የኢትዮጵያአየር መንገድ ከሚድያዎች ጋር ባለው የላቀ ሞያዊ ግንኙነት እና የላቀ ሞያዊ ጨዋነት አርትስ ቲቪ ለአየር መንገዱ የህዝብ ግንኙነት ክፍል ዋና ሃላፊ ወ/ሮ ሃና አጥናፉ የዕውቅና ሽልማት አበርክቷል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #አርትስቲቪ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሳምንቱን ሙሉ በሚዘልቅ ሰፊ መርሀ-ግብር እየተከበረ የሚገኘው የሠራተኞች ቀን በትላንትናው ዕለት በተደረገ ከመንግስት ተቋማት እና ባለድርሻ አካላት በተውጣጡ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የመሰረተ ልማት ጉብኝት ቀጥሏል። ሃላፊዎቹ የአየር መንገዱን ዋና ዋና የስራ ክፍሎች ጎብኝተዋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #የሰራተኞችቀን2017