ያገባደድነው የሰኔ ወር በርካታ ስኬቶች ያስመዘገብንበት ሆኗል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዚህ ወር አራት አዲስ በረራዎችን የጀመረ ሲሆን እየበረረ በሚገኝባቸው መዳረሻዎቹ ላይ ስድስት ተጨማሪ የበረራ ምልልሶችንም አክሏል። ከዚህም በተጨማሪ በዚሁ የሰኔ ወር አየር መንገዳችን የ APEX እና Skytrax ሽልማቶችን በመቀዳጀት አህጉራዊ መሪነቱን ብሎም ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስኬታማጉዞ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዚህ ወር አራት አዲስ በረራዎችን የጀመረ ሲሆን እየበረረ በሚገኝባቸው መዳረሻዎቹ ላይ ስድስት ተጨማሪ የበረራ ምልልሶችንም አክሏል። ከዚህም በተጨማሪ በዚሁ የሰኔ ወር አየር መንገዳችን የ APEX እና Skytrax ሽልማቶችን በመቀዳጀት አህጉራዊ መሪነቱን ብሎም ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስኬታማጉዞ