ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ሊከበር እነሆ አንድ ቀን ቀርቶታል። የኢትዮጵያ አየር መንገድም ይህን ቀን በሴቶች ብቻ በሚደረግ በረራ ሲያከብረው ቆይቶ የዘንድሮውንም የሴቶች ቀን በተመሳሳይ መልኩ በድምቀት ሊያከብር ዝግጅቱን አጠናቅቋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ዓለምአቀፍየሴቶችቀን
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ዓለምአቀፍየሴቶችቀን
ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል የመንግስት ሀላፊዎች፣ ዲፕሎማቶችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደመቀ መልኩ ተከብሯል። የኢትዮጵያ አየር መንገድም ይህን ቀን አስመልክቶ ወደ እንግሊዝ ለንደን በሴቶች ብቻ የሚደረግ በረራ ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ዓለምአቀፍየሴቶችቀን
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ዓለምአቀፍየሴቶችቀን