's Hospital Millennium Medical College
💵 ፕሮፎርማ Tue Jul 16th, 2024 - Thu Jul 11th, 2024
ምንጭ
በወንጀል የተጠረጠሩ 18 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
#Ethiopia | አንድ ከባድ ተሽከርካሪን ጨምሮ ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎችን በመስረቅ እና በመሸሸግ ወንጀል የተጠረጠሩ 18 ግለሰቦች ከነንብረቱ በቁጥጥር ስር ዋሉ
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ሰኔ 7 ቀን 2016 ከለሊቱ 6 ሰዓት ገደማ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው ቁስቋም ማርያም አካባቢ ነው ።
በክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የሰርቲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ወንጀል ምርመራ ቲም ሀላፊ ዋና ሳጅን አለቤ ባልኬ እንደተናገሩት አቶ በሪሁን ረጋሳ የተባሉት የግል ተበዳይ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-69135 ኢት የሆነ ተሽከርካሪያቸውን በራሳቸው ጋራዥ ውስጥ አቁመው በነበረበት አጋጣሚ ነው ወንጀሉ የተፈፀመው፡
Vea ጌጡ ተመስገን
#Ethiopia | አንድ ከባድ ተሽከርካሪን ጨምሮ ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎችን በመስረቅ እና በመሸሸግ ወንጀል የተጠረጠሩ 18 ግለሰቦች ከነንብረቱ በቁጥጥር ስር ዋሉ
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ሰኔ 7 ቀን 2016 ከለሊቱ 6 ሰዓት ገደማ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው ቁስቋም ማርያም አካባቢ ነው ።
በክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የሰርቲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ወንጀል ምርመራ ቲም ሀላፊ ዋና ሳጅን አለቤ ባልኬ እንደተናገሩት አቶ በሪሁን ረጋሳ የተባሉት የግል ተበዳይ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-69135 ኢት የሆነ ተሽከርካሪያቸውን በራሳቸው ጋራዥ ውስጥ አቁመው በነበረበት አጋጣሚ ነው ወንጀሉ የተፈፀመው፡
Vea ጌጡ ተመስገን
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
አመሰገኑ
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦሌ የኮሪደር ልማት ስራ አፈፃፀም ክትትል እና ድጋፍ እያደረጉ ያሉ አካላትን አመሰገኑ።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት የኮሪደር ልማት ስራዎቻችን የእያንዳንዱ ቀን እና ምሽት ስራ እየተገመገመ የሚስራ ስራ መሆኑን ገልጸው ፤ ልማቱ ለመረጠን እና ቃል ለገባንለት የከተማችን ነዋሪ የኢኰኖሚ ፣ ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር የሚያስችሉ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ፤ከዘመናዊነት ጋር የተቃኘ አሰራርን በመዘርጋት እና በማሳለጥ ለከተማችን የኢኮኖሚ እድገት ወሳኙን ሚና እንድንወጣ ያስቻለን ነዉ ብለዋል፡፡
በሂደቱም በምታደርጉት ተሳትፎ በአዲስ አበባ ፈጣን ለውጥ ውስጥ ታሪካዊ አሻራችሁን እያሳረፋችሁ መሆናችሁን ተረድታችሁ ስራውን በፍጥነት ብቻ ሳይሆን በጥራት እንድትሰሩ አበረታታችኋለሁ ብለዋል።
በታሪክ ሂደት የከተማዋን የሥራ ባህል በቀየርንበት ፤ ቀንና ለሊት በስራችሁበት ጎን ለሥራ ጥራት የምትሰጡት ትኩረት እንዲሁ ባህል ሆኖ መቀጠል እንዲችል መስራት አለብን ሲሉ አበክረው ተናግረዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦሌ ሳይት በየምሽቱ በሥራ ላይ ለነበሩ ሰራተኞችን የእራት ግብዣ እያደረጉ ያሉትን የአካባቢውን ነዋሪዎች ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል ብለዋል።
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦሌ የኮሪደር ልማት ስራ አፈፃፀም ክትትል እና ድጋፍ እያደረጉ ያሉ አካላትን አመሰገኑ።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት የኮሪደር ልማት ስራዎቻችን የእያንዳንዱ ቀን እና ምሽት ስራ እየተገመገመ የሚስራ ስራ መሆኑን ገልጸው ፤ ልማቱ ለመረጠን እና ቃል ለገባንለት የከተማችን ነዋሪ የኢኰኖሚ ፣ ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር የሚያስችሉ አገልግሎቶችን በማስፋፋት ፤ከዘመናዊነት ጋር የተቃኘ አሰራርን በመዘርጋት እና በማሳለጥ ለከተማችን የኢኮኖሚ እድገት ወሳኙን ሚና እንድንወጣ ያስቻለን ነዉ ብለዋል፡፡
በሂደቱም በምታደርጉት ተሳትፎ በአዲስ አበባ ፈጣን ለውጥ ውስጥ ታሪካዊ አሻራችሁን እያሳረፋችሁ መሆናችሁን ተረድታችሁ ስራውን በፍጥነት ብቻ ሳይሆን በጥራት እንድትሰሩ አበረታታችኋለሁ ብለዋል።
በታሪክ ሂደት የከተማዋን የሥራ ባህል በቀየርንበት ፤ ቀንና ለሊት በስራችሁበት ጎን ለሥራ ጥራት የምትሰጡት ትኩረት እንዲሁ ባህል ሆኖ መቀጠል እንዲችል መስራት አለብን ሲሉ አበክረው ተናግረዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦሌ ሳይት በየምሽቱ በሥራ ላይ ለነበሩ ሰራተኞችን የእራት ግብዣ እያደረጉ ያሉትን የአካባቢውን ነዋሪዎች ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል ብለዋል።
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
Purchase Requisition Coffee & Tea Refreshment
Catering Service at Ministry of Tourism Head Office, Addis Abeba
- Published by Ministry of Tourism
💵 ፕሮፎርማ Sun Jul 14th, 2024 - Fri Jul 12th, 2024
ምንጭ
tender
66911af7891c8163b27b4eec
Purchase Requisition Coffee & Tea Refreshment
Catering Service at Ministry of Tourism Head Office, Addis Abeba
- Published by Ministry of Tourism
💵 ፕሮፎርማ Sun Jul 14th, 2024 - Fri Jul 12th, 2024
ምንጭ
#Ethiopia
በነዳጅ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ኢትዮጵያ እንዳይገቡ መከልከሉ ይታወቃል።
ይኸው ክልከላ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶችን እንዲሁም የውጭ ኢንቨስትመንቶችን እንቅስቃሴ እያስተጓጎለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገልጿል።
ምንም ዓይነት የሕግ ድንጋጌ ሳይኖር ወይም ግልጽ የሆነ ሕግ ሳይወጣ እና ሕግን የተከተለ ክልከላ ሳይኖር ' ከላይ በወረደ ወይም ተሰጠ ' በተባለ አቅጣጫ ላይ ብቻ በመመሥረት በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር እንዳይገቡ መከልከሉ የኢንቨስትመንት ስራዎችን እያተጓጎለ እንደሆነ ጠቁሟል ኮሚሽኑ።
ኮሚሽኑ ለትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ እንድሂህ ብሏል ፦
- በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መከልከል፣ በሕግ አግባብ ወይም ድንጋጌ የታገዘ አይደለም፡፡
- ለማንኛውም አይነት አገልግሎት የሚውሉ ከባድ የጭነት ተሽከርኮሪዎች፣ የእርሻ ትራክተሮችና ለቱሪስት ማስጎብኛ የሚያገለግሉ አገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎችን መከልከል ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ነው፡፡
- በግብርና ፣ በግብርና ምርቶች ማቀነባበር ፣ በሆልቲካልቸር ፣በቱሪዝም ፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በግንባታ እና በሌሎችም ዘርፎች የተሰማሩ ኢንቨስተሮች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እየፈጠረ ነው።
- በተለይ ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ልዩ ባህሪ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎችን ማስገባት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ፈቃድ ሊሰጥ ይገባል።
#ReporterNewspaper
@tikvahethiopia
በነዳጅ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ኢትዮጵያ እንዳይገቡ መከልከሉ ይታወቃል።
ይኸው ክልከላ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶችን እንዲሁም የውጭ ኢንቨስትመንቶችን እንቅስቃሴ እያስተጓጎለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገልጿል።
ምንም ዓይነት የሕግ ድንጋጌ ሳይኖር ወይም ግልጽ የሆነ ሕግ ሳይወጣ እና ሕግን የተከተለ ክልከላ ሳይኖር ' ከላይ በወረደ ወይም ተሰጠ ' በተባለ አቅጣጫ ላይ ብቻ በመመሥረት በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር እንዳይገቡ መከልከሉ የኢንቨስትመንት ስራዎችን እያተጓጎለ እንደሆነ ጠቁሟል ኮሚሽኑ።
ኮሚሽኑ ለትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ እንድሂህ ብሏል ፦
- በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መከልከል፣ በሕግ አግባብ ወይም ድንጋጌ የታገዘ አይደለም፡፡
- ለማንኛውም አይነት አገልግሎት የሚውሉ ከባድ የጭነት ተሽከርኮሪዎች፣ የእርሻ ትራክተሮችና ለቱሪስት ማስጎብኛ የሚያገለግሉ አገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎችን መከልከል ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ነው፡፡
- በግብርና ፣ በግብርና ምርቶች ማቀነባበር ፣ በሆልቲካልቸር ፣በቱሪዝም ፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በግንባታ እና በሌሎችም ዘርፎች የተሰማሩ ኢንቨስተሮች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እየፈጠረ ነው።
- በተለይ ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ልዩ ባህሪ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎችን ማስገባት እንዲቻል ሚኒስቴሩ ፈቃድ ሊሰጥ ይገባል።
#ReporterNewspaper
@tikvahethiopia
ቴዘርን GPS ሲያስገጥሙ የ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን!
ለበለጠ መረጃ +251906550011
መተግበሪያውንም አውርደው ይሞክሩ !
https://tinyurl.com/tethereth
#ጨረታ ከ @SeledaGramBot
tender
አይብ እና ቅመማቅመም ግዥ
- Published by Ethiopian Civil Service University
💵 ፕሮፎርማ Sat Jul 13th, 2024 - Sat Jul 13th, 2024
ምንጭ
tender
66925022e468e54e5443f544
አይብ እና ቅመማቅመም ግዥ
- Published by Ethiopian Civil Service University
💵 ፕሮፎርማ Sat Jul 13th, 2024 - Sat Jul 13th, 2024
ምንጭ